Page 1 of 1

የአብዮቱ ጉዳይ፣ ክፍል ሁለት

Posted: 07 May 2023, 03:19
by DefendTheTruth
አብዮቱ እንደተባለዉ በማራቶን ወደ አዲስ አበባ እየገሰገሰ ሳይሆን፡ በፍርጠጣ ወድ ጂቡቲ አቅንቶዋል ተባለ ።
ፍርክስክሱ ወጥቷል።

Re: የአብዮቱ ጉዳይ፣ ክፍል ሁለት

Posted: 07 May 2023, 03:23
by DefendTheTruth
ይባስ ብሎ ደግሞ ማሳደዱ አሁንም ተጠናክሮ ቀጥሎዋል፣ ይላሉ አሳዳዶቹ።


Re: የአብዮቱ ጉዳይ፣ ክፍል ሁለት

Posted: 07 May 2023, 03:37
by Abe Abraham
ኣቢ ህገ-መንግስቱን ማክበር ሲል የትህነግ ህገ-መንግስትን ለማክበር ኣማራን መግደል ማለቱ ነው ። :lol: :lol:

Re: የአብዮቱ ጉዳይ፣ ክፍል ሁለት

Posted: 07 May 2023, 05:39
by DefendTheTruth
Abe Abraham wrote:
07 May 2023, 03:37
ኣቢ ህገ-መንግስቱን ማክበር ሲል የትህነግ ህገ-መንግስትን ለማክበር ኣማራን መግደል ማለቱ ነው ። :lol: :lol:
ደራሲዎቹ እራሳቸዉ ሕጉን ከጣሱ ተጠያቂ የምደረጉ ከሆነ፣ "በእነሱ ላይ ሕጉ የተጣለዉ" ስጥሱት እንዴት ነዉ ታዲያ ከተጠያቂነት ማምለጥ የምችሉት?

Logic is upside down for whatever reason.

It seems to me that you studied Anthropology and there is no an attached weight to logic in that field, please correct me if I am wrong (I am not an expert in the field).

Re: የአብዮቱ ጉዳይ፣ ክፍል ሁለት

Posted: 07 May 2023, 06:11
by Abe Abraham
DefendTheTruth wrote:
07 May 2023, 05:39
Abe Abraham wrote:
07 May 2023, 03:37
ኣቢ ህገ-መንግስቱን ማክበር ሲል የትህነግ ህገ-መንግስትን ለማክበር ኣማራን መግደል ማለቱ ነው ። :lol: :lol:
ደራሲዎቹ እራሳቸዉ ሕጉን ከጣሱ ተጠያቂ የምደረጉ ከሆነ፣ "በእነሱ ላይ ሕጉ የተጣለዉ" ስጥሱት እንዴት ነዉ ታዲያ ከተጠያቂነት ማምለጥ የምችሉት?

Logic is upside down for whatever reason.

It seems to me that you studied Anthropology and there is no an attached weight to logic in that field, please correct me if I am wrong (I am not an expert in the field).
ህገ-መንግስት የሚሉትን የትህነግ ህገ-መንግስት መሆኑን ትክዳለህ ማለት ከሆንክ ንገረን ።

Re: የአብዮቱ ጉዳይ፣ ክፍል ሁለት

Posted: 07 May 2023, 06:22
by DefendTheTruth
Abe Abraham wrote:
07 May 2023, 06:11
DefendTheTruth wrote:
07 May 2023, 05:39
Abe Abraham wrote:
07 May 2023, 03:37
ኣቢ ህገ-መንግስቱን ማክበር ሲል የትህነግ ህገ-መንግስትን ለማክበር ኣማራን መግደል ማለቱ ነው ። :lol: :lol:
ደራሲዎቹ እራሳቸዉ ሕጉን ከጣሱ ተጠያቂ የምደረጉ ከሆነ፣ "በእነሱ ላይ ሕጉ የተጣለዉ" ስጥሱት እንዴት ነዉ ታዲያ ከተጠያቂነት ማምለጥ የምችሉት?

Logic is upside down for whatever reason.

It seems to me that you studied Anthropology and there is no an attached weight to logic in that field, please correct me if I am wrong (I am not an expert in the field).
ህገ-መንግስት የሚሉትን የትህነግ ህገ-መንግስት መሆኑን ትክዳለህ ማለት ከሆንክ ንገረን ።
I did answer this question before, but you keep asking me the same question over and over again.

Re: የአብዮቱ ጉዳይ፣ ክፍል ሁለት

Posted: 07 May 2023, 08:25
by Right
ከሆነ፣ "በእነሱ ላይ ሕጉ የተጣለዉ" ስጥሱት እንዴት ነዉ ታዲያ ከተጠያቂነት ማምለጥ የምችሉት?
Logic is upside down for whatever reason.
Rules of law? Those who let’s Sebhat Nega free, Appoint Getachew Reda a president and imprisoned iconic Tadiwos Tantu without out any due process of the law HAVE NO BUSINESS OF TALKING ABOUT THE RULES OF LAW.

The law of the jungle. Remember what goes around will come around.
Brick head.

Re: የአብዮቱ ጉዳይ፣ ክፍል ሁለት

Posted: 07 May 2023, 10:36
by DefendTheTruth
Right wrote:
07 May 2023, 08:25
ከሆነ፣ "በእነሱ ላይ ሕጉ የተጣለዉ" ስጥሱት እንዴት ነዉ ታዲያ ከተጠያቂነት ማምለጥ የምችሉት?
Logic is upside down for whatever reason.
Rules of law? Those who let’s Sebhat Nega free, Appoint Getachew Reda a president and imprisoned iconic Tadiwos Tantu without out any due process of the law HAVE NO BUSINESS OF TALKING ABOUT THE RULES OF LAW.

The law of the jungle. Remember what goes around will come around.
Brick head.
ኢዱኬተርን ጥራልኝ እባክህ እዚህ ላይ፣ አሯርጥን በማራቶን አዲስ አበባ እናደርሳቸዋለን ብሎ የነበረዉ እሱ ነዉ ና!

Re: የአብዮቱ ጉዳይ፣ ክፍል ሁለት

Posted: 07 May 2023, 11:00
by DefendTheTruth
ይባስ ብሎ ሰዉዬዉን ደግሞ ምንም ኮሽ ያለ አልመሰለዉም (አብዮቱ ጓሮዉ የደረሰ ቀርቶ ማለቴ ነዉ)።

አብዮቱ በማራቶን እየመጣበት የለ ሰዉ እንዲህ ነዉ እንዴ??


Re: የአብዮቱ ጉዳይ፣ ክፍል ሁለት

Posted: 07 May 2023, 11:31
by Abere
ጦርነቱ በአንድ በኩል ትጥቅ አስፈታ ተብሎ የተላከው የመከላካያ ሰራዊትን እራሱ ትጥቅ ሲፈታ እና ሲማረክ በሌላ በኩል አብይ አህመድ በብስጭት የብዕር ሰዎችን የህሌና እስረኛ እያደረገ ነው። መሸነፍ ማለት ይህ ነው። አብዮቱ ህዝባዊ ሁኗል። ዐብይ አህመድን ዕረፍት አልባ አድርጎታል፤ አሥር ዐለቃ ብርሃኑ ጁላ በቅርቡ የተፋትን መልሶ እየዋጠ ነው - ወንድ አታውቂ ካልገለቡሽ እንድሉ። ጀኔራል በድንጋይ የማረከው ፋኖን ምን እንበለው- ፋኖ ፊልድ ማርሻል ወይስ ፊታውራሪ? :mrgreen:

Re: የአብዮቱ ጉዳይ፣ ክፍል ሁለት

Posted: 07 May 2023, 15:05
by Right
It is coming. Evidently tanks and drones will not save you from a determined people.