Page 1 of 1

አበራ፣ ጥያቄ ተነሳ፣ የአንተን መልስ ይሻል!

Posted: 17 Jun 2023, 16:40
by DefendTheTruth
ጎጃም ዉስጥ ሰኔ ሰኔ ላይ ደም የምመጥ እርኩስ መንፈስ አለ ይባላል፣ ምን ያክል እዉነትንት ኣለዉ?

እግዚያብሔር ለዶክተር ይልቃል ይቁምላቸዉ፣ ምኞቴ ነዉ፡:

Re: አበራ፣ ጥያቄ ተነሳ፣ የአንተን መልስ ይሻል!

Posted: 17 Jun 2023, 17:17
by Abere
ይህን 5 አመት ከቢሾፍቱ አምልጦ የወጣ ቆሪጥ ገብቷል። እሬቻውን አብልቶ መልሶ ቢሾፍቱ መዝጋት ነው።

DefendTheTruth wrote:
17 Jun 2023, 16:40
ጎጃም ዉስጥ ሰኔ ሰኔ ላይ ደም የምመጥ እርኩስ መንፈስ አለ ይባላል፣ ምን ያክል እዉነትንት ኣለዉ?

እግዚያብሔር ለዶክተር ይልቃል ይቁምላቸዉ፣ ምኞቴ ነዉ፡: