ጥሩ ቀውስን በጭራሽ እንዲባክን አትፍቀድ
Posted: 28 Jun 2023, 00:46
Never let a good crisis go to waste
አብይ ቀውስ እየፈጠረ ያለው በእቅድ ነው ፤ ኢትዮጵያን እርሱና የርሱ አባጃግሬዎች ወደሚፈልጉት የኦሮሙማ መንግስት ለመቀየር ቀውስ እንዲጨምር እንጂ እንዲቀንስ አይፈልግም ፤ አብይ እንደውሻ የሚያክለፈልፈው በአጭር ግዜ ዘመናት የሚሻገር ለውጥ ማምጣት እችላለሁ ብሎ ነው ፡፡ አብይ ቀጥሮ ከሚያሰራቸው ዩቲዩበሮች ፤ በትንሽ ቦታና ከሚሸነግላቸው ሆዳሞች ፤ ጨምሮ ተላላ " የብልጽግና ወንጌል ሰባኪዎች ፤ አእምሯቸውን ሸጠው የእልፍኝ አሽከር የሆኑ ፖለቲከኞች ሁሉ የአብይ የቀውስ ማራብያ መሳሪያዎች ናቸው ፤ እነዚህ የቀውስ አጫፋሪዎች ሌላው ህዝብ ቆርጦ እንዳይታገል ለአብይ ምክንያት ሰጪዎች ፤ =እድሜ አራዛሚዎች ናቸው ፤ ከፊታቸው መታረደን ፤ ከ700 ሺህ በላይ ጎረቤቶቻቸው ቤት ሲደረመስባችው አሁንም ተስፋ እንዳለ እያስመሰሉ አብይ የበለጠ ጊዚ እየሰጡ የዚህን አረመኔ ዘመን ያራዝማሉ ፤ ግን አብይ ከመዝረክረኩ የተነሳ የማይነኩ ነግሮችን ነካከቶ አሁን በአንድ እግሩ ቆሟል ፤ የዛሬ አመት አብይ አይኖርም ፡
የማይነኩ የነካቸው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንን
የኢትዮጵያን ሙስሊም አማኞችን
አማራ ጭፍጨፋን እያጠነከረ መሄዱ
አሁን ጭራሹንም ጦሩን ሰብቆ አማራን የማጥፋት ዘመቻ ጀመረ
አሁን አብይ መታጠፍያ ጊዜም ቦታም የለውም ስለዚህ ይህ ቀውስ ለሁሉም ኢትዮጵያዊ ዘለቄታ ሰላም ፤ ዲሞክራሲ ፤ ፍትህ ፤ነጻነትን ለአንዴና ለመጨረሻ ማምጣት መቻል አለበት ፤
አማራ ይህንን ቀውስ ተጠቅሞ በአጭር ግዜ ውስጥ የአማራ ጥያቄ እንዲመለስ ማድረግ የሚያስችል ቁመና መድረስ አለበት
ሌሎች ኢትዮጵያውያንን በማቀረብ ምን አይነት ኢትዮጵያ መመስረት እንዳለበት መመካከርና አንድ የሆነ ግንዛቤ እንዲፈጠር ማድረግ አለበት
አብይ ከስልጣን መውረድ እንጂ ተደራድሮ ስልጣኑ ላይ መኖር የለበትም: የአብይ ቀውስ በጭራሽ መባከን የለበትም፡፡
Time is of the essence"
አብይ ቀውስ እየፈጠረ ያለው በእቅድ ነው ፤ ኢትዮጵያን እርሱና የርሱ አባጃግሬዎች ወደሚፈልጉት የኦሮሙማ መንግስት ለመቀየር ቀውስ እንዲጨምር እንጂ እንዲቀንስ አይፈልግም ፤ አብይ እንደውሻ የሚያክለፈልፈው በአጭር ግዜ ዘመናት የሚሻገር ለውጥ ማምጣት እችላለሁ ብሎ ነው ፡፡ አብይ ቀጥሮ ከሚያሰራቸው ዩቲዩበሮች ፤ በትንሽ ቦታና ከሚሸነግላቸው ሆዳሞች ፤ ጨምሮ ተላላ " የብልጽግና ወንጌል ሰባኪዎች ፤ አእምሯቸውን ሸጠው የእልፍኝ አሽከር የሆኑ ፖለቲከኞች ሁሉ የአብይ የቀውስ ማራብያ መሳሪያዎች ናቸው ፤ እነዚህ የቀውስ አጫፋሪዎች ሌላው ህዝብ ቆርጦ እንዳይታገል ለአብይ ምክንያት ሰጪዎች ፤ =እድሜ አራዛሚዎች ናቸው ፤ ከፊታቸው መታረደን ፤ ከ700 ሺህ በላይ ጎረቤቶቻቸው ቤት ሲደረመስባችው አሁንም ተስፋ እንዳለ እያስመሰሉ አብይ የበለጠ ጊዚ እየሰጡ የዚህን አረመኔ ዘመን ያራዝማሉ ፤ ግን አብይ ከመዝረክረኩ የተነሳ የማይነኩ ነግሮችን ነካከቶ አሁን በአንድ እግሩ ቆሟል ፤ የዛሬ አመት አብይ አይኖርም ፡
የማይነኩ የነካቸው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንን
የኢትዮጵያን ሙስሊም አማኞችን
አማራ ጭፍጨፋን እያጠነከረ መሄዱ
አሁን ጭራሹንም ጦሩን ሰብቆ አማራን የማጥፋት ዘመቻ ጀመረ
አሁን አብይ መታጠፍያ ጊዜም ቦታም የለውም ስለዚህ ይህ ቀውስ ለሁሉም ኢትዮጵያዊ ዘለቄታ ሰላም ፤ ዲሞክራሲ ፤ ፍትህ ፤ነጻነትን ለአንዴና ለመጨረሻ ማምጣት መቻል አለበት ፤
አማራ ይህንን ቀውስ ተጠቅሞ በአጭር ግዜ ውስጥ የአማራ ጥያቄ እንዲመለስ ማድረግ የሚያስችል ቁመና መድረስ አለበት
ሌሎች ኢትዮጵያውያንን በማቀረብ ምን አይነት ኢትዮጵያ መመስረት እንዳለበት መመካከርና አንድ የሆነ ግንዛቤ እንዲፈጠር ማድረግ አለበት
አብይ ከስልጣን መውረድ እንጂ ተደራድሮ ስልጣኑ ላይ መኖር የለበትም: የአብይ ቀውስ በጭራሽ መባከን የለበትም፡፡
Time is of the essence"