Page 1 of 1

የኦሮሞ ባህል ጥናት ኢንስቲትዩት እና የትግራይ ቋንቋዎች አካዳሚ አብረው ለመሥራት ስምምነት ተፈራረሙ

Posted: 08 May 2023, 12:17
by sarcasm
የኦሮሞ ባህል ጥናት ኢንስቲትዩት እና የትግራይ ቋንቋዎች አካዳሚ አብረው ለመሥራት ስምምነት ተፈራረሙ
****************************



የኦሮሞ የባህል ጥናት ኢንስቲትዩት ማዕከል እና የትግራይ ቋንቋዎች አካዳሚ በዘርፉ አብረው ለመሥራት የሚያስችላቸውን የስምምነት ሰነድ በዛሬው ዕለት ተፈራርመዋል።

በኦሮሞ የባህል ማዕከል እየተካሄደ ባለው ውይይት በአፋን ኦሮሞ የተጻፉ ታሪኮች እና ቅርሶች በስጦታ መልኩ ለትግራይ ቋንቋዎች አካዳሚ ተበርክተዋል።
የኦሮሞ ጥናት እና ምርምር ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ዝናቡ አስራት የሁለቱን ክልሎች ቋንቋዎች፣ ባህል እና ታሪክን ለማሳደግ በጥናት እና ምርምር የታገዘ ሥራ እንሠራለን ብለዋል።

የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ዲሪባ ተፈራ በውይይቱ ላይ የተገኙ ሲሆን የኢንስቲትዩቱ ባለሙያዎችም አፋን ኦሮሞን፣ የኦሮሞን ባህል እና ታሪክ አስመልክቶ የመወያያ ጽሑፍ አቅርበዋል።

የትግራይ ቋንቋዎች አካዳሚ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ዳንኤል ተኽሉ አካዳሚው በ2008 ዓ.ም የተመሠረተ መሆኑን ገልጸው፣ የትግራይ ቋንቋዎችን የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ቋንቋ ለማድረግ የተለያዩ የጥናት እና ምርምር ሥራዎች እየተሠሩ ናቸው ብለዋል።

ከኦሮሞ ሕዝብ ጋር ያለንን ወንድማማችነት እና ኅብረ-ብሔራዊ አንድነት ለማጠናከርም ከኦሮሞ ጥናት እና ምርምር ኢንስቲትዩት ጋር በትብብር እንሠራለን ብለዋል።

የትግራይ ቋንቋዎች አካዳሚ ባለፉት 2 ዓመታት በተከሰተው ጦርነት ምክንያት በርካታ ሥራዎች ሳያከናውን መቆየቱ የሚታወስ ሲሆን የኦሮሞ ባህል ጥናት ኢንስቲትዩት ለማዕከሉ ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብቷል።

አበባ አርኣያ
Please wait, video is loading...

Re: የኦሮሞ ባህል ጥናት ኢንስቲትዩት እና የትግራይ ቋንቋዎች አካዳሚ አብረው ለመሥራት ስምምነት ተፈራረሙ

Posted: 08 May 2023, 13:20
by Fiyameta
:shock: :shock: :shock: :shock:

"ወላይታን እንደ ሰው ቆጠርነው፣ ኦሮሞን ከእንሰሳ ወደ ሰው ቀየርነው፣ ወልቃይትን እናቱንም አባቱንም ራቁታቸውን አገኘናቸው፣ የሚኮሩባቸውን ሸዋንም የሚሸት ቆዳ ለብሰው አገኘናቸው" ---- (ጀኔራል ምግበ የአሸባሪው ትህነግ አዛዥ)
Please wait, video is loading...

Re: የኦሮሞ ባህል ጥናት ኢንስቲትዩት እና የትግራይ ቋንቋዎች አካዳሚ አብረው ለመሥራት ስምምነት ተፈራረሙ

Posted: 08 May 2023, 15:21
by Yimer
sarcasm wrote:
08 May 2023, 12:17
የኦሮሞ ባህል ጥናት ኢንስቲትዩት እና የትግራይ ቋንቋዎች አካዳሚ አብረው ለመሥራት ስምምነት ተፈራረሙ
****************************



የኦሮሞ የባህል ጥናት ኢንስቲትዩት ማዕከል እና የትግራይ ቋንቋዎች አካዳሚ በዘርፉ አብረው ለመሥራት የሚያስችላቸውን የስምምነት ሰነድ በዛሬው ዕለት ተፈራርመዋል።

በኦሮሞ የባህል ማዕከል እየተካሄደ ባለው ውይይት በአፋን ኦሮሞ የተጻፉ ታሪኮች እና ቅርሶች በስጦታ መልኩ ለትግራይ ቋንቋዎች አካዳሚ ተበርክተዋል።
የኦሮሞ ጥናት እና ምርምር ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ዝናቡ አስራት የሁለቱን ክልሎች ቋንቋዎች፣ ባህል እና ታሪክን ለማሳደግ በጥናት እና ምርምር የታገዘ ሥራ እንሠራለን ብለዋል።

የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ዲሪባ ተፈራ በውይይቱ ላይ የተገኙ ሲሆን የኢንስቲትዩቱ ባለሙያዎችም አፋን ኦሮሞን፣ የኦሮሞን ባህል እና ታሪክ አስመልክቶ የመወያያ ጽሑፍ አቅርበዋል።

የትግራይ ቋንቋዎች አካዳሚ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ዳንኤል ተኽሉ አካዳሚው በ2008 ዓ.ም የተመሠረተ መሆኑን ገልጸው፣ የትግራይ ቋንቋዎችን የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ቋንቋ ለማድረግ የተለያዩ የጥናት እና ምርምር ሥራዎች እየተሠሩ ናቸው ብለዋል።

ከኦሮሞ ሕዝብ ጋር ያለንን ወንድማማችነት እና ኅብረ-ብሔራዊ አንድነት ለማጠናከርም ከኦሮሞ ጥናት እና ምርምር ኢንስቲትዩት ጋር በትብብር እንሠራለን ብለዋል።

የትግራይ ቋንቋዎች አካዳሚ ባለፉት 2 ዓመታት በተከሰተው ጦርነት ምክንያት በርካታ ሥራዎች ሳያከናውን መቆየቱ የሚታወስ ሲሆን የኦሮሞ ባህል ጥናት ኢንስቲትዩት ለማዕከሉ ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብቷል።

አበባ አርኣያ
ቂቂቂ ... you still have to use Amharic … ሳትወድ በግድ... despite all this hate.

ወይስ አማርኛን ነው የሚያበለፅጉት?

እንትን ቢሸፍት ከጏሮ አያልፍም ... አሉ

Re: የኦሮሞ ባህል ጥናት ኢንስቲትዩት እና የትግራይ ቋንቋዎች አካዳሚ አብረው ለመሥራት ስምምነት ተፈራረሙ

Posted: 09 May 2023, 02:57
by Educator
The kittle calls the pot...

Why politics has to resort to disrespecting GOD. God created all humankind. There are many ways to win over ideology rather than name calling. All humans are same and equal.
Fiyameta wrote:
08 May 2023, 13:20
:shock: :shock: :shock: :shock:

"ወላይታን እንደ ሰው ቆጠርነው፣ ኦሮሞን ከእንሰሳ ወደ ሰው ቀየርነው፣ ወልቃይትን እናቱንም አባቱንም ራቁታቸውን አገኘናቸው፣ የሚኮሩባቸውን ሸዋንም የሚሸት ቆዳ ለብሰው አገኘናቸው" ---- (ጀኔራል ምግበ የአሸባሪው ትህነግ አዛዥ)

Re: የኦሮሞ ባህል ጥናት ኢንስቲትዩት እና የትግራይ ቋንቋዎች አካዳሚ አብረው ለመሥራት ስምምነት ተፈራረሙ

Posted: 09 May 2023, 08:21
by Naga Tuma
sarcasm wrote:
08 May 2023, 12:17
የኦሮሞ ባህል ጥናት ኢንስቲትዩት እና የትግራይ ቋንቋዎች አካዳሚ አብረው ለመሥራት ስምምነት ተፈራረሙ
****************************
ይህ ነዉ ህዳሴ
ይህ ነዉ ግስጋሴ
የፍደል ህዳሴ
የግዕዝ ግስጋሴ
የባህል ህዳሴ
የቋንቋ ግስጋሴ
የሃገር ህዳሴ
የኢትዮጵያ ግስጋሴ

Re: የኦሮሞ ባህል ጥናት ኢንስቲትዩት እና የትግራይ ቋንቋዎች አካዳሚ አብረው ለመሥራት ስምምነት ተፈራረሙ

Posted: 09 May 2023, 08:45
by TesfaNews
Tigray has failed to reconcile with Eritrea afar and Amhara your neighbors thus making alliance with Oromia will not stop another potential war from breaking out in the future

Re: የኦሮሞ ባህል ጥናት ኢንስቲትዩት እና የትግራይ ቋንቋዎች አካዳሚ አብረው ለመሥራት ስምምነት ተፈራረሙ

Posted: 09 May 2023, 10:23
by Right
Sarc,
You are pushing it too hard.
You just can’t put it together. Right now, you are at 4% and the trend is that with the war and immigration you will soon come down to 2.5% of the overall population in Ethiopia.

You have nothing but war and death to offer to Ethiopia. You are not self sustained and like a spoiled child you are going crazy. If the 1.5 millions Tigrans expelled from Ethiopia then that will be it for Tigray. At some point Ethiopians will have enough. I know the ordinary Tigrains & egoistic elites are different.

Do you think you can fool and use the Oromos? Do you think the Oromos can’t see that if you are not good for Eritreans then you can’t be good for them.

Re: የኦሮሞ ባህል ጥናት ኢንስቲትዩት እና የትግራይ ቋንቋዎች አካዳሚ አብረው ለመሥራት ስምምነት ተፈራረሙ

Posted: 09 May 2023, 10:31
by Abere
These ethnic group needs food to their mouth. It is the top priority. Food into their mouths will make them communicate and understand each other easily. Basic needs first. የቅንጦት ጨዋታ።