የወረሞ ስልጣን ተፎጋጋሪዎች ድልድል ባዛንዚባር
Posted: 26 Apr 2023, 01:02
በቅድሚያ ሳይንሳዊ መርሆች። ማንኛው ፖለቲከኛ የሚጋጋጠው ለስልጣን፣ ለገንዘብ፣ ለክብር (ለእስታተስ) እና ለዝና (ለመታወቅ) ነው ። ሌላው ሳይንስ Power is a finite resource. Money is a finite resource. ስለዚህ ፖለቲከኞች ሁሉ ለስልጣና ሃብት ሲጋጋጡ በዚህ ውሱንና ምጥን በሆነ ፍጆታ ላይ ነው።
አንዳንድ ሃቆችን በቅድሚያ ። ኦነግ ሸኔ የሚደራደረው ከኢትዮጵያ ጋር ሳይሆን ከራሱ ከወረሞ ጋር ነው። ኢትዮጵያና የኢትዮጵያ ሕዝብ በዚህ ድራማ ውስጥ የሉም። ይህ ደሞ እጅግ ወሳኝ የሆነ ሃቅ ነው ። ለምን በሉ?
የሸኔ ወረሞች ጥያቄታችሁ፣ መደራደሪያ መስፈርታችሁ ምንና ምን ነው ሲባሉ የወረሞን ጥያቄ ማስመለስ ነው አሉ! ይህቺ ናት ጨዋታ! እናሳ ሺመልስ አብዲሳ፣ አቢይና አዳነች ያልመለሱት የወረሞ ጥያቄ ምንድን ነው?
ሃቁ ግን ሌላ ነው ። እንደ አሸን የፈሉትና በ33 ጎሳ የተከፋፈሉት የወረሞ ስልጣን ፈላጊ ፖለቲከኞች የሃረሩ አለ፣ የባሌው አለ፣ የአሩሲው አለ፣ የቦረናው አለ፣ የኢሉባቦሩ አለ፣ የወለጋው አለ፣ የጂማው አለ፣ የሸዋው አለ ... አለ !!! የወረሞ ግዙፍ ግዙፍ ችግር ከኢትዮጵያ ነጻ መሆን አይደለም !!! እነዚህን ሁሉ ስልጣን ላይ አውጥቶ ቤት፣ መኪናና ዘበኛ መስጠት ነው ። ሳይማርና ሳይሰራ ቢሮ የሚሰጠው ሚሊዮን ቤቱ ይቁጠረው ።
የሚገርመው ግን የወረሞ ጥያቄ ስንቴና በስንት ነጻ አውጭ ነው የሚመለሰው? አቢይ ነጻ አውጭ ነው! ሺመልስ ነጻ አውጭ ነው! አዳነች ነጻ አውጭ ነች! ጃዋር፣ መረራ፣ በቀለ። ለማ፣ ገልቹ። እረ ስንቱ!!!! ታዲያ የዛንዚባሩ ድልድል በማና በማ፣ ለማና ለማ ነው?
በዛንዚባሩ ድልድል የሸዋ ወረሞን ማነው የወከለው? ያሩሲውስ? የሃረሩስ? የባሌውስ? ወለጋ ተወከለ እንበልና ምንድን ነው የወለጋ ነጻነት ወይም የወለጋ ፖለቲካ ትያቄ? የለም !!! እንደዚህ የሚባል ነገር የለም።
የሚኖረው ዛሬ በወረሞ ብልጽግና የተያዘው ስልጣንና ሃብት የመካፈል ጥያቄ ነው !! ያ ደሞ ገና ሌላ ብዙ ብዙ የወረሞ እልፍ ተረኞች እርስ በርስ መጋጋጥ ይዞ ይመጣል!!!
