Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Axumezana
Senior Member
Posts: 19165
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

ኢትዮጵያን፥ካለችበት፥ ችግር፥ማውጣት፥ ይቻላል፤

Post by Axumezana » 17 May 2023, 23:36

አብይ፥ ላለፉት፥ አምስት፥ አመታት፥ በውጭ፥ በውስጥ፥ ሃይሎችና፥ በራሱ፥ ስህተቶች፥ ውስብስብ፥የተደረገውን፥ የኢትዮጵያ፥ ሁኔታ፥ ለማስተካከል፥ ቢሞክርም፥ችግሩ፥ አልተቀረፈም። እንደተባለው፥ ህገመንግስቱ፥ ላይ፥ የተመረጡ፥ ለውጦችን፥ ወይም፥እገዳዎችን፥
በአስቾካይ፥ አድርጎ፥ በህዝቡ፥ተሳታፊነት፥ አገሪቱን፥ መታደግ፥ ይኖርበታል። በፈረሰ፥ አገር፥ ባለስልጣን፥ መሆን፥ ስለማይቻል፥ የዲሞክራሲ፥መጫወቻ፥ ሜዳውን፥ ለሌሎች፥ ክፍት፥ በማድረግ፥ የሚቀጥለውን፥ምርጫ፥ ዲሞክራስያዊ፥ ማድረጉ፥ አገሪቱን፥ ያረጋጋል። በቅርቡ፥ ህገመንግስቱን፤ የሚያሻሽሉ፤ አዎጆችን፥ እንጠብቃለን።
ትጥቅ፥ ካነገቡ፥ ሁሉ፥ የሰላም፥ ስምምነት፥ በማድረግ፥ኢሳያስ፥ በኢትዮጵያ፥ ጉዳይ፥ እንዳይፈተፍት፥ በመከልከልና፥ የግብፅን፥ ስውር፥ እጆች፥ በመቁረጥ፥ ኢትዮጵያን፥ ወደ፥ ሰላም፥ አቅጣጫ፥ መውሰድ፥ ይቻላል።