Page 1 of 1

ጀግኒትት መስከረም አበራ የአማራ ብቻ ሳይሆን የጉራጌም የቃቄ ወርድወት ናት!!

Posted: 10 Jul 2023, 12:59
by Horus

Re: ጀግኒትት መስከረም አበራ የአማራ ብቻ ሳይሆን የጉራጌም የቃቄ ወርድወት ናት!!

Posted: 10 Jul 2023, 14:43
by Za-Ilmaknun
መምህር መስከረም አበራ በችሎት ዛሬ የተናገረችው ተመዝግቧል።

" አማራ ተነስቷል።

በእዚህ ችሎት በመቆሜ ለልጆቼ የምናገረው በኩራት ነው ነገ አያፍሩብኝም አሁን የአማራ ህዝብ ተነስቷል ከልጆቼ ተነጥዬ ይኽን መከራ የምከፍለው ከፀረ አማራ ሃይሎች ጋር አብሬ ባለመቆሜ ነው።

ዛሬ የዋስትና ብይን ውሳኔ ጠብቄ ነበር ፍትህ ሳይሆን ውሳኔ ይሰጣል የሚል ጠብቄ ነበር ግን አልሆነም ዳኞች ለምን እንደተቀየሩ እንኳ የማወቅ መብት ነበረን እሱም አልሆነም።

"..እኔ የታሰርኩት በፖለቲካ አመለካከቴ ነው ከ83 ጀምሮ ስልጣን የያዘ አማራ ጠል እስረኛ መሆኔን ነው የማውቀዉ ከዚህ ችሎት ምንም አይነት ፍትህ ላገኝ እንደማልች ቀድሜ አቀዋለሁ ዛሬ ይበልጥ አረጋግጫለሁ።

ከ83 ጀምሮ በስልጣን የቆየ ፀረ አማራ ህዝባችን ጠበቃ እንዲኖረው አይፈልግም አማራን የሚጨፈጭፉ ሃይሎች ለሚሞተው ህዝብ የሚከራከር ጠበቃ እንዳይኖረው ይፈልጋሉ። የታሰረኩት አደባባይ ላይ እንድንቆም ባለመፈለጉ ነው ስለዚህ የፖለቲካ እስረኛ ነኝ።

በእዚህ ችሎት በመቆሜ ለልጆቼ የምናገረው በኩራት ነው ነገ አያፍሩብኝም ። አሁን የአማራ ህዝብ ተነስቷል። ከልጆቼ ተነጥዬ ይኽን መከራ የምከፍለው ከፀረ አማራ ሃይሎች ጋር አብሬ ባለመቆሜ ነው። ከዚህ ክስ ፍትህ አልጠብቅም ለህዝቤ በከፈልኩት ዋጋ ክብር ይሰማኛል በፍጹም አልጸጸትም። ውጤቱ ምንም ይሁን እበረታለሁ አማራ ስለሆንኩ አልሰበርም።

@ ስንታየሁ ቸኮል

Re: ጀግኒትት መስከረም አበራ የአማራ ብቻ ሳይሆን የጉራጌም የቃቄ ወርድወት ናት!!

Posted: 10 Jul 2023, 16:52
by Revelations


Za-Ilmaknun wrote:
10 Jul 2023, 14:43
መምህር መስከረም አበራ በችሎት ዛሬ የተናገረችው ተመዝግቧል።

" አማራ ተነስቷል።

በእዚህ ችሎት በመቆሜ ለልጆቼ የምናገረው በኩራት ነው ነገ አያፍሩብኝም አሁን የአማራ ህዝብ ተነስቷል ከልጆቼ ተነጥዬ ይኽን መከራ የምከፍለው ከፀረ አማራ ሃይሎች ጋር አብሬ ባለመቆሜ ነው።

ዛሬ የዋስትና ብይን ውሳኔ ጠብቄ ነበር ፍትህ ሳይሆን ውሳኔ ይሰጣል የሚል ጠብቄ ነበር ግን አልሆነም ዳኞች ለምን እንደተቀየሩ እንኳ የማወቅ መብት ነበረን እሱም አልሆነም።

"..እኔ የታሰርኩት በፖለቲካ አመለካከቴ ነው ከ83 ጀምሮ ስልጣን የያዘ አማራ ጠል እስረኛ መሆኔን ነው የማውቀዉ ከዚህ ችሎት ምንም አይነት ፍትህ ላገኝ እንደማልች ቀድሜ አቀዋለሁ ዛሬ ይበልጥ አረጋግጫለሁ።