እናት ደጋግማ በብዛት ስትወልድ ፍቅር አያልቅብሽም ወይ ብትባል አይ ልጅ በወለድኩ ቁጥር ፍቅሬን መቀነስ ወይም ማካፈል ሳይሆን አባዛዋለሁ አለች ይባላል ። ባለስልጣንና እበላ ባይ በበዛ ልክ ስልጣንና ሃብት ይቀንሳል እንጂ አይባዛም ።
ስለሆነ ከዛንዚባር በኋላ የሚፈነዳውን የስልጣንና ሃብት ይገባኛል ፍንዳታ ለመከታተል ያብቃን !
አንዳንድ ሃቆችን በቅድሚያ ። ኦነግ ሸኔ የሚደራደረው ከኢትዮጵያ ጋር ሳይሆን ከራሱ ከወረሞ ጋር ነው። ኢትዮጵያና የኢትዮጵያ ሕዝብ በዚህ ድራማ ውስጥ የሉም። ይህ ደሞ እጅግ ወሳኝ የሆነ ሃቅ ነው ። ለምን በሉ?
የሸኔ ወረሞች ጥያቄታችሁ፣ መደራደሪያ መስፈርታችሁ ምንና ምን ነው ሲባሉ የወረሞን ጥያቄ ማስመለስ ነው አሉ! ይህቺ ናት ጨዋታ! እናሳ ሺመልስ አብዲሳ፣ አቢይና አዳነች ያልመለሱት የወረሞ ጥያቄ ምንድን ነው?
ሃቁ ግን ሌላ ነው ። እንደ አሸን የፈሉትና በ33 ጎሳ የተከፋፈሉት የወረሞ ስልጣን ፈላጊ ፖለቲከኞች የሃረሩ አለ፣ የባሌው አለ፣ የአሩሲው አለ፣ የቦረናው አለ፣ የኢሉባቦሩ አለ፣ የወለጋው አለ፣ የጂማው አለ፣ የሸዋው አለ ... አለ !!! የወረሞ ግዙፍ ግዙፍ ችግር ከኢትዮጵያ ነጻ መሆን አይደለም !!! እነዚህን ሁሉ ስልጣን ላይ አውጥቶ ቤት፣ መኪናና ዘበኛ መስጠት ነው ። ሳይማርና ሳይሰራ ቢሮ የሚሰጠው ሚሊዮን ቤቱ ይቁጠረው ።
የሚገርመው ግን የወረሞ ጥያቄ ስንቴና በስንት ነጻ አውጭ ነው የሚመለሰው? አቢይ ነጻ አውጭ ነው! ሺመልስ ነጻ አውጭ ነው! አዳነች ነጻ አውጭ ነች! ጃዋር፣ መረራ፣ በቀለ። ለማ፣ ገልቹ። እረ ስንቱ!!!! ታዲያ የዛንዚባሩ ድልድል በማና በማ፣ ለማና ለማ ነው?
በዛንዚባሩ ድልድል የሸዋ ወረሞን ማነው የወከለው? ያሩሲውስ? የሃረሩስ? የባሌውስ? ወለጋ ተወከለ እንበልና ምንድን ነው የወለጋ ነጻነት ወይም የወለጋ ፖለቲካ ትያቄ? የለም !!! እንደዚህ የሚባል ነገር የለም።
የሚኖረው ዛሬ በወረሞ ብልጽግና የተያዘው ስልጣንና ሃብት የመካፈል ጥያቄ ነው !! ያ ደሞ ገና ሌላ ብዙ ብዙ የወረሞ እልፍ ተረኞች እርስ በርስ መጋጋጥ ይዞ ይመጣል!!!
እናት ደጋግማ በብዛት ስትወልድ ፍቅር አያልቅብሽም ወይ ብትባል አይ ልጅ በወለድኩ ቁጥር ፍቅሬን መቀነስ ወይም ማካፈል ሳይሆን አባዛዋለሁ አለች ይባላል ። ባለስልጣንና እበላ ባይ በበዛ ልክ ስልጣንና ሃብት ይቀንሳል እንጂ አይባዛም ።
ስለሆነ ከዛንዚባር በኋላ የሚፈነዳውን የስልጣንና ሃብት ይገባኛል ፍንዳታ ለመከታተል ያብቃን !