Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

sesame
Member+
Posts: 8551
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: ወያኔ ወልቃይት ጠገዴ ላይ ለፈፀመው በደል ካሳ እንጠይቃለን! ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ

Post by sesame » 20 Jun 2023, 19:18

They should document all the crimes the Agames committed in Welkait in their 27 years of ethnic cleansing. The evidence of every person who was killed, tortured, imprisoned must be compiled. All the Agames who were resettled there must be identified. All the Welketot whose land was stolen must come forward.


TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: ወያኔ ወልቃይት ጠገዴ ላይ ለፈፀመው በደል ካሳ እንጠይቃለን! ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ

Post by TGAA » 21 Jun 2023, 22:52

አማራ የኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ አይነትን መሪው ያደረገ ቀን ነው እውነተኛ ነጻነት እንደ ኢትዮጵያዊ ሊኖረው የሚችለው ፤ ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ማለት እግዚያብሄርን የሚፈራ ፤ በፍትሀዊ እኩልነት የሚያምን ፤ በአማራ ህብረተሰብ ስነተፈጥሮና ስነልቦና የሚያምን ፤ በኢትዮጵያ በተለያየ ቦታላይ የሚደረገው የተቀነባበረ አማራን የማጥፋት ዘመቻ የሚቆጠቁጠው ፤ ልበ ሙሉ ኢትዮጵያዊ ፤ ለአማራም ለኢትዮጵያም መዳኒት መሆን የሚችል ጀግና ነው ፡፡

Post Reply