Page 1 of 1

በሸዋና በጎንደር የተሞከሩ ወታደራዊ ኦፕሬሽኖች ስኬት ቢርቃቸውም ጎጃም ላይ ለየት ያለ የግድያ ኦፕሬሽን ለመፈጸም የአብይ አገዛዝ እየተዘጋጀ ነው።

Posted: 05 May 2023, 02:59
by MINILIK SALSAWI
በአማራ ክልል በርካታ ንፁሃን በአብይ አገዛዝ ወታደሮች በግፍ እየተገደሉ ነው። ከሕወሓት ጋር እርቅ መፈጸሙን ተከትሎ ሃገር ሰላም እንዳይኖር የሚሰራው አገዛዝ በአማራ ሕዝብ ላይ ጦርነት የከፈተ ሲሆን በቀጣይነት ኤርትራ ላይ ጦር ለመስበቅ እያሟሟቀ መሆኑን መረጃዎች ይጠቁማሉ።

ለተጨማሪ መረጃ ፡ https://minilik-salsawi.blogspot.com/20 ... going.html

--------------