-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4487
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: ጀግኒትት መስከረም አበራ የአማራ ብቻ ሳይሆን የጉራጌም የቃቄ ወርድወት ናት!!
መምህር መስከረም አበራ በችሎት ዛሬ የተናገረችው ተመዝግቧል።
" አማራ ተነስቷል።
በእዚህ ችሎት በመቆሜ ለልጆቼ የምናገረው በኩራት ነው ነገ አያፍሩብኝም አሁን የአማራ ህዝብ ተነስቷል ከልጆቼ ተነጥዬ ይኽን መከራ የምከፍለው ከፀረ አማራ ሃይሎች ጋር አብሬ ባለመቆሜ ነው።
ዛሬ የዋስትና ብይን ውሳኔ ጠብቄ ነበር ፍትህ ሳይሆን ውሳኔ ይሰጣል የሚል ጠብቄ ነበር ግን አልሆነም ዳኞች ለምን እንደተቀየሩ እንኳ የማወቅ መብት ነበረን እሱም አልሆነም።
"..እኔ የታሰርኩት በፖለቲካ አመለካከቴ ነው ከ83 ጀምሮ ስልጣን የያዘ አማራ ጠል እስረኛ መሆኔን ነው የማውቀዉ ከዚህ ችሎት ምንም አይነት ፍትህ ላገኝ እንደማልች ቀድሜ አቀዋለሁ ዛሬ ይበልጥ አረጋግጫለሁ።
ከ83 ጀምሮ በስልጣን የቆየ ፀረ አማራ ህዝባችን ጠበቃ እንዲኖረው አይፈልግም አማራን የሚጨፈጭፉ ሃይሎች ለሚሞተው ህዝብ የሚከራከር ጠበቃ እንዳይኖረው ይፈልጋሉ። የታሰረኩት አደባባይ ላይ እንድንቆም ባለመፈለጉ ነው ስለዚህ የፖለቲካ እስረኛ ነኝ።
በእዚህ ችሎት በመቆሜ ለልጆቼ የምናገረው በኩራት ነው ነገ አያፍሩብኝም ። አሁን የአማራ ህዝብ ተነስቷል። ከልጆቼ ተነጥዬ ይኽን መከራ የምከፍለው ከፀረ አማራ ሃይሎች ጋር አብሬ ባለመቆሜ ነው። ከዚህ ክስ ፍትህ አልጠብቅም ለህዝቤ በከፈልኩት ዋጋ ክብር ይሰማኛል በፍጹም አልጸጸትም። ውጤቱ ምንም ይሁን እበረታለሁ አማራ ስለሆንኩ አልሰበርም።
@ ስንታየሁ ቸኮል
" አማራ ተነስቷል።
በእዚህ ችሎት በመቆሜ ለልጆቼ የምናገረው በኩራት ነው ነገ አያፍሩብኝም አሁን የአማራ ህዝብ ተነስቷል ከልጆቼ ተነጥዬ ይኽን መከራ የምከፍለው ከፀረ አማራ ሃይሎች ጋር አብሬ ባለመቆሜ ነው።
ዛሬ የዋስትና ብይን ውሳኔ ጠብቄ ነበር ፍትህ ሳይሆን ውሳኔ ይሰጣል የሚል ጠብቄ ነበር ግን አልሆነም ዳኞች ለምን እንደተቀየሩ እንኳ የማወቅ መብት ነበረን እሱም አልሆነም።
"..እኔ የታሰርኩት በፖለቲካ አመለካከቴ ነው ከ83 ጀምሮ ስልጣን የያዘ አማራ ጠል እስረኛ መሆኔን ነው የማውቀዉ ከዚህ ችሎት ምንም አይነት ፍትህ ላገኝ እንደማልች ቀድሜ አቀዋለሁ ዛሬ ይበልጥ አረጋግጫለሁ።
ከ83 ጀምሮ በስልጣን የቆየ ፀረ አማራ ህዝባችን ጠበቃ እንዲኖረው አይፈልግም አማራን የሚጨፈጭፉ ሃይሎች ለሚሞተው ህዝብ የሚከራከር ጠበቃ እንዳይኖረው ይፈልጋሉ። የታሰረኩት አደባባይ ላይ እንድንቆም ባለመፈለጉ ነው ስለዚህ የፖለቲካ እስረኛ ነኝ።
በእዚህ ችሎት በመቆሜ ለልጆቼ የምናገረው በኩራት ነው ነገ አያፍሩብኝም ። አሁን የአማራ ህዝብ ተነስቷል። ከልጆቼ ተነጥዬ ይኽን መከራ የምከፍለው ከፀረ አማራ ሃይሎች ጋር አብሬ ባለመቆሜ ነው። ከዚህ ክስ ፍትህ አልጠብቅም ለህዝቤ በከፈልኩት ዋጋ ክብር ይሰማኛል በፍጹም አልጸጸትም። ውጤቱ ምንም ይሁን እበረታለሁ አማራ ስለሆንኩ አልሰበርም።
@ ስንታየሁ ቸኮል
-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: ጀግኒትት መስከረም አበራ የአማራ ብቻ ሳይሆን የጉራጌም የቃቄ ወርድወት ናት!!
