Page 1 of 1

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክና የአዋሽ ባንክ ደንበኞቻቸውን እየዘረፉ ነው!!

Posted: 23 Jun 2023, 15:37
by Wedi
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክና የአዋሽ ባንክ ደንበኞቻቸውን እየዘረፉ ነው!!

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክና የአዋሽ ባንክ ደንበኞች በባንኮቹ ላይ ቅሬታዎችን እያቀረቡ ነው። ገንዘባችንን ተዘረፍን፤ የኤቲኤም አገልግሎትና የባንኪንግ አገልግሎት ለስራችን እንቅፋት ሆነ፤ በንግድ ባንክ ቢሮ ያሉ ሰራተኞች ቢሮ ውስጥ አይቀመጡም ዶላር ሲያሳድዱ ነው የሚውሉት የሚል በርካታ አቤቱታዎች ይቀርባሉ፣ ሕገወጥነትና ስርዓት አልበኝነት ነግሷል።

በተለይ አዋሽ ባንክ እና ንግድ ባንክ ተረኝነትን ተገን አድርገው በደንበኞቻቸው ላይ ወንጀል እየሰሩ ነው።


:!:
Please wait, video is loading...

Re: የኢትዮጵያ ንግድ ባንክና የአዋሽ ባንክ ደንበኞቻቸውን እየዘረፉ ነው!!

Posted: 23 Jun 2023, 15:46
by Horus
ኧቲት የተምቢ፣
አዋሽ ወረሙማ የጉራጌን ገንዘብ ዝረፉ ስለተባሉ አካውንትሽ ካዋሽና ከንግድ ባንክ ዘግተሽ ሌላ ታማኝ ባንክ ሂጂ! ሌሎችንም አሳውቂ!