Page 1 of 1
Who is destroying houses and mosques in Shegar? Jimmans or Shawans?
Posted: 30 May 2023, 02:42
by Noble Amhara
Originally I thought it was Jimmans but Jimman Oromos are 95% Muslims so the Shawans are 90% Christians more likely behind the Shegar Mosque and house destructions. Shimiles is of the Ambo branch so maybe Ambo is behind the destruction of addis ababa zuria
Re: Who is destroying houses and mosques in Shegar? Jimmans or Shawans?
Posted: 30 May 2023, 02:56
by Noble Amhara
Amharaphobic Silte got betrayed
Re: Who is destroying houses and mosques in Shegar? Jimmans or Shawans?
Posted: 30 May 2023, 03:07
by Horus
ሌላ ቦታ ይህን ብዬ ነበር።
አቶ አቢይ አህመድ እና ሺመልስ የነደፉት እቅድ ብልሹና የማይሰራ፣ ከኢትዮጵያ ታሪክና ሪያሊቲ ጋር እማይሄድ ምናብ እስከ ሆነ ድረስ የታዬ ሞቲቭና ትችት ፋይዳ ቢስ ነው ።
ኦሮሞ መከፋፈል ባለበት ማህበራዊ፣ ሃይማኖታዊ፣ ፖለቲካዊና እና ርዕዮታዊ ስብራቶች መሰረት እየታከፋፈለ ነው ።
አለም ሳይንስ አለው! ግለሰብ ወይ ቡድኖች ተነስተው በባዶ ምናባቸው የሚነዱት ነገር አይደለም ።
ወረሞ አንድ የጎሳ ማንነት የለውም፣ አንድ የካልቸር ማንነት የለውም፣ አንድ የሃይማኖት ወይም የእምነት ማንነት የለውም፣ አንድ የፖለቲካ ማንነት የለውም ፣ አንድ የአይዲዮሎጂ ማንነት የለውም ። ዛሬ ላይ ኦሮሞ አይደለም የነዚህ የኢኮኖሚ ኮሚኒቲ እንኳን አይደለም ።
እራሱ ይህ ነው የሚባል ቅርጸ ህልውና ሳይኖረው አይደለም ኢትዮጵያን እራሱን ሊያደራጅ አይችልም ። ይህ ዝብርቅና ውጥንቅጥ ነው እልቁ መሳፍርት የወረሞ ፖሊቲከኞች ይህና ያንን የሚዘባርቁት!
ኢትዮጵያዊ ማድረግ ያለበት እራሱን አደራጅቶ እነዚህ ዝብርቆችን ማስወገድና ወደ ቤታቸው ተመልሰው ማን እንደ ሆኑ እራሳቸውን ዲፋይን ማድረጊያ የጥሞና ግዜ መስጠት ነው!