Abiy Ahmed's PPL-OLF is Hit by Wave of Resignation. It is an Implosion: The "President" is Resigning
Posted: 26 Jun 2023, 18:06
Abiy Ahmed's PPL-OLF is Hit by Wave of Resignation. It is an Implosion: The "President" is Resigning
ዓለም ስትከዳ እንድህ እያለች ነው። ከፍ ከፍ ታደርግና በመጨረሻ በጠረባ ትዘርራለች። አብይ አህመድ ተደጋጋሚ ባሳየው ክህደት ለአገሩ ህዝብ ሳይሆን የባዕዳን ማስፈጸሚያ ተላላኪ ሁኖ በመገኘቱ የቆመበት መሬት ሊደረመስበት ምንም አልቀረውም። የቆመ መስሎት ነበር ግን በመውደቅ ጎዳና ላይ መሰናበቴ ነው እያለ ነው
ዓለም ስትከዳ እንድህ እያለች ነው። ከፍ ከፍ ታደርግና በመጨረሻ በጠረባ ትዘርራለች። አብይ አህመድ ተደጋጋሚ ባሳየው ክህደት ለአገሩ ህዝብ ሳይሆን የባዕዳን ማስፈጸሚያ ተላላኪ ሁኖ በመገኘቱ የቆመበት መሬት ሊደረመስበት ምንም አልቀረውም። የቆመ መስሎት ነበር ግን በመውደቅ ጎዳና ላይ መሰናበቴ ነው እያለ ነው