Za-Ilmaknun wrote: ↑10 Jul 2023, 14:43መምህር መስከረም አበራ በችሎት ዛሬ የተናገረችው ተመዝግቧል።
" አማራ ተነስቷል።
በእዚህ ችሎት በመቆሜ ለልጆቼ የምናገረው በኩራት ነው ነገ አያፍሩብኝም አሁን የአማራ ህዝብ ተነስቷል ከልጆቼ ተነጥዬ ይኽን መከራ የምከፍለው ከፀረ አማራ ሃይሎች ጋር አብሬ ባለመቆሜ ነው።
ዛሬ የዋስትና ብይን ውሳኔ ጠብቄ ነበር ፍትህ ሳይሆን ውሳኔ ይሰጣል የሚል ጠብቄ ነበር ግን አልሆነም ዳኞች ለምን እንደተቀየሩ እንኳ የማወቅ መብት ነበረን እሱም አልሆነም።
"..እኔ የታሰርኩት በፖለቲካ አመለካከቴ ነው ከ83 ጀምሮ ስልጣን የያዘ አማራ ጠል እስረኛ መሆኔን ነው የማውቀዉ ከዚህ ችሎት ምንም አይነት ፍትህ ላገኝ እንደማልች ቀድሜ አቀዋለሁ ዛሬ ይበልጥ አረጋግጫለሁ።
ከ83 ጀምሮ በስልጣን የቆየ ፀረ አማራ ህዝባችን ጠበቃ እንዲኖረው አይፈልግም አማራን የሚጨፈጭፉ ሃይሎች ለሚሞተው ህዝብ የሚከራከር ጠበቃ እንዳይኖረው ይፈልጋሉ። የታሰረኩት አደባባይ ላይ እንድንቆም ባለመፈለጉ ነው ስለዚህ የፖለቲካ እስረኛ ነኝ።
በእዚህ ችሎት በመቆሜ ለልጆቼ የምናገረው በኩራት ነው ነገ አያፍሩብኝም ። አሁን የአማራ ህዝብ ተነስቷል። ከልጆቼ ተነጥዬ ይኽን መከራ የምከፍለው ከፀረ አማራ ሃይሎች ጋር አብሬ ባለመቆሜ ነው። ከዚህ ክስ ፍትህ አልጠብቅም ለህዝቤ በከፈልኩት ዋጋ ክብር ይሰማኛል በፍጹም አልጸጸትም። ውጤቱ ምንም ይሁን እበረታለሁ አማራ ስለሆንኩ አልሰበርም።
@ ስንታየሁ ቸኮል
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13230
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ጀግኒትት መስከረም አበራ የአማራ ብቻ ሳይሆን የጉራጌም የቃቄ ወርድወት ናት!!
ተኳሽ ወይስ አስተኳሽ ናት ይህች "ለሺህ የምትበቀዋ" ሴትዮ?Za-Ilmaknun wrote: ↑10 Jul 2023, 14:43መምህር መስከረም አበራ በችሎት ዛሬ የተናገረችው ተመዝግቧል።
" አማራ ተነስቷል።
በእዚህ ችሎት በመቆሜ ለልጆቼ የምናገረው በኩራት ነው ነገ አያፍሩብኝም አሁን የአማራ ህዝብ ተነስቷል ከልጆቼ ተነጥዬ ይኽን መከራ የምከፍለው ከፀረ አማራ ሃይሎች ጋር አብሬ ባለመቆሜ ነው።
ዛሬ የዋስትና ብይን ውሳኔ ጠብቄ ነበር ፍትህ ሳይሆን ውሳኔ ይሰጣል የሚል ጠብቄ ነበር ግን አልሆነም ዳኞች ለምን እንደተቀየሩ እንኳ የማወቅ መብት ነበረን እሱም አልሆነም።
"..እኔ የታሰርኩት በፖለቲካ አመለካከቴ ነው ከ83 ጀምሮ ስልጣን የያዘ አማራ ጠል እስረኛ መሆኔን ነው የማውቀዉ ከዚህ ችሎት ምንም አይነት ፍትህ ላገኝ እንደማልች ቀድሜ አቀዋለሁ ዛሬ ይበልጥ አረጋግጫለሁ።
ከ83 ጀምሮ በስልጣን የቆየ ፀረ አማራ ህዝባችን ጠበቃ እንዲኖረው አይፈልግም አማራን የሚጨፈጭፉ ሃይሎች ለሚሞተው ህዝብ የሚከራከር ጠበቃ እንዳይኖረው ይፈልጋሉ። የታሰረኩት አደባባይ ላይ እንድንቆም ባለመፈለጉ ነው ስለዚህ የፖለቲካ እስረኛ ነኝ።
በእዚህ ችሎት በመቆሜ ለልጆቼ የምናገረው በኩራት ነው ነገ አያፍሩብኝም ። አሁን የአማራ ህዝብ ተነስቷል። ከልጆቼ ተነጥዬ ይኽን መከራ የምከፍለው ከፀረ አማራ ሃይሎች ጋር አብሬ ባለመቆሜ ነው። ከዚህ ክስ ፍትህ አልጠብቅም ለህዝቤ በከፈልኩት ዋጋ ክብር ይሰማኛል በፍጹም አልጸጸትም። ውጤቱ ምንም ይሁን እበረታለሁ አማራ ስለሆንኩ አልሰበርም።
@ ስንታየሁ ቸኮል