Page 1 of 1

Must See: ብርሃኑ ነጋ በኦሮሞ "ሞጋሳ" ባሕል መሠረት ገዳ ተብሎ ተሰየመ

Posted: 05 Jul 2023, 23:05
by Thomas H

Re: Must See: ብርሃኑ ነጋ በኦሮሞ "ሞጋሳ" ባሕል መሠረት ገዳ ተብሎ ተሰየመ

Posted: 05 Jul 2023, 23:26
by Thomas H
አቤት የግፍ ያለህ !
ኦሮሚያ ውስጥ በሚገኘው ቤተክርስትያን "በኦሮምኛ ቋንቋ ዘምረሃል ፥ ቅዳሴንም አሰምተሃል" በሚል ምክንያት የኦሮሞ ተወላጅ ዲያቆን ታግዷል።


Re: Must See: ብርሃኑ ነጋ በኦሮሞ "ሞጋሳ" ባሕል መሠረት ገዳ ተብሎ ተሰየመ

Posted: 05 Jul 2023, 23:34
by Horus
Thomas H wrote:
05 Jul 2023, 23:05
አባ ገዳ ማለህ ነው? አሁን ቁላ መቁረጥ በማይቻልበት ዘመን አባ ገዳ መሆን ምን ትርፍ አለው? :lol: :lol: :lol: