Page 1 of 1

A true & charismatic leader!

Posted: 13 Jul 2023, 05:57
by pushkin
PIA delivered a speech regarding the crisis in Sudan!!!!

Re: A true & charismatic leader!

Posted: 13 Jul 2023, 07:09
by Meleket
Zmeselo wrote:
13 Jul 2023, 05:19
. . .



. . .
እናሳዕሳዕኻ ሓዳርኻ ዘይምርሳዕ ማለት ከመይ ማለት ኢዩ ከይትብሉ'ሲ . . . ብኤርትራዊ ጭዉነት ሓበንን ፍናንን ኣብነት ኣሰኒናልኩም . . .ንሕና ኤርትራውያን ደያኑ ማእከልን መስመርን
ሸገር ከተማ 58 ሺሕ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለመገንባት አቅጃለሁ አለ
ዳዊት ቶሎሳ

ቀን:
July 12, 2023
Share

የሸገር ከተማ አስተዳደር በተለያዩ የግንባታ አማራጮች 58 ሺሕ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለመገንባት ማቀዱን ገለጸ፡፡

በአዲስ አበባ ዙሪያ አምስት ከተሞች ይዞ የተቋቋመው ሸገር ከተማ፣ በ2016 ዓ.ም. በከተማው የሚታየውን የመኖሪያ ችግር ለመቅረፍ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለመገንባት ማቀዱን አስታውቋል፡፡

የከተማ አስተዳደሩ ግንባታዎቹን ለማከናወን የተለያዩ ዘዴዎች ለመከተል ያቀደ ሲሆን፣ ይህም የግል ባለሀብቶች ሽርክና (Private Partnership)፣ ማኅበራትን በማደራጀት፣ እንዲሁም ባለሀብትና የበጎ አድራጎት ድርቶችን በማስተባበር በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ውስጥ ለሚገኙ ነዋሪዎች መገንባት እንደሆነ፣ የሸገር ከተማ አስተዳደር የቤቶች ልማት ማስተዳደርና ማስተላለፍ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሪት መሠረት አበበ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡

የጋራ መኖሪያ ቤቶቹን ግንባታ ለማከናወን አቅም ላላቸው የግል ድርጀቶችና ለማኅበራት ከተማ አስተዳደሩ መሬት ማሰናዳቱ የተገለጸ ሲሆን፣ በውሉ መሠረት ግንባታ ይከናወናል ተብሏል፡፡

ከከተማ አስተዳደሩ መሬት የተረከበ የግል ድርጅት ጥራቱን የጠበቀ ግንባታ አከናውኖ በውሉ መሠረት ለተረከበው መሬት በክፍያ ሥሌት ከገነባቸው ቤቶች የተወሰኑትን ለከተማ አስተዳደሩ ለማስረከብ አማራጭ መቅረቡን የቢሮ ኃላፊዋ አስረድተዋል፡፡

የከተማ አስተዳደሩ በከተማ ለሚኖሩ ማኅበራት በተመሳሳይ የመሬት አቅርቦት እንደሚሰጥ የተገለጸ ሲሆን፣ የመሠረተ ልማት አቅርቦትና የባንክ ብድር እንደሚያመቻች አስታወቋል፡፡

ማኅበራቱ ደግሞ የሚጠበቅባቸውን ቅድመ ክፍያ በአግባቡ መክፈል እንደሚገባቸው፣ በባንክ የቆጠቡትን መጠን ከግምት ያስገባ ቀሪ ክፍያ በባንክ እንዲሸፈንላቸው ይደረጋል ተብሏል፡፡

የጋራ መኖሪያ ቤቶቹ ከአራት እስከ ሰባት ወለል ድረስ የሚኖራቸው ሲሆን፣ ቤቶቹን በዕጣ የማከፋፈል ኃላፊነቱ የማኅበሩ ኃላፊነት እንደሚሆን ወ/ሪት መሠረት ተናግረዋል፡፡

በተለይ የግል ድርጅቶችን በጋራ መኖሪያ ግንባታ ለማሰማራት፣ ለከተማ ቅርብ የሆኑና ምቹ መሠረተ ልማት ያላቸው አምስት ክፍላተ ከተሞች ላይ መሬት መሰናዳቱን ተጠቁሟል፡፡

በሌላ በኩል በከተሞቹ ለሚኖሩ የመንግሥት ሠራተኞችና በተለያዩ የሥራ ዘርፍ ላይ ለተሰማሩ 28 ሺሕ ነዋሪዎች የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለመገንባት ማታቀዱ ተገልጿል፡፡

ግንባታውን ለማሳካትም የከተማ አስተዳደሩ ከባለሀብቶች ጋር በመሆን፣ የተለያዩ የቁጠባ አማራጮች በማቅረብ ለመገንባት ማቀዱን የቢሮ ኃላፊዋ አስረድተዋል፡፡

