Page 1 of 1

የሽመልስና አብይ ቄስ: “መጠጥ አለ፣ እንጅራ አለ፣ ሸሌ አለ!”

Posted: 20 May 2023, 22:44
by Selam/

Re: የሽመልስና አብይ ቄስ: “መጠጥ አለ፣ እንጅራ አለ፣ ሸሌ አለ!”

Posted: 20 May 2023, 23:03
by Union
ወራዶች። ለገናናው የኢትዮጵያ ህዝብ የማይመጥኑ ዝቃጮች

Re: የሽመልስና አብይ ቄስ: “መጠጥ አለ፣ እንጅራ አለ፣ ሸሌ አለ!”

Posted: 20 May 2023, 23:11
by Selam/
ሰውን ‘አባ’ ስላልከው፣ የቄስ ቆብ ስላለበስከው፣ የላቲን ፊደል ስላስቆጠርከውና መነፅር ስላጠለክለት ፣ ይለወጣል ማለት አይደለም። ፋቅ ፋቅ ብታደርገው ሜንጫ የታጠቀ ተብታባ እንሰሳ ሆኖ ልታገኘው ትችላለህ።

Re: የሽመልስና አብይ ቄስ: “መጠጥ አለ፣ እንጅራ አለ፣ ሸሌ አለ!”

Posted: 21 May 2023, 04:11
by Tiago
ሰውን ‘አባ’ ስላልከው፣ የቄስ ቆብ ስላለበስከው፣ የላቲን ፊደል ስላስቆጠርከውና መነፅር ስላጠለክለት ፣ ይለወጣል ማለት አይደለም። ፋቅ ፋቅ ብታደርገው ሜንጫ የታጠቀ ተብታባ እንሰሳ ሆኖ ልታገኘው ትችላለህ።
:lol: :lol: :lol:

Re: የሽመልስና አብይ ቄስ: “መጠጥ አለ፣ እንጅራ አለ፣ ሸሌ አለ!”

Posted: 21 May 2023, 07:52
by sarcasm
ከእነ 'ሰይጣን ይግዛን' ጳጳሳት ይከፋል ብለህ ነው?

Re: የሽመልስና አብይ ቄስ: “መጠጥ አለ፣ እንጅራ አለ፣ ሸሌ አለ!”

Posted: 21 May 2023, 08:42
by Selam/
አዎ በትክክል ተሳስተዋል፣ ማወዳደር አያስፈልግም ነበር። ጁንታው እኮ ቀንድ የሌለው ሰይጣን ነው። ሀይላንድ አንጠልጥሎ ሲያበቃ፣ ወንድ ልጅን ሶዶሜ ሲያደርግ ኖሮ ሲያበቃ፣ እርጉዝ በጩቤ ዘልዝሎ ሲያበቃ ሌላ ምን ልትለው ትሻለህ? ትኋን!
sarcasm wrote:
21 May 2023, 07:52
ከእነ 'ሰይጣን ይግዛን' ጳጳሳት ይከፋል ብለህ ነው?