Page 1 of 1

ፈለቁ ፈንቴ የኦነግ መከላከያ ሰራዊትን ጥይት አርከፍክፋ አንጠበጠበቻቸው። የትግሬ እናቶች ሚጥሚጣ ነበር የደፉባቸው። 1 የአማራ ሴት ጀግና የኦነግን ጦር ተኩስ ገጥማ ደመሰሰችው - ትንግርት

Posted: 27 May 2023, 10:58
by Abere
ፈለቁ ፈንቴ የኦነግ መከላከያ ሰራዊትን ጥይት አርከፍክፋ አንጠበጠበቻቸው። የትግሬ እናቶች ሚጥሚጣ ነበር የደፉባቸው። 1 የአማራ ሴት ጀግና የኦነግን ጦር ተኩስ ገጥማ ደመሰሰችው - ትንግርት ነው።

ለምዶ ወለጋ ላይ የእርጉዝ ደም መጠጣት፤
ጎጅም ላይ ዘለቀ አበሳ ለማየት።

ጉንደ-ወይን መንደር አባዋራ ሊሆን - ሰፈሩን ሲያምታታ፤
በፈለቁ ጥይት ምድር ቀውጢ ሁና ሹሩባውን ፈታ።

የአብይ ቀምጣላ የባንክ ቤት ሌባ፥
ከፈለቁ ዒላማ ዘው ብሎ ገባ።

ምስሎታል ሚጥሚጣ ምስሎታል በርብሬ እንደ ትግሬዎቹ፥
ተኩስ እየተኮሱ እርሳስ ያበላሉ የአማራ እንስቶቹ።

ፊልድ ማርሻል ለአንቺ ያንስሻል ያንሻል፥
ፈለቁ ኦነግን የእህቶችን ደም ተበቅለሽዋል።

Re: ፈለቁ ፈንቴ የኦነግ መከላከያ ሰራዊትን ጥይት አርከፍክፋ አንጠበጠበቻቸው። የትግሬ እናቶች ሚጥሚጣ ነበር የደፉባቸው። 1 የአማራ ሴት ጀግና የኦነግን ጦር ተኩስ ገጥማ ደመሰሰችው - ት

Posted: 27 May 2023, 16:33
by Union
ብርሀኑ ጅላ ልቡ ስልል አለ
ዛር እንደ ቆፈነው ሲንደባለል ዋለ
የፈንቴን ልጅ መጥታ ትጨርሰኝ አለ