በ2016 ዓ.ም. በከተማ አስተዳደሩ ሊገነቡ ከታቀዱ የጋራ መኖሪያ ቤቶች መካከል፣ ለ1,200 በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ውስጥ ለሚገኙ ዜጎች የሚገነቡ ይገኝበታል ተብሏል፡፡

የከተማ አስተዳደሩ በማኅበር ተደራጅተው መገንባት ለሚፈልጉ የዳያስፖራ አባላትና አርሶ አደሮች መሬት ማሰናዳቱን የቢሮ ኃላፊዋ አስረድተዋል፡፡


የሸገር ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ለጋራ መኖረያ ቤቶች ግንባታ የሚያስፈልገውን በጀት ከቀናት በኋላ እንደሚያፀድቅ ይጠበቃል፡፡
እናሳዕሳዕኻ ሓዳርኻ ዘይምርሳዕ ማለት! https://www.ethiopianreporter.com/120350/

ዘሜ Zmeselo 'ዓቢሰብ' ወዲ ዓበይቲ፡ እንዲህ ዓይነት የግንባታና የህንጻ ዜና ከወደ ኤርትራ መቼ ነው የምታሰማን? :mrgreen: ሁሌም ብስክሌት ሁሌም ኣሌክስ ሁሌም ኳስ ጨዋታ ሁሌም ፎቶ ትንሽ ኣይደብርህንም፡ ደግሞም ኣንተን የመሰለውን ትልቅ ተራ ካድሬ እንዲህ ዓይነት ተራ ዜና ኣይመጥነውም እና'ማ የልማትና የህንጻ ዜና ናፍቆናል ዬሚሉ ብዙዎች ስለሆኑ አስቡበት እባካችሁ ዘሜ Zmeselo እና ሌሎች ሪሞርኬዎች ባጠቃላይ! ባላችሁበት ሰላምና ጤናም ተመኝተንላችኋል፡ እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
:mrgreen:

Re: A true & charismatic leader!

Posted: 13 Jul 2023, 07:29
by Fiyameta
He is I, and I am him... 8) 8)




Re: A true & charismatic leader!

Posted: 13 Jul 2023, 08:18
by Kuasmeda
Please wait, video is loading...

Re: A true & charismatic leader!

Posted: 13 Jul 2023, 08:37
by Fiyameta

Re: A true & charismatic leader!

Posted: 13 Jul 2023, 10:24
by Hameddibewoyane
Please wait, video is loading...

Re: A true & charismatic leader!

Posted: 13 Jul 2023, 11:13
by Kuasmeda
Please wait, video is loading...

Re: A true & charismatic leader!

Posted: 13 Jul 2023, 13:19
by kerenite
Fiyameta wrote:
13 Jul 2023, 07:29
He is I, and I am him... 8) 8)



Aye leHasit maakor wilke melaki worshipper.

Anti wushima amharu ab addis ababa maakorki zegfeHulki, you are indifferent to the plight of eritreans while you, your family and your extended family are living happily and peacefully in diaspora while our people back home are living in an open prison.

Do you have an iota of feeling for their plight? Of course not!

Re: A true & charismatic leader!

Posted: 13 Jul 2023, 13:22
by Fed_Up
kerenite wrote:
13 Jul 2023, 13:19
Fiyameta wrote:
13 Jul 2023, 07:29
He is I, and I am him... 8) 8)



Aye leHasit maakor wilke melaki worshipper.

Ante wushima amharu maakorki zegfeHulki, you are indifferent to the plight of eritreans while you, your family and your extended family are living happily and peacefully in diaspora while our people back home are living in an open prison.

Do you have a feeling for their plight? Of course not!
Shirtamuuu,

Why itching your Qînter? ገና ትቃጠላለህ... ዳፍንታም አጋሜ

Re: A true & charismatic leader!

Posted: 13 Jul 2023, 14:06
by kerenite
Fed_Up wrote:
13 Jul 2023, 13:22
kerenite wrote:
13 Jul 2023, 13:19
Fiyameta wrote:
13 Jul 2023, 07:29
He is I, and I am him... 8) 8)



Aye leHasit maakor wilke melaki worshipper.

Ante wushima amharu maakorki zegfeHulki, you are indifferent to the plight of eritreans while you, your family and your extended family are living happily and peacefully in diaspora while our people back home are living in an open prison.

Do you have a feeling for their plight? Of course not!
Shirtamuuu,

Why itching your Qînter? ገና ትቃጠላለህ... ዳፍንታም [deleted]
Fendadaw indet amesheh?

Inye kibru yisfa mengistu yibarek betam arif Qen naw yewalkut.

Ahun I know you will anxiously ask me how was my day or wulo indet neber.

Well zare kebizu werat behwala misa or lunch pizza belahu. Arif neber degmo talyan restaurant wist neber.