ከ83 ጀምሮ በስልጣን የቆየ ፀረ አማራ ህዝባችን ጠበቃ እንዲኖረው አይፈልግም አማራን የሚጨፈጭፉ ሃይሎች ለሚሞተው ህዝብ የሚከራከር ጠበቃ እንዳይኖረው ይፈልጋሉ። የታሰረኩት አደባባይ ላይ እንድንቆም ባለመፈለጉ ነው ስለዚህ የፖለቲካ እስረኛ ነኝ።

በእዚህ ችሎት በመቆሜ ለልጆቼ የምናገረው በኩራት ነው ነገ አያፍሩብኝም ። አሁን የአማራ ህዝብ ተነስቷል። ከልጆቼ ተነጥዬ ይኽን መከራ የምከፍለው ከፀረ አማራ ሃይሎች ጋር አብሬ ባለመቆሜ ነው። ከዚህ ክስ ፍትህ አልጠብቅም ለህዝቤ በከፈልኩት ዋጋ ክብር ይሰማኛል በፍጹም አልጸጸትም። ውጤቱ ምንም ይሁን እበረታለሁ አማራ ስለሆንኩ አልሰበርም።

@ ስንታየሁ ቸኮል

Re: ጀግኒትት መስከረም አበራ የአማራ ብቻ ሳይሆን የጉራጌም የቃቄ ወርድወት ናት!!

Posted: 11 Jul 2023, 11:59
by DefendTheTruth
Za-Ilmaknun wrote:
10 Jul 2023, 14:43
መምህር መስከረም አበራ በችሎት ዛሬ የተናገረችው ተመዝግቧል።

" አማራ ተነስቷል።

በእዚህ ችሎት በመቆሜ ለልጆቼ የምናገረው በኩራት ነው ነገ አያፍሩብኝም አሁን የአማራ ህዝብ ተነስቷል ከልጆቼ ተነጥዬ ይኽን መከራ የምከፍለው ከፀረ አማራ ሃይሎች ጋር አብሬ ባለመቆሜ ነው።

ዛሬ የዋስትና ብይን ውሳኔ ጠብቄ ነበር ፍትህ ሳይሆን ውሳኔ ይሰጣል የሚል ጠብቄ ነበር ግን አልሆነም ዳኞች ለምን እንደተቀየሩ እንኳ የማወቅ መብት ነበረን እሱም አልሆነም።

"..እኔ የታሰርኩት በፖለቲካ አመለካከቴ ነው ከ83 ጀምሮ ስልጣን የያዘ አማራ ጠል እስረኛ መሆኔን ነው የማውቀዉ ከዚህ ችሎት ምንም አይነት ፍትህ ላገኝ እንደማልች ቀድሜ አቀዋለሁ ዛሬ ይበልጥ አረጋግጫለሁ።

ከ83 ጀምሮ በስልጣን የቆየ ፀረ አማራ ህዝባችን ጠበቃ እንዲኖረው አይፈልግም አማራን የሚጨፈጭፉ ሃይሎች ለሚሞተው ህዝብ የሚከራከር ጠበቃ እንዳይኖረው ይፈልጋሉ። የታሰረኩት አደባባይ ላይ እንድንቆም ባለመፈለጉ ነው ስለዚህ የፖለቲካ እስረኛ ነኝ።

በእዚህ ችሎት በመቆሜ ለልጆቼ የምናገረው በኩራት ነው ነገ አያፍሩብኝም ። አሁን የአማራ ህዝብ ተነስቷል። ከልጆቼ ተነጥዬ ይኽን መከራ የምከፍለው ከፀረ አማራ ሃይሎች ጋር አብሬ ባለመቆሜ ነው። ከዚህ ክስ ፍትህ አልጠብቅም ለህዝቤ በከፈልኩት ዋጋ ክብር ይሰማኛል በፍጹም አልጸጸትም። ውጤቱ ምንም ይሁን እበረታለሁ አማራ ስለሆንኩ አልሰበርም።

@ ስንታየሁ ቸኮል
ተኳሽ ወይስ አስተኳሽ ናት ይህች "ለሺህ የምትበቀዋ" ሴትዮ?