Page 1 of 1
Many lives were lost as a result of OPDO/OLF Shene incursion into areas inhabited by Kistane(Soddo) people of Gurage
Posted: 05 Jul 2023, 19:02
by wazzupdog
Getachew Amare was one of the many casualties of the OPDO/OLF shene invasion of Gurage region. RIP.

Re: Many lives were lost as a result of OPDO/OLF Shene incursion into areas inhabited by Kistane(Soddo) people of Gurage
Posted: 05 Jul 2023, 19:32
by sun
wazzupdog wrote: ↑05 Jul 2023, 19:02
Getachew Amare was one of the many casualties of the OPDO/OLF shene invasion of Gurage region. RIP.
Any proof based on independent investigation other than using people for your callous evil propaganda stunt?

Re: Many lives were lost as a result of OPDO/OLF Shene incursion into areas inhabited by Kistane(Soddo) people of Gurage
Posted: 05 Jul 2023, 19:59
by TGAA
You inane you became an open defender of the so-called Shene. You see we have known and have been saying that there is no difference between Abiy and Shenne. You fake to be a law and order guy and open the back door for criminals. You, idiots, can't even cover your behind.
Re: Many lives were lost as a result of OPDO/OLF Shene incursion into areas inhabited by Kistane(Soddo) people of Gurage
Posted: 05 Jul 2023, 21:37
by Horus
sun wrote: ↑05 Jul 2023, 19:32
wazzupdog wrote: ↑05 Jul 2023, 19:02
Getachew Amare was one of the many casualties of the OPDO/OLF shene invasion of Gurage region. RIP.
Any proof based on independent investigation other than using people for your callous evil propaganda stunt?
sun,
አንተ አሳፋሪ ግፍ አንተ ስለፈጸምከው ትክክል አይሆንም! ቀስ በቀስ እንዲህ ት ት ዘቅጣለህ ። እነዚህ የሚወረሩ ቦታዎች እኔ በእግሬ የረገጥኳቸው ምድሮች ናቸው ። ከዚህ ቀደም ሸኔ አይመለል ገብቶ ያገር ሽማግሎች ከዚም ከዛም ወገን አስወቷቸው ። አሁን በሰሞኑ የተወረረው ኧሽከዲያ የቴዲ አባት ካሳሁን ገርማሞ ትውልድና ያደገበት አገርና ዛሬ የካሳሁን ገርማሞ መታሰቢያ ቤተ መጻህፍት ያለበት ቦታ ነው ። 9 አሮጊቶች ጭምር የተገደሉት ጊቢሶ እጅግ ግዙፉ ትንታዊ የቅዳሜ ገበያ የአማውቴ ክስታኔና የበቾ ኦሮሞች በሳምንት አንዴ የሚገናኙበት ከገበያነት ወደ ከተማነት እያደገ ያለና እልፍ ግዜ ከናቴ ጋር የሄድኩበት ቦታ ነው ። አማውቴ እጅግ ታሪካዊ በነአምድ ጽዮን ዘመን ሁሉ የተጠቀሰ የትውልድ አገሬ ነው ። አማውቴ በሚባለው አገር ጉራንዳ፣ እንጀሪ፣ ወተደር፣ ጎቤኒ፣ እንዶዴ የሚባሉ መንደሮች ያሉበትና ትንታዊው አማውቴ ባልወልድ አማውቴ ተራራ ላይ ያለበት አገር ነው ። አይገዶ ከአማውቴ ሰሜን ያለው አገር ነው ።የአንድና ሁለት ሰዓት የግር መንገድ ወደ ደቡብ ታሪካዊ ጢያ (የጢያ ሃውልቶች) ቦታ አለ ። ሌላው የሚወረረው ቦታ ዱግዳ በደቡብ ሶዶ ከታላቁ ምድረ ከብድ ገዳም በቅርብ ርቀት ያለ ነው። ይህ ከብዙ በጥቂቱ ነው ። ይህ አይን ያወጣ አሳፋሪ 16ኛ ዘመን ረፕሌይ ዛሬ ዝም ብሎ የሚታለፍ እንዳይመስልህ ። ኦነግ ከወያኔ ጋር አዲስ አበባ ሲገባ ተመሳሳይ ወረራ አድርጎ ሲያቅተው ሶዶ ጂዳ የሚባሉትን ክስታኔ ኦሮሞ ቅይጥ ህዝቦችን ገንጥሎ አደረጀ ። ከዚያ ቡድን ነው እነግርማ ብሩ የመጡት ። አሁን የኦሮሞ ሽግግር መንግስት የተባለው የኦነግ ጦር ነው ክስታኔ ሶዶን እየወረረ ያለው።
ነገር የባለቤቱ ነው ይባላል ! የሚፈለገው ጦርነት ከሆነ ጉራጌ መልስ እንደ ሚያዘጋጅ አትጠራጠር