Page 1 of 1
አማርኛ፥ የትግርኛ፥ መንትያ፥ ሲሆን፥ የተወለደውም፥ አክሱም፥ ነው!
Posted: 09 May 2023, 15:43
by Axumezana
ማንኛውም፥ክልል፥ የክልሉን፥ የስራ፥ ቋንቋ፥ አማርኛና፥ ኦሮምኞ፥ ቢያውቅ፥ ለኢትዮጵያ፥ አንድነት፥ ይበጃል።
https://mereja.com/forum/viewtopic.php? ... 1#p1385245
Re: ጽንፈኛቹ፥ አማርኛ፥ አክሱም፥ መወለዱን፥ አልሰሙ፥ ይሆን?
Posted: 09 May 2023, 15:57
by Abere
አክሱም ምን ያልተወለደ አለ? የነብዩ ሙሀመድ ዘመዶች ሲገቡ በኦሮምኛ ነበር ንጉሱ የናገሯቸው። አፋን ኦሮሞ የአክሱም ቤተ-መንግስት ቋንቋ ነበር። ምን ዋጋ አለው?- ድንጋይ ዳቦ ነበር። ታዲያ አክሱም ለምን አማርኛ ከበደኝ አለች አሁን? ዐድዋ ጎነድሬ ነበር ይባላል ዱሮ ዱሮ።
Re: አማርኛ፥ የትግርኛ፥ መንትያ፥ ሲሆን፥ የተወለደውም፥ አክሱም፥ ነው!
Posted: 09 May 2023, 16:00
by kebena05
And yet, thousands of years later, Chigray is still on donated expired wheat aide to feed her people
New countries, such as USA and Canada, including Eritrea are not begging for aide to feed their people; despite their new existence, here you are since time of Axum, still starving. Don't you be ashamed?
Re: አማርኛ፥ የትግርኛ፥ መንትያ፥ ሲሆን፥ የተወለደውም፥ አክሱም፥ ነው!
Posted: 09 May 2023, 16:13
by Axumezana
Ascari boy,
Comparing the failed Eritrea with USA & Canada ?
https://mereja.com/forum/viewtopic.php? ... 7#p1385030