Page 1 of 1
ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላታል! አብዮቱ አይቀሬ ነው!!
Posted: 30 May 2023, 13:19
by Horus
ኢትዮጵያ በአስቸኳይ የሽግግር መንግስት ትፈልጋለች !
Re: ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላታል! አብዮቱ አይቀሬ ነው!!
Posted: 30 May 2023, 13:29
by Horus
Re: ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላታል! አብዮቱ አይቀሬ ነው!!
Posted: 30 May 2023, 13:38
by Horus
Re: ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላታል! አብዮቱ አይቀሬ ነው!!
Posted: 30 May 2023, 13:41
by Right
Chaos - everywhere in the country.
There is one underlining factor for all this: INCOMPETENCE.
These group should not have been allowed to come near to power. They are not qualified for the job.
Re: ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላታል! አብዮቱ አይቀሬ ነው!!
Posted: 30 May 2023, 13:56
by Horus
Right wrote: ↑30 May 2023, 13:41
Chaos - everywhere in the country.
There is one underlining factor for all this: INCOMPETENCE.
These group should not have been allowed to come near to power. They are not qualified for the job.
አቶ አቢይ አህመድ እና ሺመልስ የነደፉት እቅድ ብልሹና የማይሰራ፣ ከኢትዮጵያ ታሪክና ሪያሊቲ ጋር እማይሄድ ምናብ ነው ።
ኦሮሞ መከፋፈል ባለበት ማህበራዊ፣ ሃይማኖታዊ፣ ፖለቲካዊና እና ርዕዮታዊ ስብራቶች መሰረት እየታከፋፈለ ነው ።
አለም ሳይንስ አለው! ግለሰብ ወይ ቡድኖች ተነስተው በባዶ ምናባቸው የሚነዱት ነገር አይደለም ።
ወረሞ አንድ የጎሳ ማንነት የለውም፣ አንድ የካልቸር ማንነት የለውም፣ አንድ የሃይማኖት ወይም የእምነት ማንነት የለውም፣ አንድ የፖለቲካ ማንነት የለውም ፣ አንድ የአይዲዮሎጂ ማንነት የለውም ። ዛሬ ላይ ኦሮሞ አይደለም የነዚህ የኢኮኖሚ ኮሚኒቲ እንኳን አይደለም ።
እራሱ ይህ ነው የሚባል ቅርጸ ህልውና ሳይኖረው አይደለም ኢትዮጵያን እራሱን ሊያደራጅ አይችልም ። ይህ ዝብርቅና ውጥንቅጥ ነው እልቁ መሳፍርት የወረሞ ፖሊቲከኞች ይህና ያንን የሚዘባርቁት!
ኢትዮጵያዊ ማድረግ ያለበት እራሱን አደራጅቶ እነዚህ ዝብርቆችን ማስወገድና ወደ ቤታቸው ተመልሰው ማን እንደ ሆኑ እራሳቸውን ዲፋይን ማድረጊያ የጥሞና ግዜ መስጠት ነው!
Re: ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላታል! አብዮቱ አይቀሬ ነው!!
Posted: 30 May 2023, 14:32
by Za-Ilmaknun
The OPDO gov't has started the impossible and it will soon be undone.
Re: ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላታል! አብዮቱ አይቀሬ ነው!!
Posted: 30 May 2023, 17:49
by Za-Ilmaknun
The Amhara people are fighting against the invading OPDO army everywhere in Amahar Region. The regime's army in the meantime, is beheading prists inside of churches. The cannibals are indiscriminately murdering those who they perceive to be Amhara.