ሰበር : ጎንደር በሕዝብ ኃይል ስር ወደቀች
Posted: 05 May 2023, 09:28
I am confused ድሮ በማን ስር ነበረች?
Abe Abraham wrote: ↑05 May 2023, 11:14
ኣባይ ማዶ ሆነህ ሁኔታዉን ስትከታተል " confusing " ሊሆን ይችላል ። በቅርብ ለሚታዘብ ሰው ግን " ጎንደር በሕዝብ ኃይል ስር ወደቀች " ሲባል " ከተማዋን ተቆጣጥሮ ፍኖን ለማደን የመጣ ሃይል ኣባርረናል " ማለት ነው ። የሚመጣውን ኣብረን እናያለን ።
ሰላም ለኢትዮጵያ !
-
መልሱ ለኣባይማዶ ነው ። ጥያቄው ስለገረመኝ ማለት ነው ። " ጎንደር በሕዝብ ኃይል ስር ወደቀች " ግልጽ ስለሆነ " confusion " ሊፈጥር እንደማይችል ሆኖ ስለ ተሰማኝ ።union wrote: ↑05 May 2023, 12:21አጋም
ምንድነው የምታወሪው። ህዝቡ የታጠቀ ጀግና ነው። ጦርነት ተሸነፈ ተገደለ በገፍ ተማረከ። እውነተኛ መከላከያዎች ደግሞ መሳሪያቸውን ለፋኖ አስረክበው ከፋኖጋ ኦነግን እንዋጋ አሉ። ከፊሉ ደግሞ ኤርትራ ገባ። የቀረው ኦነግ ፈርጥጦ ተደብቆ መውጫ እየፈለገ ነው። ማነው ደፍሮ ጎንደር የሚገባው አሁን።
Abe Abraham wrote: ↑05 May 2023, 11:14
ኣባይ ማዶ ሆነህ ሁኔታዉን ስትከታተል " confusing " ሊሆን ይችላል ። በቅርብ ለሚታዘብ ሰው ግን " ጎንደር በሕዝብ ኃይል ስር ወደቀች " ሲባል " ከተማዋን ተቆጣጥሮ ፍኖን ለማደን የመጣ ሃይል ኣባርረናል " ማለት ነው ። የሚመጣውን ኣብረን እናያለን ።
ሰላም ለኢትዮጵያ !
-