Page 1 of 1
የአመያው ገረሱ ዱኪ ልጆች ፈነቀሉ!
Posted: 25 Jun 2023, 03:16
by Horus
እንዝን ያለቦጌ! ታሪክ ያለቦጌ! ዉራግ ያለቦጌ! ክስቶ አትም ቃይ ቲለግድ !!
Re: የአመያው ገረሱ ዱኪ ልጆች ፈነቀሉ!
Posted: 25 Jun 2023, 03:37
by Horus
Re: የአመያው ገረሱ ዱኪ ልጆች ፈነቀሉ!
Posted: 25 Jun 2023, 03:45
by Horus
Re: የአመያው ገረሱ ዱኪ ልጆች ፈነቀሉ!
Posted: 25 Jun 2023, 03:51
by Horus
Re: የአመያው ገረሱ ዱኪ ልጆች ፈነቀሉ!
Posted: 26 Jun 2023, 01:35
by Horus
እነዚህ የሶዶ ጉራጌዎች ቀስ በቀስ እውነቱን እያወጡ ያካባቢያችንን ታሪክ እያስተካከሉ ነው!!! ስንቶቻችሁ ገረሱ ዱኪ ጉራጌ ይሆናል ብላችሁ ታውቃላችሁ? የዚህን ቤተሰብ ታሪክ እኔ እንኳን አላውቀም ነበር ። እርግጥ አመያ የጉራጌኛ ቃል እንደ ሆነ አውቃለሁ ። ማሩ የሚለው ቃል ቱባ ክስታኔኛ ነው ። የቦታም የሰውም ስም ነው ። ማሩ ማለት ትክክል ቀጥ ያለ ማለት ነው ። በክስታኔኛ ማራ ሲባል መስመር፣ ሰልፍ፣ ቀጥተኛ ማለት ነው ። የንብ ማር በጉራጌኛ ጊንዝ ነው የሚባለው፣ ማር አማርኛ ነው። ጨቦ ጉራጌ ገና ብዙ ይነግረናል!