ሕግ ማስከበር የሚባል ሸፍጥ ባማራ ሊኖር አይችልም! ብልጽግና ተከፋፍሎ እየፈረሰ ነው!
የኢትዮጵያ ሕዝብ አማራን እየደገፈ ነው ! በቃ!
Re: ሕግ ማስከበር የሚባል ሸፍጥ ባማራ ሊኖር አይችልም! ብልጽግና ተከፋፍሎ እየፈረሰ ነው!
በአጭሩ የሰሞኑን ሁኔታ የምገልጸው--- አማራ የፕሪቶሪያ ጋንግስተር ውል ገሰሰው ( Amhara [deleted] the so-called Pretoria deal) ነው የምለው። መሀል ጣቱን ነው ያሳያቸው። አበቃለት። ቀጣዩ የስርዐት ለውጥ ነው እየመጣ ነው።ይቻላል - ተችሏል።