Page 1 of 1

"የተሳሳትነው ካለም ይቅርታ ለመጠየቅም ሆነ ንስሐ ለመግባት ድፍረቱ ሊኖረን ይገባል፡፡ ይቅርታ ለመጠየቅና ንስሐ ለመግባት ዓቀበቱ ሊከብደን አይገባም" አቡነ ማቲያስ ለሲኖዶሱ

Posted: 13 May 2023, 09:29
by sarcasm
“በተለይም በትግራይና በኦሮምያ አካባቢዎች ያጋጠሙን ያሉ ፈተናዎች ከቤተክህነት አልፈው የሕዝብም ጭምር እየሆኑ ስለመጡ የሕዝቡን ጥያቄ በትክክል በማዳመጥ ሃይማኖቱንና ቀኖናውን በጠበቀ መልኩ በጥበብና በፍቅር ጥያቄአቸውን አክብረን መቀበል ያሻል፤ ጉዳታቸውንም መካፈል ይገባናል፡፡በአጠቃላይ አባትና እናት ለልጆቻቸው ሊያደርጉት የሚገባውን በማድረግ ልናቀርባቸውና ልናቅፋቸው ይገባል፡፡

እኛ ያጐደልነው፣የተሳሳትነውና ያስቀየምነው ካለም ይቅርታ ለመጠየቅም ሆነ ንስሐ ለመግባት ድፍረቱ ሊኖረን ይገባል፡፡ ታረቁ፣ ይቅር በሉ፣ንስሐ ግቡ ብለን የምናስተምር እኛ ይቅርታ ለመጠየቅና ንስሐ ለመግባት ዓቀበቱ ሊከብደን አይገባም፡፡
የተከሠተው ችግር በዚህ ክርስቶሳዊ ጥበብ ሊቃለል እንደሚችል ጥርጥር የለውም”

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ


Re: "የተሳሳትነው ካለም ይቅርታ ለመጠየቅም ሆነ ንስሐ ለመግባት ድፍረቱ ሊኖረን ይገባል፡፡ ይቅርታ ለመጠየቅና ንስሐ ለመግባት ዓቀበቱ ሊከብደን አይገባም" አቡነ ማቲያስ ለሲኖዶሱ

Posted: 14 May 2023, 08:38
by sarcasm

Re: "የተሳሳትነው ካለም ይቅርታ ለመጠየቅም ሆነ ንስሐ ለመግባት ድፍረቱ ሊኖረን ይገባል፡፡ ይቅርታ ለመጠየቅና ንስሐ ለመግባት ዓቀበቱ ሊከብደን አይገባም" አቡነ ማቲያስ ለሲኖዶሱ

Posted: 16 May 2023, 14:12
by sarcasm
ይቅርታ ተጠይቆም ይቅር አለማለትም አለ ለካ It is possible that the relationship between Ethiopian Orthodox Church and the Tigray Orthodox Church has been broken beyond repair.



Re: "የተሳሳትነው ካለም ይቅርታ ለመጠየቅም ሆነ ንስሐ ለመግባት ድፍረቱ ሊኖረን ይገባል፡፡ ይቅርታ ለመጠየቅና ንስሐ ለመግባት ዓቀበቱ ሊከብደን አይገባም" አቡነ ማቲያስ ለሲኖዶሱ

Posted: 16 May 2023, 14:48
by Abere

ወያኔ ስለደፈራቸው መነኮሳት፤ ኦነግ ስለአቃጠላቸው ቤተ መቅደሶች በምን ህግ ነው ወይም ቀኖና ይፈታል?

የትግራይ ቤተ ክርስቲያን የታንክ እና የመድፍ መደበቂያ ነበሩ፤ ቀሳውስቱ ቡራኬ እየሰጡ ሂዱ እና አማራን ግደሉ፤ውረሩ፤ዝረፉ ሲሉ ነበር። ይህ በምን ይቅር ሊታለፍ ይችላል።

Re: "የተሳሳትነው ካለም ይቅርታ ለመጠየቅም ሆነ ንስሐ ለመግባት ድፍረቱ ሊኖረን ይገባል፡፡ ይቅርታ ለመጠየቅና ንስሐ ለመግባት ዓቀበቱ ሊከብደን አይገባም" አቡነ ማቲያስ ለሲኖዶሱ

Posted: 27 May 2023, 11:31
by sarcasm
Abere wrote:
16 May 2023, 14:48

የትግራይ ቤተ ክርስቲያን የታንክ እና የመድፍ መደበቂያ ነበሩ፤
So you support destruction of Amhara monasteries as you defended destruction of Tigrayan monasteries as the governments is making the same allegation as you . . . . .

start 5:48