Fendadaw alcherskum aleh? Yemigermih neger inye yemitelaw migib asa or fish naw. Tadiya asa bebelahu qutir indaw yiribegnal ere wediya!!! Antes min migib tiwedaleh? Indiyeeee atifer nigeren. Beletu tre sga tabelahalech? Ere wediya yiQribih shutam tihonaleh. Ineza shut beafih ina beafinchah biQ yilalu malet yomesan weyim koso ketetah behewala... Ere ere ere wediya.

Having said that,

Beletu indet nat? Tinish be sex improve aderegech wey? Alga lay dekama or weak nat bilehen neber.

Hey! It is so simple, I can solve it, just send Beletu for 2 weeks to me. She will get extensive training here from me provided that she is clean. LAalin taHtin. Ok?

Man! I am impressed by my amharic. Yitadelutal yiluhal indih naw.

Re: A true & charismatic leader!

Posted: 13 Jul 2023, 15:13
by pushkin

Re: A true & charismatic leader!

Posted: 13 Jul 2023, 15:54
by Fed_Up
kerenite wrote:
13 Jul 2023, 14:06
Fed_Up wrote:
13 Jul 2023, 13:22
kerenite wrote:
13 Jul 2023, 13:19
Fiyameta wrote:
13 Jul 2023, 07:29
He is I, and I am him... 8) 8)



Aye leHasit maakor wilke melaki worshipper.

Ante wushima amharu maakorki zegfeHulki, you are indifferent to the plight of eritreans while you, your family and your extended family are living happily and peacefully in diaspora while our people back home are living in an open prison.

Do you have a feeling for their plight? Of course not!
Shirtamuuu,

Why itching your Qînter? ገና ትቃጠላለህ... ዳፍንታም [deleted]
Fendadaw indet amesheh?

Inye kibru yisfa mengistu yibarek betam arif Qen naw yewalkut.

Ahun I know you will anxiously ask me how was my day or wulo indet neber.

Well zare kebizu werat behwala misa or lunch pizza belahu. Arif neber degmo talyan restaurant wist neber.

Fendadaw alcherskum aleh? Yemigermih neger inye yemitelaw migib asa or fish naw. Tadiya asa bebelahu qutir indaw yiribegnal ere wediya!!! Antes min migib tiwedaleh? Indiyeeee atifer nigeren. Beletu tre sga tabelahalech? Ere wediya yiQribih shutam tihonaleh. Ineza shut beafih ina beafinchah biQ yilalu malet yomesan weyim koso ketetah behewala... Ere ere ere wediya.

Having said that,

Beletu indet nat? Tinish be sex improve aderegech wey? Alga lay dekama or weak nat bilehen neber.

Hey! It is so simple, I can solve it, just send Beletu for 2 weeks to me. She will get extensive training here from me provided that she is clean. LAalin taHtin. Ok?

Man! I am impressed by my amharic. Yitadelutal yiluhal indih naw.
^^^አቶ ሽርጦ - እባኮዎን ከላይ የጻፋትን ኑዛዜ በአማረኛ አስተርጉመው ያቅርቡ:: ደርቀው ባያደርቁን ምናለ?

Re: A true & charismatic leader!

Posted: 14 Jul 2023, 04:11
by Meleket
ጠቅላዪ ኣብዪን "ነገን ዛሬ እንትከል" ለሚለው ብልህ የልማት መርሃቸው፡ እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ ያለንን አድናቆት ለመግለጽ ያህል ነው። በተጨማሪም እታች ያስነበቡንን የህንጻ ስራ በመስራት በሺዎች ዬሚቆጠሩ ዜጎችን የመጠለያ ችግር ለመቅረፍ ዬሚያደርጉትንም ስራ ለማበረታታት ያህል ነው። መልካም ያሰበንና መልካም የሰራን ማሞገስ መቼም ኤርትራዊ ልማዳችን ነው! :mrgreen:
Meleket wrote:
13 Jul 2023, 07:09
Zmeselo wrote:
13 Jul 2023, 05:19
. . .



. . .
እናሳዕሳዕኻ ሓዳርኻ ዘይምርሳዕ ማለት ከመይ ማለት ኢዩ ከይትብሉ'ሲ . . . ብኤርትራዊ ጭዉነት ሓበንን ፍናንን ኣብነት ኣሰኒናልኩም . . .ንሕና ኤርትራውያን ደያኑ ማእከልን መስመርን
ሸገር ከተማ 58 ሺሕ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለመገንባት አቅጃለሁ አለ
ዳዊት ቶሎሳ

ቀን:
July 12, 2023
Share

የሸገር ከተማ አስተዳደር በተለያዩ የግንባታ አማራጮች 58 ሺሕ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለመገንባት ማቀዱን ገለጸ፡፡

በአዲስ አበባ ዙሪያ አምስት ከተሞች ይዞ የተቋቋመው ሸገር ከተማ፣ በ2016 ዓ.ም. በከተማው የሚታየውን የመኖሪያ ችግር ለመቅረፍ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለመገንባት ማቀዱን አስታውቋል፡፡

የከተማ አስተዳደሩ ግንባታዎቹን ለማከናወን የተለያዩ ዘዴዎች ለመከተል ያቀደ ሲሆን፣ ይህም የግል ባለሀብቶች ሽርክና (Private Partnership)፣ ማኅበራትን በማደራጀት፣ እንዲሁም ባለሀብትና የበጎ አድራጎት ድርቶችን በማስተባበር በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ውስጥ ለሚገኙ ነዋሪዎች መገንባት እንደሆነ፣ የሸገር ከተማ አስተዳደር የቤቶች ልማት ማስተዳደርና ማስተላለፍ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሪት መሠረት አበበ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡

የጋራ መኖሪያ ቤቶቹን ግንባታ ለማከናወን አቅም ላላቸው የግል ድርጀቶችና ለማኅበራት ከተማ አስተዳደሩ መሬት ማሰናዳቱ የተገለጸ ሲሆን፣ በውሉ መሠረት ግንባታ ይከናወናል ተብሏል፡፡

ከከተማ አስተዳደሩ መሬት የተረከበ የግል ድርጅት ጥራቱን የጠበቀ ግንባታ አከናውኖ በውሉ መሠረት ለተረከበው መሬት በክፍያ ሥሌት ከገነባቸው ቤቶች የተወሰኑትን ለከተማ አስተዳደሩ ለማስረከብ አማራጭ መቅረቡን የቢሮ ኃላፊዋ አስረድተዋል፡፡

የከተማ አስተዳደሩ በከተማ ለሚኖሩ ማኅበራት በተመሳሳይ የመሬት አቅርቦት እንደሚሰጥ የተገለጸ ሲሆን፣ የመሠረተ ልማት አቅርቦትና የባንክ ብድር እንደሚያመቻች አስታወቋል፡፡

ማኅበራቱ ደግሞ የሚጠበቅባቸውን ቅድመ ክፍያ በአግባቡ መክፈል እንደሚገባቸው፣ በባንክ የቆጠቡትን መጠን ከግምት ያስገባ ቀሪ ክፍያ በባንክ እንዲሸፈንላቸው ይደረጋል ተብሏል፡፡

የጋራ መኖሪያ ቤቶቹ ከአራት እስከ ሰባት ወለል ድረስ የሚኖራቸው ሲሆን፣ ቤቶቹን በዕጣ የማከፋፈል ኃላፊነቱ የማኅበሩ ኃላፊነት እንደሚሆን ወ/ሪት መሠረት ተናግረዋል፡፡

በተለይ የግል ድርጅቶችን በጋራ መኖሪያ ግንባታ ለማሰማራት፣ ለከተማ ቅርብ የሆኑና ምቹ መሠረተ ልማት ያላቸው አምስት ክፍላተ ከተሞች ላይ መሬት መሰናዳቱን ተጠቁሟል፡፡

በሌላ በኩል በከተሞቹ ለሚኖሩ የመንግሥት ሠራተኞችና በተለያዩ የሥራ ዘርፍ ላይ ለተሰማሩ 28 ሺሕ ነዋሪዎች የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለመገንባት ማታቀዱ ተገልጿል፡፡

ግንባታውን ለማሳካትም የከተማ አስተዳደሩ ከባለሀብቶች ጋር በመሆን፣ የተለያዩ የቁጠባ አማራጮች በማቅረብ ለመገንባት ማቀዱን የቢሮ ኃላፊዋ አስረድተዋል፡፡

በ2016 ዓ.ም. በከተማ አስተዳደሩ ሊገነቡ ከታቀዱ የጋራ መኖሪያ ቤቶች መካከል፣ ለ1,200 በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ውስጥ ለሚገኙ ዜጎች የሚገነቡ ይገኝበታል ተብሏል፡፡

የከተማ አስተዳደሩ በማኅበር ተደራጅተው መገንባት ለሚፈልጉ የዳያስፖራ አባላትና አርሶ አደሮች መሬት ማሰናዳቱን የቢሮ ኃላፊዋ አስረድተዋል፡፡


የሸገር ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ለጋራ መኖረያ ቤቶች ግንባታ የሚያስፈልገውን በጀት ከቀናት በኋላ እንደሚያፀድቅ ይጠበቃል፡፡
እናሳዕሳዕኻ ሓዳርኻ ዘይምርሳዕ ማለት! https://www.ethiopianreporter.com/120350/

ዘሜ Zmeselo 'ዓቢሰብ' ወዲ ዓበይቲ፡ እንዲህ ዓይነት የግንባታና የህንጻ ዜና ከወደ ኤርትራ መቼ ነው የምታሰማን? :mrgreen: ሁሌም ብስክሌት ሁሌም ኣሌክስ ሁሌም ኳስ ጨዋታ ሁሌም ፎቶ ትንሽ ኣይደብርህንም፡ ደግሞም ኣንተን የመሰለውን ትልቅ ተራ ካድሬ እንዲህ ዓይነት ተራ ዜና ኣይመጥነውም እና'ማ የልማትና የህንጻ ዜና ናፍቆናል ዬሚሉ ብዙዎች ስለሆኑ አስቡበት እባካችሁ ዘሜ Zmeselo እና ሌሎች ሪሞርኬዎች ባጠቃላይ! ባላችሁበት ሰላምና ጤናም ተመኝተንላችኋል፡ እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
:mrgreen:

Re: A true & charismatic leader!

