BREAKING NEWS: ሰለ ዓሰብ ወደብ የይገባኛል ጥያቄ ላይ የብልጽግና ፓርቲ ተወያየ
Posted: 22 Jun 2023, 16:50
Sister Almazewa aka ANTICO aka Justice Seeker,





Abiy is so childish. He thinks he can woo Amharas by bringing Asab to the forefront. By now any layman knows his modus operandi. He raises the subject of ports and particularly Asab Whenever he is under pressure from Amhara elites and Fanos.
Meleket wrote: ↑21 Sep 2019, 04:56Meleket wrote: ↑12 Aug 2018, 08:53ርእዮት - ግርድፍ ግጥም
አንድ እናት ነበረች ልጆች የነበሯት፣
እጅግ ውብ የሆነች እንከን የማይወጣት።
ያለም ነገር ሆኖ እርጅና መጥቶ፣
ልጆች ስታሳድግ እንግልቷ በዝቶ፣
ብዙ ስቃይ አየች የማያልቅ ተወርቶ።
ግን አልሰነፈችም በማድረጓ ጥረት፣
አንድ ልጇን ዳረች መርቃ በክብረት።
ያለም ነገር ሆኖ የጤናዋ ጉዳይ፣
ለልጆቿ ስትል እሷ ስትሰቃይ፣
ከእለት ወደ እለት መሻሻል ሳያሳይ፣
ከእርጅናው ጋራ አባሰባት ስቃይ።
እንዲህ እንዲህም ሲል ያይኗን ብርሃን አጣች፣
ልጆቿ ሲያብቡ እሷ ግን ገረጣች።
ይህንን ታዝባ ባለ ትዳር ልጇ፣
እናቷን መርዳቷን አረገች ግዳጇ።
እናቷን ስትመራ በመንገዷ ሁሉ፣
ለመመረቅ ነበር እንዲያው በጥቅሉ።
እናትየዋ ግን የእናት ነገር ሆኖ፣
ልጆቿን ስትመግብ አንድ ልጇ ጨክኖ፣
አንድ ሃሳብ አመጣ አወላግዶ አጢኖ፣
ካወቅኩ ባይ ልጇ በቀረበ ‘መላ’፣
በሰላሙ ሰፈር ተንኮል እንዲያጠላ፣
እንዲህ እንዲህ አላት በነገር ፍተላ።
“ልጄ በመሆንሽ ራሴ የወለድኩሽ፣
የምልሽን ስሚ እንዲያው አትቅለስለሽ።
ይህ ያይኖችሽ ብርሃን ከኔ የወረስሽው፣
ባለቤቱ እኔ ነኝ ቁርጥሽን እወቂው።
ይህን ሃቅ አጢነሽ ተንግዲህ በኋላ፣
ማንኛውም ስራሽ እኔን ማያጉላላ፣
እንዲሆን አድርጊ እኛ እንዳንጣላ!
እንዲያውም ይህ ዓይንሽ ሁሉን ምታይበት፣
ባለቤቱ እኔ ነኝ እንዳሻኝ ምሆንበት፣”
ብላ እንድታስብ ያቺ ምስኪን እናት፣
አወቅኩ ባይ ልጇ በአንክሮ መከራት።
ባለትዳር ልጇ የመላች በትዕግስት፣
መረጠች ለናቷ እውነቱን ልትነግራት።
“እማማ እናታለም ወላጄ ውቢቱ፣
ይህን ሃቅ ስሚኝ እንዲያው ባዛኝቱ።
ድሮ ዓይኖች ነበሩሽ ምን ምን የመሰሉ፣
“በፌደሬሽን” ወቅት ላንቺ የተተከሉ፣
ያያቸውን ሁሉ እንዲያው ሚያማልሉ፣
እኛን በማሳደግ ውለታን የዋሉ።
የአምላክ ስራ ሆኖ ስለጠፉ አሁን፣
እንዴት ታልሚያለሽ ጌታን ለመኮነን?
ባለም አደባባይ ክሶችን መስርተሽ፣
እንዴት ልትዘልቂው ነው ፈጣሪን ሞግተሽ?
ያይንሽንስ ብርሃን እንዴት ልትመልሽ?
የተጠቃሚነት መብቱ ይገባኛል፣
የራስ ባልሆነ ዓይን እንዴትስ ይቻላል?
ይልቅ ጠባይ አርገሽ ከኔ ከልጅሽ ጋር፣
በብርሃኔ ልምራሽ እንኑር በፍቅር።
አንቺም ዋዛ አይደለሽ ብዙ ሃብቶች አሉሽ፣
ይህ የዓይኔ ብርሃን አይቀርም ሳይጠቅምሽ።
እንዲህ እንዲህ አርገን እየተጠቃቀምን፣
በፍቅር መኖር ነው ለኛ የሚበጀን።
ያለሽ አንድ አማራጭ ዓይንሽ እንዲበራ፣
እሱ ራሱ መጥቶ ተዓምር ካልሰራ፣
ሌላ መላ የለም ሚሆን በፉከራ፣
ጭቃውን አብኩቶ አይንሽን ነካክቶ፣
እሱ ካልዳበሰሽ ተሰማይ መጥቶ፣
የትም አያደርስሽ ሽለላ ቀረርቶ።
ተከባብሮ መኖር እያለ አንድ መላ፣
ተጋግዞ መኖርም እያለ አንድ መላ፣
እስቲ ዕድል አንስጠው ተንኮል ለሚያሰላ፣
አዋቂ ነኝ ለሚል ለማንም ቱልቱላ፣
ሌተቀን ለሚያልም እኛኑ ሊያባላ።
እኔና አንቺ ሁሌም ከልብ ስንፋቀር፣
እምንሰራው ሁሉ እንደሚሆን ተአምር፣
መሰሪ ዲያብሎስን እንደሚያደርግ ኩምትር፣
በምን አማርኛ ለመግለጽ ልሞክር!!!!!!!
ፍንጭ፦ ይህ ጽሑፍ ዓላማው፣ የሰው ገንዘብ ሚመኝን ክፉ መካሪ መሰሪን ለመገሰጽ ነው።
Meleket wrote: ↑14 Aug 2018, 00:22“ርእዮቴ”
ውቢት ኢትዮጵያማ የቆንጆዎች ቆንጆ፣
አንዱ ልጇ ያንዱን ባይሰርቀው ኮረጆ።
አንዱ ልጇ አንዱን ባይሰቅለው ዘቅዝቆ፣
ታሪኳ ሚያኮራ የማያልቅ ተዝቆ።
አንዱ ልጇ አንዱን ባያፈናቅለው፣
እስቲ እሷን ሚመስል ወዴት ነው ሚገኘው?
ልጆቿ በሙሉ እጅግ የተዋቡ፣
ፍቅርን ከጡቶቿ እየተመገቡ፣
አሳድጓቸዋል አምላክ በጥበቡ።
እንዲህ እንዲህ ናቸው ልጆቿ ኢትዮጵያ፣
ደምቀው ሚታወቁ በፍቅር መለያ፣
ተስፋን የሚጋቱ በእምነት ኩባያ፣
እሷ እናታቸውም የብዙሃን መኩሪያ።
“የሰው ወርቅ አያደምቅ” ብለው ሚተርቱ፣
ጥረው ግረው ኗሪ ከጥንት ከጠዋቱ፣
ይህ ነበር መለያው ኢትዮጵያዊነቱ።
አለ አንዳንድ መሰሪ ነገርን ጎንጉኖ፣
እኩይ አስተሳሰብ በህዝብ ውስጥ በትኖ፣
ወንድማማቾችን ለያይቶ አቧድኖ፣
ቂምና ጥላቻን በልቡ ከዝኖ፣
ቅራኔን የሚረጭ ትዕቢት ተጀቧብኖ፣
ሰው ከሰው አባልቶ ሚኖር በተቃርኖ።
ወንድም በወንድሙ በትር እንዲያነሳ፣
ቤተስኪያን አቃጥሎ ሚፈልግ ሙገሳ፣
መነኮሳን ገድሎ ተንኮል የሚያገሳ፣
መስጊድን አፍርሶ ሚፈልግ ሙገሳ፣
ሸኾችንም ገድሎ ትዕቢት የሚያገሳ፣
ይህ አይነቱን በድን ተንቀሳቃሽ ሬሳ፣
ዶማውን ዶማ ልል ብዕሬን ባነሳ፣
ተመንግሎ እንዲሄድ የትውልድ ነቀርሳ፣
መዝገብገብ ባደርገው ርእዮቴ እንዲወሳ፣
ትውልድን ለመግራት ባበዛ ወቀሳ፣
ቱግ ቱግ አትበል “እንቶኔ’ የኛ አንበሳ።
አትቀየምቢኝ ‘ማነሽ’ የኛ አንበሳ።
ይች የጥምረት ቀየ ይቺ ቅድስት ቤቴ፣
አወቅኩ ባይ “ልሂቅ” ሲያማት በመስማቴ፣
ይሀው መለስኩለት ተልቤ ታንጀቴ፣
ይህንን ይመስላል የኔማ ርእዮቴ።
Meleket wrote: ↑23 Jun 2023, 08:38'ተካሄደ በተባለው የውይይት መድረክ' የኤርትራ ወኪሎች 'ያነበቡትን' ግጥም እዚህ ጀባ ብለናችዋል፡ እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።![]()
Meleket wrote: ↑21 Sep 2019, 04:56Meleket wrote: ↑12 Aug 2018, 08:53ርእዮት - ግርድፍ ግጥም
አንድ እናት ነበረች ልጆች የነበሯት፣
እጅግ ውብ የሆነች እንከን የማይወጣት።
ያለም ነገር ሆኖ እርጅና መጥቶ፣
ልጆች ስታሳድግ እንግልቷ በዝቶ፣
ብዙ ስቃይ አየች የማያልቅ ተወርቶ።
ግን አልሰነፈችም በማድረጓ ጥረት፣
አንድ ልጇን ዳረች መርቃ በክብረት።
ያለም ነገር ሆኖ የጤናዋ ጉዳይ፣
ለልጆቿ ስትል እሷ ስትሰቃይ፣
ከእለት ወደ እለት መሻሻል ሳያሳይ፣
ከእርጅናው ጋራ አባሰባት ስቃይ።
እንዲህ እንዲህም ሲል ያይኗን ብርሃን አጣች፣
ልጆቿ ሲያብቡ እሷ ግን ገረጣች።
ይህንን ታዝባ ባለ ትዳር ልጇ፣
እናቷን መርዳቷን አረገች ግዳጇ።
እናቷን ስትመራ በመንገዷ ሁሉ፣
ለመመረቅ ነበር እንዲያው በጥቅሉ።
እናትየዋ ግን የእናት ነገር ሆኖ፣
ልጆቿን ስትመግብ አንድ ልጇ ጨክኖ፣
አንድ ሃሳብ አመጣ አወላግዶ አጢኖ፣
ካወቅኩ ባይ ልጇ በቀረበ ‘መላ’፣
በሰላሙ ሰፈር ተንኮል እንዲያጠላ፣
እንዲህ እንዲህ አላት በነገር ፍተላ።
“ልጄ በመሆንሽ ራሴ የወለድኩሽ፣
የምልሽን ስሚ እንዲያው አትቅለስለሽ።
ይህ ያይኖችሽ ብርሃን ከኔ የወረስሽው፣
ባለቤቱ እኔ ነኝ ቁርጥሽን እወቂው።
ይህን ሃቅ አጢነሽ ተንግዲህ በኋላ፣
ማንኛውም ስራሽ እኔን ማያጉላላ፣
እንዲሆን አድርጊ እኛ እንዳንጣላ!
እንዲያውም ይህ ዓይንሽ ሁሉን ምታይበት፣
ባለቤቱ እኔ ነኝ እንዳሻኝ ምሆንበት፣”
ብላ እንድታስብ ያቺ ምስኪን እናት፣
አወቅኩ ባይ ልጇ በአንክሮ መከራት።
ባለትዳር ልጇ የመላች በትዕግስት፣
መረጠች ለናቷ እውነቱን ልትነግራት።
“እማማ እናታለም ወላጄ ውቢቱ፣
ይህን ሃቅ ስሚኝ እንዲያው ባዛኝቱ።
ድሮ ዓይኖች ነበሩሽ ምን ምን የመሰሉ፣
“በፌደሬሽን” ወቅት ላንቺ የተተከሉ፣
ያያቸውን ሁሉ እንዲያው ሚያማልሉ፣
እኛን በማሳደግ ውለታን የዋሉ።
የአምላክ ስራ ሆኖ ስለጠፉ አሁን፣
እንዴት ታልሚያለሽ ጌታን ለመኮነን?
ባለም አደባባይ ክሶችን መስርተሽ፣
እንዴት ልትዘልቂው ነው ፈጣሪን ሞግተሽ?
ያይንሽንስ ብርሃን እንዴት ልትመልሽ?
የተጠቃሚነት መብቱ ይገባኛል፣
የራስ ባልሆነ ዓይን እንዴትስ ይቻላል?
ይልቅ ጠባይ አርገሽ ከኔ ከልጅሽ ጋር፣
በብርሃኔ ልምራሽ እንኑር በፍቅር።
አንቺም ዋዛ አይደለሽ ብዙ ሃብቶች አሉሽ፣
ይህ የዓይኔ ብርሃን አይቀርም ሳይጠቅምሽ።
እንዲህ እንዲህ አርገን እየተጠቃቀምን፣
በፍቅር መኖር ነው ለኛ የሚበጀን።
ያለሽ አንድ አማራጭ ዓይንሽ እንዲበራ፣
እሱ ራሱ መጥቶ ተዓምር ካልሰራ፣
ሌላ መላ የለም ሚሆን በፉከራ፣
ጭቃውን አብኩቶ አይንሽን ነካክቶ፣
እሱ ካልዳበሰሽ ተሰማይ መጥቶ፣
የትም አያደርስሽ ሽለላ ቀረርቶ።
ተከባብሮ መኖር እያለ አንድ መላ፣
ተጋግዞ መኖርም እያለ አንድ መላ፣
እስቲ ዕድል አንስጠው ተንኮል ለሚያሰላ፣
አዋቂ ነኝ ለሚል ለማንም ቱልቱላ፣
ሌተቀን ለሚያልም እኛኑ ሊያባላ።
እኔና አንቺ ሁሌም ከልብ ስንፋቀር፣
እምንሰራው ሁሉ እንደሚሆን ተአምር፣
መሰሪ ዲያብሎስን እንደሚያደርግ ኩምትር፣
በምን አማርኛ ለመግለጽ ልሞክር!!!!!!!
ፍንጭ፦ ይህ ጽሑፍ ዓላማው፣ የሰው ገንዘብ ሚመኝን ክፉ መካሪ መሰሪን ለመገሰጽ ነው።Meleket wrote: ↑14 Aug 2018, 00:22“ርእዮቴ”
ውቢት ኢትዮጵያማ የቆንጆዎች ቆንጆ፣
አንዱ ልጇ ያንዱን ባይሰርቀው ኮረጆ።
አንዱ ልጇ አንዱን ባይሰቅለው ዘቅዝቆ፣
ታሪኳ ሚያኮራ የማያልቅ ተዝቆ።
አንዱ ልጇ አንዱን ባያፈናቅለው፣
እስቲ እሷን ሚመስል ወዴት ነው ሚገኘው?
ልጆቿ በሙሉ እጅግ የተዋቡ፣
ፍቅርን ከጡቶቿ እየተመገቡ፣
አሳድጓቸዋል አምላክ በጥበቡ።
እንዲህ እንዲህ ናቸው ልጆቿ ኢትዮጵያ፣
ደምቀው ሚታወቁ በፍቅር መለያ፣
ተስፋን የሚጋቱ በእምነት ኩባያ፣
እሷ እናታቸውም የብዙሃን መኩሪያ።
“የሰው ወርቅ አያደምቅ” ብለው ሚተርቱ፣
ጥረው ግረው ኗሪ ከጥንት ከጠዋቱ፣
ይህ ነበር መለያው ኢትዮጵያዊነቱ።
አለ አንዳንድ መሰሪ ነገርን ጎንጉኖ፣
እኩይ አስተሳሰብ በህዝብ ውስጥ በትኖ፣
ወንድማማቾችን ለያይቶ አቧድኖ፣
ቂምና ጥላቻን በልቡ ከዝኖ፣
ቅራኔን የሚረጭ ትዕቢት ተጀቧብኖ፣
ሰው ከሰው አባልቶ ሚኖር በተቃርኖ።
ወንድም በወንድሙ በትር እንዲያነሳ፣
ቤተስኪያን አቃጥሎ ሚፈልግ ሙገሳ፣
መነኮሳን ገድሎ ተንኮል የሚያገሳ፣
መስጊድን አፍርሶ ሚፈልግ ሙገሳ፣
ሸኾችንም ገድሎ ትዕቢት የሚያገሳ፣
ይህ አይነቱን በድን ተንቀሳቃሽ ሬሳ፣
ዶማውን ዶማ ልል ብዕሬን ባነሳ፣
ተመንግሎ እንዲሄድ የትውልድ ነቀርሳ፣
መዝገብገብ ባደርገው ርእዮቴ እንዲወሳ፣
ትውልድን ለመግራት ባበዛ ወቀሳ፣
ቱግ ቱግ አትበል “እንቶኔ’ የኛ አንበሳ።
አትቀየምቢኝ ‘ማነሽ’ የኛ አንበሳ።
ይች የጥምረት ቀየ ይቺ ቅድስት ቤቴ፣
አወቅኩ ባይ “ልሂቅ” ሲያማት በመስማቴ፣
ይሀው መለስኩለት ተልቤ ታንጀቴ፣
ይህንን ይመስላል የኔማ ርእዮቴ።
https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=17&t=163060&![]()
