እግረ ቢሱ መረራ በእግሩ የሚያስቢውን PP ወቀሰ!!
Posted: 09 May 2023, 12:40
የኢትዮጲያ ፓለቲካ ወደ ዴሞክራሲ መሸጋር ለምን እንዳቃተው አልገባኝም ይለናል : ከፍተኛ ትምህርት መዋቅር ውስጥ እድሜውን ያሳለፈው ቁጭ ይበሉ ዶ/ር መረራ!!መልሱን ማወቅ ፓለቲካ ብቻ ሳይሆን ስራውም መሰለኝ!!
ሶሲዮሎጅስቶች ኢኮኖሚስቶች ሰብስቦ አንድ ጠጠር ያለ publication ቢገፋ ህዝብ እንደውለታ ከመቁጠር አልፎ የመሪነት ችሎታውን ያይበታል እላለሁ!!
ቢያንስ ቢያንስ የመለስን የድህነት ፣ የአብይን አለመደመር እሳቤያዊ ትንተናዎች ቢወያይባቸው ትልቅ ጠቀሜታዎች ይኖራቸው ነበር!!
ሶሲዮሎጅስቶች ኢኮኖሚስቶች ሰብስቦ አንድ ጠጠር ያለ publication ቢገፋ ህዝብ እንደውለታ ከመቁጠር አልፎ የመሪነት ችሎታውን ያይበታል እላለሁ!!
ቢያንስ ቢያንስ የመለስን የድህነት ፣ የአብይን አለመደመር እሳቤያዊ ትንተናዎች ቢወያይባቸው ትልቅ ጠቀሜታዎች ይኖራቸው ነበር!!