Posted: 14 Jul 2023, 07:19
by Hameddibewoyane

Re: A true & charismatic leader!

Posted: 14 Jul 2023, 09:00
by Meleket
Meleket wrote:
14 Jul 2023, 04:11
ጠቅላዪ ኣብዪን "ነገን ዛሬ እንትከል" ለሚለው ብልህ የልማት መርሃቸው፡ እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ ያለንን አድናቆት ለመግለጽ ያህል ነው። በተጨማሪም እታች ያስነበቡንን የህንጻ ስራ በመስራት በሺዎች ዬሚቆጠሩ ዜጎችን የመጠለያ ችግር ለመቅረፍ ዬሚያደርጉትንም ስራ ለማበረታታት ያህል ነው። መልካም ያሰበንና መልካም የሰራን ማሞገስ መቼም ኤርትራዊ ልማዳችን ነው! :mrgreen:
Meleket wrote:
13 Jul 2023, 07:09
Zmeselo wrote:
13 Jul 2023, 05:19
. . .



. . .
እናሳዕሳዕኻ ሓዳርኻ ዘይምርሳዕ ማለት ከመይ ማለት ኢዩ ከይትብሉ'ሲ . . . ብኤርትራዊ ጭዉነት ሓበንን ፍናንን ኣብነት ኣሰኒናልኩም . . .ንሕና ኤርትራውያን ደያኑ ማእከልን መስመርን
ሸገር ከተማ 58 ሺሕ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለመገንባት አቅጃለሁ አለ
ዳዊት ቶሎሳ

ቀን:
July 12, 2023
Share

የሸገር ከተማ አስተዳደር በተለያዩ የግንባታ አማራጮች 58 ሺሕ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለመገንባት ማቀዱን ገለጸ፡፡

በአዲስ አበባ ዙሪያ አምስት ከተሞች ይዞ የተቋቋመው ሸገር ከተማ፣ በ2016 ዓ.ም. በከተማው የሚታየውን የመኖሪያ ችግር ለመቅረፍ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለመገንባት ማቀዱን አስታውቋል፡፡

የከተማ አስተዳደሩ ግንባታዎቹን ለማከናወን የተለያዩ ዘዴዎች ለመከተል ያቀደ ሲሆን፣ ይህም የግል ባለሀብቶች ሽርክና (Private Partnership)፣ ማኅበራትን በማደራጀት፣ እንዲሁም ባለሀብትና የበጎ አድራጎት ድርቶችን በማስተባበር በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ውስጥ ለሚገኙ ነዋሪዎች መገንባት እንደሆነ፣ የሸገር ከተማ አስተዳደር የቤቶች ልማት ማስተዳደርና ማስተላለፍ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሪት መሠረት አበበ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡

የጋራ መኖሪያ ቤቶቹን ግንባታ ለማከናወን አቅም ላላቸው የግል ድርጀቶችና ለማኅበራት ከተማ አስተዳደሩ መሬት ማሰናዳቱ የተገለጸ ሲሆን፣ በውሉ መሠረት ግንባታ ይከናወናል ተብሏል፡፡

ከከተማ አስተዳደሩ መሬት የተረከበ የግል ድርጅት ጥራቱን የጠበቀ ግንባታ አከናውኖ በውሉ መሠረት ለተረከበው መሬት በክፍያ ሥሌት ከገነባቸው ቤቶች የተወሰኑትን ለከተማ አስተዳደሩ ለማስረከብ አማራጭ መቅረቡን የቢሮ ኃላፊዋ አስረድተዋል፡፡

የከተማ አስተዳደሩ በከተማ ለሚኖሩ ማኅበራት በተመሳሳይ የመሬት አቅርቦት እንደሚሰጥ የተገለጸ ሲሆን፣ የመሠረተ ልማት አቅርቦትና የባንክ ብድር እንደሚያመቻች አስታወቋል፡፡

ማኅበራቱ ደግሞ የሚጠበቅባቸውን ቅድመ ክፍያ በአግባቡ መክፈል እንደሚገባቸው፣ በባንክ የቆጠቡትን መጠን ከግምት ያስገባ ቀሪ ክፍያ በባንክ እንዲሸፈንላቸው ይደረጋል ተብሏል፡፡

የጋራ መኖሪያ ቤቶቹ ከአራት እስከ ሰባት ወለል ድረስ የሚኖራቸው ሲሆን፣ ቤቶቹን በዕጣ የማከፋፈል ኃላፊነቱ የማኅበሩ ኃላፊነት እንደሚሆን ወ/ሪት መሠረት ተናግረዋል፡፡

