የአማራ ህዝባዊ ኃይል የእራሱ ሬድዮ ጣብያ/ቲቪ/ በመጠቀም እርምጃውን ለኢትዮጵያ ህዝብ ዕለታዊ ዜና እና ኦፊሴል መረጃዎች ማቅረብ አለበት።የአማራ ህዝባዊ ኃይል የእራሱ ሬድዮ ጣብያ/ቲቪ/ በመጠቀም እርምጃውን ለኢትዮጵያ ህዝብ ዕለታዊ ዜና እና ኦፊሴል መረጃዎች ማቅረብ አለበት።
ይህ ደግሞ ተመሳስለው ውዥንብር ለህዝብ የሚነዙ ተራ ዩቲዩቦችን ለመቆጣጠር ይረዳል። የዓለም ዐቀፍ አማራ ክንፍ ይህን ማድረግ ይጠበቅበታል። ይህ ደግሞ የኦሮሙማው ሬድዮ የሆነው ፋና የሃሰት ፕሮፓጋንዳ ያከሽፋል። ለህዝብ እውነተኛ መረጃ እንድ ደርስ ይረዳል።