Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13237
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

የአብዮቱ ጉዳይ፣ ክፍል ሁለት

Post by DefendTheTruth » 07 May 2023, 03:19

አብዮቱ እንደተባለዉ በማራቶን ወደ አዲስ አበባ እየገሰገሰ ሳይሆን፡ በፍርጠጣ ወድ ጂቡቲ አቅንቶዋል ተባለ ።
ፍርክስክሱ ወጥቷል።

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13237
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የአብዮቱ ጉዳይ፣ ክፍል ሁለት

Post by DefendTheTruth » 07 May 2023, 03:23

ይባስ ብሎ ደግሞ ማሳደዱ አሁንም ተጠናክሮ ቀጥሎዋል፣ ይላሉ አሳዳዶቹ።


Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14414
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

Re: የአብዮቱ ጉዳይ፣ ክፍል ሁለት

Post by Abe Abraham » 07 May 2023, 03:37

ኣቢ ህገ-መንግስቱን ማክበር ሲል የትህነግ ህገ-መንግስትን ለማክበር ኣማራን መግደል ማለቱ ነው ። :lol: :lol:

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13237
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የአብዮቱ ጉዳይ፣ ክፍል ሁለት

Post by DefendTheTruth » 07 May 2023, 05:39

Abe Abraham wrote:
07 May 2023, 03:37
ኣቢ ህገ-መንግስቱን ማክበር ሲል የትህነግ ህገ-መንግስትን ለማክበር ኣማራን መግደል ማለቱ ነው ። :lol: :lol:
ደራሲዎቹ እራሳቸዉ ሕጉን ከጣሱ ተጠያቂ የምደረጉ ከሆነ፣ "በእነሱ ላይ ሕጉ የተጣለዉ" ስጥሱት እንዴት ነዉ ታዲያ ከተጠያቂነት ማምለጥ የምችሉት?

Logic is upside down for whatever reason.

It seems to me that you studied Anthropology and there is no an attached weight to logic in that field, please correct me if I am wrong (I am not an expert in the field).

Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14414
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

Re: የአብዮቱ ጉዳይ፣ ክፍል ሁለት

Post by Abe Abraham » 07 May 2023, 06:11

DefendTheTruth wrote:
07 May 2023, 05:39
Abe Abraham wrote:
07 May 2023, 03:37
ኣቢ ህገ-መንግስቱን ማክበር ሲል የትህነግ ህገ-መንግስትን ለማክበር ኣማራን መግደል ማለቱ ነው ። :lol: :lol:
ደራሲዎቹ እራሳቸዉ ሕጉን ከጣሱ ተጠያቂ የምደረጉ ከሆነ፣ "በእነሱ ላይ ሕጉ የተጣለዉ" ስጥሱት እንዴት ነዉ ታዲያ ከተጠያቂነት ማምለጥ የምችሉት?

Logic is upside down for whatever reason.

It seems to me that you studied Anthropology and there is no an attached weight to logic in that field, please correct me if I am wrong (I am not an expert in the field).
ህገ-መንግስት የሚሉትን የትህነግ ህገ-መንግስት መሆኑን ትክዳለህ ማለት ከሆንክ ንገረን ።

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13237
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የአብዮቱ ጉዳይ፣ ክፍል ሁለት

Post by DefendTheTruth » 07 May 2023, 06:22

Abe Abraham wrote:
07 May 2023, 06:11
DefendTheTruth wrote:
07 May 2023, 05:39
Abe Abraham wrote:
07 May 2023, 03:37
ኣቢ ህገ-መንግስቱን ማክበር ሲል የትህነግ ህገ-መንግስትን ለማክበር ኣማራን መግደል ማለቱ ነው ። :lol: :lol:
ደራሲዎቹ እራሳቸዉ ሕጉን ከጣሱ ተጠያቂ የምደረጉ ከሆነ፣ "በእነሱ ላይ ሕጉ የተጣለዉ" ስጥሱት እንዴት ነዉ ታዲያ ከተጠያቂነት ማምለጥ የምችሉት?

Logic is upside down for whatever reason.

It seems to me that you studied Anthropology and there is no an attached weight to logic in that field, please correct me if I am wrong (I am not an expert in the field).
ህገ-መንግስት የሚሉትን የትህነግ ህገ-መንግስት መሆኑን ትክዳለህ ማለት ከሆንክ ንገረን ።
I did answer this question before, but you keep asking me the same question over and over again.

Right
Member
Posts: 4809
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የአብዮቱ ጉዳይ፣ ክፍል ሁለት

Post by Right » 07 May 2023, 08:25

ከሆነ፣ "በእነሱ ላይ ሕጉ የተጣለዉ" ስጥሱት እንዴት ነዉ ታዲያ ከተጠያቂነት ማምለጥ የምችሉት?
Logic is upside down for whatever reason.
Rules of law? Those who let’s Sebhat Nega free, Appoint Getachew Reda a president and imprisoned iconic Tadiwos Tantu without out any due process of the law HAVE NO BUSINESS OF TALKING ABOUT THE RULES OF LAW.

The law of the jungle. Remember what goes around will come around.
Brick head.

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13237
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የአብዮቱ ጉዳይ፣ ክፍል ሁለት

Post by DefendTheTruth » 07 May 2023, 10:36

Right wrote:
07 May 2023, 08:25
ከሆነ፣ "በእነሱ ላይ ሕጉ የተጣለዉ" ስጥሱት እንዴት ነዉ ታዲያ ከተጠያቂነት ማምለጥ የምችሉት?
Logic is upside down for whatever reason.
Rules of law? Those who let’s Sebhat Nega free, Appoint Getachew Reda a president and imprisoned iconic Tadiwos Tantu without out any due process of the law HAVE NO BUSINESS OF TALKING ABOUT THE RULES OF LAW.

The law of the jungle. Remember what goes around will come around.
Brick head.
ኢዱኬተርን ጥራልኝ እባክህ እዚህ ላይ፣ አሯርጥን በማራቶን አዲስ አበባ እናደርሳቸዋለን ብሎ የነበረዉ እሱ ነዉ ና!

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13237
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የአብዮቱ ጉዳይ፣ ክፍል ሁለት

Post by DefendTheTruth » 07 May 2023, 11:00

ይባስ ብሎ ሰዉዬዉን ደግሞ ምንም ኮሽ ያለ አልመሰለዉም (አብዮቱ ጓሮዉ የደረሰ ቀርቶ ማለቴ ነዉ)።

አብዮቱ በማራቶን እየመጣበት የለ ሰዉ እንዲህ ነዉ እንዴ??


Abere
Senior Member
Posts: 15427
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የአብዮቱ ጉዳይ፣ ክፍል ሁለት

Post by Abere » 07 May 2023, 11:31

ጦርነቱ በአንድ በኩል ትጥቅ አስፈታ ተብሎ የተላከው የመከላካያ ሰራዊትን እራሱ ትጥቅ ሲፈታ እና ሲማረክ በሌላ በኩል አብይ አህመድ በብስጭት የብዕር ሰዎችን የህሌና እስረኛ እያደረገ ነው። መሸነፍ ማለት ይህ ነው። አብዮቱ ህዝባዊ ሁኗል። ዐብይ አህመድን ዕረፍት አልባ አድርጎታል፤ አሥር ዐለቃ ብርሃኑ ጁላ በቅርቡ የተፋትን መልሶ እየዋጠ ነው - ወንድ አታውቂ ካልገለቡሽ እንድሉ። ጀኔራል በድንጋይ የማረከው ፋኖን ምን እንበለው- ፋኖ ፊልድ ማርሻል ወይስ ፊታውራሪ? :mrgreen:

Right
Member
Posts: 4809
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የአብዮቱ ጉዳይ፣ ክፍል ሁለት

Post by Right » 07 May 2023, 15:05

It is coming. Evidently tanks and drones will not save you from a determined people.

Post Reply