Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Union

Re: የሽመልስና አብይ ቄስ: “መጠጥ አለ፣ እንጅራ አለ፣ ሸሌ አለ!”

Post by Union » 20 May 2023, 23:03

ወራዶች። ለገናናው የኢትዮጵያ ህዝብ የማይመጥኑ ዝቃጮች

Selam/
Senior Member
Posts: 17865
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የሽመልስና አብይ ቄስ: “መጠጥ አለ፣ እንጅራ አለ፣ ሸሌ አለ!”

Post by Selam/ » 20 May 2023, 23:11

ሰውን ‘አባ’ ስላልከው፣ የቄስ ቆብ ስላለበስከው፣ የላቲን ፊደል ስላስቆጠርከውና መነፅር ስላጠለክለት ፣ ይለወጣል ማለት አይደለም። ፋቅ ፋቅ ብታደርገው ሜንጫ የታጠቀ ተብታባ እንሰሳ ሆኖ ልታገኘው ትችላለህ።

Tiago
Member
Posts: 3321
Joined: 30 Jul 2018, 02:09

Re: የሽመልስና አብይ ቄስ: “መጠጥ አለ፣ እንጅራ አለ፣ ሸሌ አለ!”

Post by Tiago » 21 May 2023, 04:11

ሰውን ‘አባ’ ስላልከው፣ የቄስ ቆብ ስላለበስከው፣ የላቲን ፊደል ስላስቆጠርከውና መነፅር ስላጠለክለት ፣ ይለወጣል ማለት አይደለም። ፋቅ ፋቅ ብታደርገው ሜንጫ የታጠቀ ተብታባ እንሰሳ ሆኖ ልታገኘው ትችላለህ።
:lol: :lol: :lol:

sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: የሽመልስና አብይ ቄስ: “መጠጥ አለ፣ እንጅራ አለ፣ ሸሌ አለ!”

Post by sarcasm » 21 May 2023, 07:52

ከእነ 'ሰይጣን ይግዛን' ጳጳሳት ይከፋል ብለህ ነው?

Selam/
Senior Member
Posts: 17865
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የሽመልስና አብይ ቄስ: “መጠጥ አለ፣ እንጅራ አለ፣ ሸሌ አለ!”

Post by Selam/ » 21 May 2023, 08:42

አዎ በትክክል ተሳስተዋል፣ ማወዳደር አያስፈልግም ነበር። ጁንታው እኮ ቀንድ የሌለው ሰይጣን ነው። ሀይላንድ አንጠልጥሎ ሲያበቃ፣ ወንድ ልጅን ሶዶሜ ሲያደርግ ኖሮ ሲያበቃ፣ እርጉዝ በጩቤ ዘልዝሎ ሲያበቃ ሌላ ምን ልትለው ትሻለህ? ትኋን!
sarcasm wrote:
21 May 2023, 07:52
ከእነ 'ሰይጣን ይግዛን' ጳጳሳት ይከፋል ብለህ ነው?

Post Reply