Page 1 of 1

< ኡ!ኡ! ሥልጣኔን ልቀማ ነው > የዐብይ አህመድ

Posted: 09 Jun 2023, 16:11
by Abere
< ኡ!ኡ! ሥልጣኔን ልቀማ ነው > የዐብይ አህመድ

- ቤት እንዳላፈርስ
- መስጊድ ቤተስኪያን እንዳላቃጥል
-ህጻናት፤እናቶችን፤አዛውንት፤ታዳጊውን እንዳልገድልገድል
- ባንክ ቤት እንዳልዘርፍ፤ እንድላስዘርፍ
- 100፣000 በቀን በቀን እንዳልገድል
-ኦሮሙማ እና ፕሮስፐርቲ ጎስፓል እንዳላስፋፋ
- ብር በፎቶ ኮፒ ማሽን እንደ ገለባ እንዳልቆልል ወዘተ ፕሮጀክት እንዳልፈጽም እንቅፋት ሆነኝ የህዝብ ተቃውሞ።