Page 1 of 1
እንደ እሸቴ ሞገስ "ክትት ያለ ሃሞቱ!"
Posted: 06 May 2023, 22:22
by Revelations
ከማነጣጠሪያው አይንህን ላከው
ተኩሶ መሳቱ ላንተም ነውር ነው
ጓንዴም ዲሞትፎርም አንድ ነው አይነቱ
ተኳሽ ይላል እንጂ ክትት ያለ ሃሞቱ!
Re: "ክትት ያለ ሃሞቱ"
Posted: 06 May 2023, 22:28
by sun
Revelations wrote: ↑06 May 2023, 22:22
ከማነጣጠሪያው አይንህን ላከው
ተኩሶ መሳቱ ላንተም ነውር ነው
ጓንዴም ዲሞትፎርም አንድ ነው አይነቱ
ተኳሽ ይላል እንጂ ክትት ያለ ሃሞቱ!
ያሳዝናል፥ያሳዝናል ፥ እኔንም የጎበዝ አለቃዉን፥ አልቅስ ፥ አልቅስ፥አሰኘኝ እኮ ፥ በዉድ ዋጋ የገዛሁት መነፅሬ እንቅፋት ባይሆንብኝማ ኖሮ፥ ወይኔ ዘንድሮ። ላልቅስ ወይስ ልተዉ?

Re: እንደ እሸቴ ሞገስ "ክትት ያለ ሃሞቱ!"
Posted: 06 May 2023, 22:32
by Revelations
Re: እንደ እሸቴ ሞገስ "ክትት ያለ ሃሞቱ!"
Posted: 06 May 2023, 22:38
by Abere
የቀድሞው ጠ/ሚር ኃ/ማርያም ደሳለኝ << ከስልጣን ለመልቀቅ እና ህወሓትን ያቃተው አማራ ፋኖ ነው። >>
Re: እንደ እሸቴ ሞገስ "ክትት ያለ ሃሞቱ!"
Posted: 06 May 2023, 23:03
by sun
አሁን ከሞቱ በሗላ የአይን ምስክር ፥የጥርስ ምስክር፥ የአፍንጫ ምስክር፥ የጆሮ ምስክር፥ የጉንጭ ምስክር፥ የሆድ ምስክር፥ የጃርባ ምስክር፥ ወዘተ፥ ወዘተ፥ ቢባል የሞቱትን አይመልሳቸዉም። የሆነዉን ሰዉ አሳዛኝ ሞት ለግል ርካሽ የፖለቲካ ጥቅም ለማዋል መጣር ክፋት ይሆናል።
When people choose to take up arms against the democratically elected government be it federal or regional and wildly go on the rampage killing officials like Dr.Ambachew RIP General Saare RIP, Girma Yshitila, RIP and lots more means that you are saying kill me, kill me too. This means all of these killings and bad feelings you brought it on your self of your own free will.
That is why the young people whether they call themselves "fanno" minamin, needs to accept the generous terms and conditions offered by the democratically elected government and hep themselves, their families and their country. From shooting and killings others and being shot and killed by others nothing positive will ever come out of it, except dead bodies, wounded and life long disabled utterly miserable creatures with no government support and recognition's of any sort.
That is why young people must avoid being outlaws with guns at the invitation and agitation of the paranoid and hallucinated distantly located drunkard vagabonds sitting in their ivory tower in foreign countries, in peace munching burger kings and kebab rolls and letting young people to go to death from where no one will come back. 
Re: እንደ እሸቴ ሞገስ "ክትት ያለ ሃሞቱ!"
Posted: 06 May 2023, 23:12
by Revelations
Abere wrote: ↑06 May 2023, 22:38
የቀድሞው ጠ/ሚር ኃ/ማርያም ደሳለኝ << ከስልጣን ለመልቀቅ እና ህወሓትን ያቃተው አማራ ፋኖ ነው። >>
It will be the same for TPLF #2 aka ብልጥግና!
Re: እንደ እሸቴ ሞገስ "ክትት ያለ ሃሞቱ!"
Posted: 06 May 2023, 23:21
by Revelations
Re: እንደ እሸቴ ሞገስ "ክትት ያለ ሃሞቱ!"
Posted: 06 May 2023, 23:34
by sun
Revelations wrote: ↑06 May 2023, 23:12
Abere wrote: ↑06 May 2023, 22:38
የቀድሞው ጠ/ሚር ኃ/ማርያም ደሳለኝ << ከስልጣን ለመልቀቅ እና ህወሓትን ያቃተው አማራ ፋኖ ነው። >>
It will be the same for TPLF #2 aka ብልጥግና!

Re: እንደ እሸቴ ሞገስ "ክትት ያለ ሃሞቱ!"
Posted: 06 May 2023, 23:48
by Revelations