Page 1 of 1
ክህደቱ አያሌው በረከት ስሞን ስለናፈቀው ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ወስኗል
Posted: 09 May 2023, 09:38
by wazzupdog
ቦሌ አይሮፒላን ማረፊያ ሲደርስ በረከት ስሞን አበባ ይዞ ይጠብቀዋል ተብሎ ይገመታል

Re: ክህደቱ አያሌው በረከት ስሞን ስለናፈቀው ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ወስኗል
Posted: 09 May 2023, 09:46
by Abere
Do you think he is going to be leaker on Etho 360 staff and other opposition media, if he knows anything? I do not think the returning of Lidetu is sincere, because it is counterintuitive. This guy always has a drama in the end.
Re: ክህደቱ አያሌው በረከት ስሞን ስለናፈቀው ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ወስኗል
Posted: 09 May 2023, 09:52
by wazzupdog
ኢትዮጵያውያን ላይ አማራው ላይ ሻጥር የሰሩ ዋንኛ "የተቃዋሚ" ፓርቲ መሪዎች ስም ጥሩ ቢባል ክህደቱ አያሌውና ብራአምጡ ነጋ ናቸው። ከቅንጅት ጊዜ ጀመሮ ሁለቱም የኢትዮጵያዊያኖችን የአማራውን ተስፋ ያጨናገፉ ክፉ ሆድአደር ባንዳዎች ናቸው።
Re: ክህደቱ አያሌው በረከት ስሞን ስለናፈቀው ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ወስኗል
Posted: 09 May 2023, 11:56
by wazzupdog
ወያኔዎች ላሊበላን የወረሩ ጊዜ ያረፉባት ሆቴሉ ትንሽ ጥገና ስለሚያስፈልጋት ሄዶ ከቮድካቸው ጋር ሆኖ ቀለም ምናምን ይቀባሉ።

Re: ክህደቱ አያሌው በረከት ስሞን ስለናፈቀው ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ወስኗል
Posted: 09 May 2023, 12:52
by wazzupdog
ታምራት ላይኔንም አብሮ ይዞ ይሂድ

Re: ክህደቱ አያሌው በረከት ስሞን ስለናፈቀው ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ወስኗል
Posted: 10 May 2023, 10:03
by wazzupdog
Re: ክህደቱ አያሌው በረከት ስሞን ስለናፈቀው ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ወስኗል
Posted: 10 May 2023, 13:55
by TGAA
የድራማ ንጉስ ልደቱ እንደዚህ አይነት ሲሰራ ይህ የሁለተኛው ግዜው ነው ፤ 2005 ቅንጅትን በወያኔዎች ስም በሚያምስበት ወቅት በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ የስንብት ደብዳቤ ብሎ የጻፈው ትዝ ይለኛል ፤ የስንብቱ ደብዳቤ የተጻፍው ገና በርሱና በሌሎች ቅንጅቶች መሀከል የነበረው ችግር እውቅ ሳይሆን ነበር፤ ነገር ግን በየቀኑ የሚያደርጉት ስብሰባዎች ላይ ማን ምን እንዳለ በየቀኑ ሪፖርተር ያትም ነበር ፤ ልደቱ የስንብት ደብዳቤ ይዘቱ ህይወቱን ለትግሉ ለምስጠት ዝግጁ እንደሆነ ማንዴላ በጽፈው መልኩ የተከተበ ነበር ፤ በወቅቱ የገረመኝ ነገር ፤ ከሁሉ የቅንጅት አባሎች እራሱን ነጥሎ እርሱ ብቻ ወያኔን ተጋፋጭ አድርጎ መሪሩን ጽዋ ለመጠጣት መወሰኑን ለህዝብ ማስታወቁ ነበር ፤ ያ ለኔ fishy ነበር፡፡ በኋላ ግን ከስብሀት ጋር ሂልተን ሆቴል መገናኝቱ ሪፖርት ሲወጣ፤ ብገናኝስ ብሎ ነበር በትእቢት የመለሰው ፤ ከሁሉም በላይ ግን ፓርላማ ገብቶ መለስን ምርጫውን ተክትሎ ጭፍጨፋውን ለመሸፍን የሶማሌን ጦርነት እንዲጀምር ያደረገው አሳፋሪ ድጋፍ ነው ፤ በወቅቱ ሁሉ ተቃዋሚ የሚባሉ ሲቃወሙት ፡፡ የአሁኑም ድራማ አጻጻፉ ከመጀመርያ ደብዳቤ ጋር ተመሳሳይነት አለው ፤ አብይ የሚሰራው ድራማ ደግሞ የዚህን ድራማ ተጠቅሞ ምን ያህል ፍርድቤቱ በራሱ የሚወስን የመንግስት አካል መሆኑን ማሳየት ነው ፤ ፍርድ ቤት ይቀርባል ፤ ከዚያ ፍርድ ቤቱ አንድ ሁለት ግዜ ካመላለስው በኋላ ማስረጃው በቂ አይደለም ብሎ በነጻ ይለቀዋል ፤ ሌላው አዲስ ሁኔት ከወጣ በኋላ የወያኔ ጓደኞቹ የአብይ ጓዳ ናቸው ያሉት ስለዚህ ምንም እንደማይሆን ያውቀዋል ፤ ልደቱ ካለ ቲያትር መተንፈስ የማይችል ሰው ነው ፤ ስለዚህ እራሱን ሊሰዋ ነው ብሎ የሚያደንቁት የልደቱን ረጅም የፖለቲካ ህይወት በቅርብ የማያውቁ ብቻ ቸናው ፤ የልደቱ ፤ የብርሀኑ የመሳሰሉ ፖለቲከኞች እውቀት አላቸው ፤ ጉድላታቸው የኤትክስ አቋማቸው የማይረጋ ዥዋዠዌ ተጫዎቾች ስለሆኑ ነው ፤ ልደቱን በወያኔ ፤ብርሀኑን በአብይ ፤ መልካም በረራ ወደ አዲስ አበባ
Re: ክህደቱ አያሌው በረከት ስሞን ስለናፈቀው ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ወስኗል
Posted: 10 May 2023, 14:11
by Sam Ebalalehu
ወያኔን የማደንቀው ልደቱን ለአዲስ አበባ ህዝብ ያስተዋወቀበት መንገድ ነው። ህወሓት ሊኮራበት የሚችል ተግባር ሰርቷል ስለሱ ሰውየ። ወደአዲስ አበባ አመላለሱ እንዳሰበው አልሆነም። ምን እሱ ብቻ ህወሓት የሚያሽከረክረው መንግስት በቅርብ ሊመሰረት ነው ሲባል ታምራት ላይኔም -- የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር -- እንደገና ማሊያ ሊቀየር አስቦ ነበር።
ቅስናውን ትቶ ፓለቲካ መስበክ ጀምሮ ነበር። የ ህወሓት ተዋጊዎችን ማንም አይችላቸውም ያለው እሱ መሰለኝ።