በተለይ የግል ድርጅቶችን በጋራ መኖሪያ ግንባታ ለማሰማራት፣ ለከተማ ቅርብ የሆኑና ምቹ መሠረተ ልማት ያላቸው አምስት ክፍላተ ከተሞች ላይ መሬት መሰናዳቱን ተጠቁሟል፡፡

በሌላ በኩል በከተሞቹ ለሚኖሩ የመንግሥት ሠራተኞችና በተለያዩ የሥራ ዘርፍ ላይ ለተሰማሩ 28 ሺሕ ነዋሪዎች የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለመገንባት ማታቀዱ ተገልጿል፡፡

ግንባታውን ለማሳካትም የከተማ አስተዳደሩ ከባለሀብቶች ጋር በመሆን፣ የተለያዩ የቁጠባ አማራጮች በማቅረብ ለመገንባት ማቀዱን የቢሮ ኃላፊዋ አስረድተዋል፡፡

በ2016 ዓ.ም. በከተማ አስተዳደሩ ሊገነቡ ከታቀዱ የጋራ መኖሪያ ቤቶች መካከል፣ ለ1,200 በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ውስጥ ለሚገኙ ዜጎች የሚገነቡ ይገኝበታል ተብሏል፡፡

የከተማ አስተዳደሩ በማኅበር ተደራጅተው መገንባት ለሚፈልጉ የዳያስፖራ አባላትና አርሶ አደሮች መሬት ማሰናዳቱን የቢሮ ኃላፊዋ አስረድተዋል፡፡


የሸገር ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ለጋራ መኖረያ ቤቶች ግንባታ የሚያስፈልገውን በጀት ከቀናት በኋላ እንደሚያፀድቅ ይጠበቃል፡፡
እናሳዕሳዕኻ ሓዳርኻ ዘይምርሳዕ ማለት! https://www.ethiopianreporter.com/120350/

ዘሜ Zmeselo 'ዓቢሰብ' ወዲ ዓበይቲ፡ እንዲህ ዓይነት የግንባታና የህንጻ ዜና ከወደ ኤርትራ መቼ ነው የምታሰማን? :mrgreen: ሁሌም ብስክሌት ሁሌም ኣሌክስ ሁሌም ኳስ ጨዋታ ሁሌም ፎቶ ትንሽ ኣይደብርህንም፡ ደግሞም ኣንተን የመሰለውን ትልቅ ተራ ካድሬ እንዲህ ዓይነት ተራ ዜና ኣይመጥነውም እና'ማ የልማትና የህንጻ ዜና ናፍቆናል ዬሚሉ ብዙዎች ስለሆኑ አስቡበት እባካችሁ ዘሜ Zmeselo እና ሌሎች ሪሞርኬዎች ባጠቃላይ! ባላችሁበት ሰላምና ጤናም ተመኝተንላችኋል፡ እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
:mrgreen:
ኣቦ እሱ በህዝብ ሃብት በተሰራ ቤተመንግሥት ስለኖረ፡ ዜጎቹ ሁሉ የመጠለያ ችግራቸው ዬተቀረፈላቸው የማይመስለው፡ ይህንንም አጢኖ የግንባታ ስራን ዬሚያሳልጥና የሚያፋጥን ደግ መሪማ መመስገንም ያንስበታል! ኣይደለም እንዴ? :mrgreen:

Re: A true & charismatic leader!

Posted: 14 Jul 2023, 09:47
by Fiyameta







Re: A true & charismatic leader!

Posted: 14 Jul 2023, 10:04
by Meleket
Meleket wrote:
14 Jul 2023, 09:00
Meleket wrote:
14 Jul 2023, 04:11
ጠቅላዪ ኣብዪን "ነገን ዛሬ እንትከል" ለሚለው ብልህ የልማት መርሃቸው፡ እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ ያለንን አድናቆት ለመግለጽ ያህል ነው። በተጨማሪም እታች ያስነበቡንን የህንጻ ስራ በመስራት በሺዎች ዬሚቆጠሩ ዜጎችን የመጠለያ ችግር ለመቅረፍ ዬሚያደርጉትንም ስራ ለማበረታታት ያህል ነው። መልካም ያሰበንና መልካም የሰራን ማሞገስ መቼም ኤርትራዊ ልማዳችን ነው! :mrgreen:
Meleket wrote:
13 Jul 2023, 07:09
Zmeselo wrote:
13 Jul 2023, 05:19
. . .



