Page 1 of 1

ጎጃም ሆስፒታሎች በኦነግ ቁስለኞች ተሞሉ። አማርኛ የማይችሉ ብዙ ናቸው!

Posted: 28 May 2023, 10:38
by Union
ምን ይሻላል

አማርኛ የማናገሩት ምን ያህል ከእውነተኛ መረጃ የራቁ እንደሆነ አስቡት። እያስገቡ ይማግዷቸዋል እንደ ጉድ

Re: ጎጃም ሆስፒታሎች በኦነግ ቁስለኞች ተሞሉ። አማርኛ የማይችሉ ብዙ ናቸው!

Posted: 28 May 2023, 11:12
by Abere
:mrgreen:

ወረሙማ ዶክተር እና ነርስ ይላክላቸው እንጅ።

ወይም ከዚህ ፎረም ላይ ያሉ ወረሙማ ተከፋዮች በአስተርጓሚነት ተቀጥረው ይሂዱ የተሻለ ክፍያ ያገኛሉ።


አንበሳ እስክንድር፣
እጓለ አንበሳ እንዘ ትጥሕር፣
እምእርአይከ ትኀጠኒ ምድር።

ትርጉም

አንበሳ እስክንድር
የአንበሳ ደቦል የሆንህ አንተ ስታገሳ፤
ሰማይ ምድር ትዋጠኝ።
union wrote:
28 May 2023, 10:38
ምን ይሻላል

አማርኛ የማናገሩት ምን ያህል ከእውነተኛ መረጃ የራቁ እንደሆነ አስቡት። እያስገቡ ይማግዷቸዋል እንደ ጉድ