. . .
እናሳዕሳዕኻ ሓዳርኻ ዘይምርሳዕ ማለት ከመይ ማለት ኢዩ ከይትብሉ'ሲ . . . ብኤርትራዊ ጭዉነት ሓበንን ፍናንን ኣብነት ኣሰኒናልኩም . . .ንሕና ኤርትራውያን ደያኑ ማእከልን መስመርን
ሸገር ከተማ 58 ሺሕ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለመገንባት አቅጃለሁ አለ
ዳዊት ቶሎሳ

ቀን:
July 12, 2023
Share

የሸገር ከተማ አስተዳደር በተለያዩ የግንባታ አማራጮች 58 ሺሕ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለመገንባት ማቀዱን ገለጸ፡፡

በአዲስ አበባ ዙሪያ አምስት ከተሞች ይዞ የተቋቋመው ሸገር ከተማ፣ በ2016 ዓ.ም. በከተማው የሚታየውን የመኖሪያ ችግር ለመቅረፍ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለመገንባት ማቀዱን አስታውቋል፡፡

የከተማ አስተዳደሩ ግንባታዎቹን ለማከናወን የተለያዩ ዘዴዎች ለመከተል ያቀደ ሲሆን፣ ይህም የግል ባለሀብቶች ሽርክና (Private Partnership)፣ ማኅበራትን በማደራጀት፣ እንዲሁም ባለሀብትና የበጎ አድራጎት ድርቶችን በማስተባበር በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ውስጥ ለሚገኙ ነዋሪዎች መገንባት እንደሆነ፣ የሸገር ከተማ አስተዳደር የቤቶች ልማት ማስተዳደርና ማስተላለፍ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሪት መሠረት አበበ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡

የጋራ መኖሪያ ቤቶቹን ግንባታ ለማከናወን አቅም ላላቸው የግል ድርጀቶችና ለማኅበራት ከተማ አስተዳደሩ መሬት ማሰናዳቱ የተገለጸ ሲሆን፣ በውሉ መሠረት ግንባታ ይከናወናል ተብሏል፡፡

ከከተማ አስተዳደሩ መሬት የተረከበ የግል ድርጅት ጥራቱን የጠበቀ ግንባታ አከናውኖ በውሉ መሠረት ለተረከበው መሬት በክፍያ ሥሌት ከገነባቸው ቤቶች የተወሰኑትን ለከተማ አስተዳደሩ ለማስረከብ አማራጭ መቅረቡን የቢሮ ኃላፊዋ አስረድተዋል፡፡

የከተማ አስተዳደሩ በከተማ ለሚኖሩ ማኅበራት በተመሳሳይ የመሬት አቅርቦት እንደሚሰጥ የተገለጸ ሲሆን፣ የመሠረተ ልማት አቅርቦትና የባንክ ብድር እንደሚያመቻች አስታወቋል፡፡

ማኅበራቱ ደግሞ የሚጠበቅባቸውን ቅድመ ክፍያ በአግባቡ መክፈል እንደሚገባቸው፣ በባንክ የቆጠቡትን መጠን ከግምት ያስገባ ቀሪ ክፍያ በባንክ እንዲሸፈንላቸው ይደረጋል ተብሏል፡፡

የጋራ መኖሪያ ቤቶቹ ከአራት እስከ ሰባት ወለል ድረስ የሚኖራቸው ሲሆን፣ ቤቶቹን በዕጣ የማከፋፈል ኃላፊነቱ የማኅበሩ ኃላፊነት እንደሚሆን ወ/ሪት መሠረት ተናግረዋል፡፡

በተለይ የግል ድርጅቶችን በጋራ መኖሪያ ግንባታ ለማሰማራት፣ ለከተማ ቅርብ የሆኑና ምቹ መሠረተ ልማት ያላቸው አምስት ክፍላተ ከተሞች ላይ መሬት መሰናዳቱን ተጠቁሟል፡፡

በሌላ በኩል በከተሞቹ ለሚኖሩ የመንግሥት ሠራተኞችና በተለያዩ የሥራ ዘርፍ ላይ ለተሰማሩ 28 ሺሕ ነዋሪዎች የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለመገንባት ማታቀዱ ተገልጿል፡፡

ግንባታውን ለማሳካትም የከተማ አስተዳደሩ ከባለሀብቶች ጋር በመሆን፣ የተለያዩ የቁጠባ አማራጮች በማቅረብ ለመገንባት ማቀዱን የቢሮ ኃላፊዋ አስረድተዋል፡፡

በ2016 ዓ.ም. በከተማ አስተዳደሩ ሊገነቡ ከታቀዱ የጋራ መኖሪያ ቤቶች መካከል፣ ለ1,200 በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ውስጥ ለሚገኙ ዜጎች የሚገነቡ ይገኝበታል ተብሏል፡፡

የከተማ አስተዳደሩ በማኅበር ተደራጅተው መገንባት ለሚፈልጉ የዳያስፖራ አባላትና አርሶ አደሮች መሬት ማሰናዳቱን የቢሮ ኃላፊዋ አስረድተዋል፡፡


የሸገር ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ለጋራ መኖረያ ቤቶች ግንባታ የሚያስፈልገውን በጀት ከቀናት በኋላ እንደሚያፀድቅ ይጠበቃል፡፡
እናሳዕሳዕኻ ሓዳርኻ ዘይምርሳዕ ማለት! https://www.ethiopianreporter.com/120350/

ዘሜ Zmeselo 'ዓቢሰብ' ወዲ ዓበይቲ፡ እንዲህ ዓይነት የግንባታና የህንጻ ዜና ከወደ ኤርትራ መቼ ነው የምታሰማን? :mrgreen: ሁሌም ብስክሌት ሁሌም ኣሌክስ ሁሌም ኳስ ጨዋታ ሁሌም ፎቶ ትንሽ ኣይደብርህንም፡ ደግሞም ኣንተን የመሰለውን ትልቅ ተራ ካድሬ እንዲህ ዓይነት ተራ ዜና ኣይመጥነውም እና'ማ የልማትና የህንጻ ዜና ናፍቆናል ዬሚሉ ብዙዎች ስለሆኑ አስቡበት እባካችሁ ዘሜ Zmeselo እና ሌሎች ሪሞርኬዎች ባጠቃላይ! ባላችሁበት ሰላምና ጤናም ተመኝተንላችኋል፡ እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
:mrgreen:
ኣቦ እሱ በህዝብ ሃብት በተሰራ ቤተመንግሥት ስለኖረ፡ ዜጎቹ ሁሉ የመጠለያ ችግራቸው ዬተቀረፈላቸው የማይመስለው፡ ይህንንም አጢኖ የግንባታ ስራን ዬሚያሳልጥና የሚያፋጥን ደግ መሪማ መመስገንም ያንስበታል! ኣይደለም እንዴ? :mrgreen:
እንዲህ ዓይነቱ መሪ "ካሪዝማቲክ" መባልም ያንስበታል! ኣይደል!? :mrgreen:

Re: A true & charismatic leader!

Posted: 18 Jul 2023, 02:34
by Meleket
Meleket wrote:
17 Jul 2023, 11:00
Ethiopia plants 500 million trees to break world record

The government of Ethiopia says it wants to break record with the mass planting exercise aimed at combating the impact of climate change.


Prime Minister Abi Ahmed launched the 500 million seedlings planting on Monday morning. Photo: Ethiopian govt/Twitter

Ethiopian Prime-Minister Abiy Ahmed has launched a massive tree planting campaign on Monday.

The government wants to plant 500 million seedlings in a day to break world record for largest tree-planting exercise in a day.

Prime Minister Abiy Ahmed and his wife Zinash Tayachew officially launched the programme called Green Legacy in the capital Addis Ababa starting with planting apple seedlings.

Citizens are expected to follow suit and by the end of the day, the authorities hope 500 million trees would be planted. Office of the Prime Minister has shared pictures of the launch with people living with disabilities participating.

Prime Minister Abiy Ahmed and First Lady Zinash Tayachew launched the #GreenLegacy 500mil in a day tree program by planting apple trees together with staff of the PMO and persons with disabilities early this morning.#PMOEthiopia pic.twitter.com/HN63E3LNTI
— Office of the Prime Minister - Ethiopia (@PMEthiopia) July 17, 2023

Ethiopia is targeting to break its record for planting the highest number of trees in a day as part of its campaign to counter the effects of deforestation and climate change.

World record

It set the record in July 2019 by planting 353 million trees in just 12 hours, according to officials, and hopes to surpass the mark on Monday.

"Our goal is to break our record!" Prime Minister Abiy Ahmed tweeted.

"Our competition is with ourselves. We believe that regions, zones, districts and villages will break their own records by planting more than last year. Each of us has to break our own records," he added.

Guinness World Records has yet to verify the record by Ethiopia.

The current world record of trees planted in a day is held by India after more than 800,000 people planted 50 million trees in 2016 in the northern state of Uttar Pradesh.

Ethiopia's campaign aims to restore the country’s forest cover which has declined from 35% of total land at the end of the 19th century to nearly 4% in the 2000s, according to the UN.
እርግጥ ነው ዶክተሩ ጠቅላዩ የብልጽግናው ሰዉየ "ካሪዝማቲክ" ቢባል ያንስበት እንደሁ እንጂ ኣይበዛበትም። :mrgreen: ባንድ ጀንበር 500 ሚልየን ችግኝ ለማስተከል ያሰበ ጀግና፡ መተግበር አለመተግበሩን ገምጋሚዎች ይነግሩናል፡ ግማሹ እንኳን በቅጡ ከተተከለም ከበቂ በላይ ነው፡ ምክንያቱም ጉዳዩ በአንድ ጀንበር ነውና። "ለጐረቤታችን ኤርትራም 50ሺ ችግኝ በስጦታ ለግሰናል" ነው ያለው የግብርና ሚኒስትር ዲኤታው ፕሮፌሰር ኢያሱ ኤልያስ፡ ኣቦ የተከላችሁት ሁሉ ይጽደቅ ብለን መርቀናችኋል፡ እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመሰመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። :mrgreen: