መለስ ዜናዊ <በብርጭቆ ውሃ ስጡት ብርጭቆውን ሰብሮ ውሃውንም ይደፋዋ> --- < በዱርዬ የፈረሰች አገር በሚልበ ዐብይ አህመድ በታሪክ ያታወሳል> ጌታቸው ረዳ። ከውስጥ አዋቂ ወያኔዎች
Posted: 24 Apr 2023, 09:50
መለስ ዜናዊ <በብርጭቆ ውሃ ስጡት ብርጭቆውን ሰብሮ ውሃውንም ይደፋዋ> --- < በዱርዬ የፈረሰች አገር በሚልበ ዐብይ አህመድ በታሪክ ያታወሳል> ጌታቸው ረዳ። ከውስጥ አዋቂ ወያኔዎች
መለስ ዜናው ሲበዛ መሰሪ፤ ቡዳ እና ምስጢር አዋቂ ነው። ተንኮልን እንደ ኳስ ጢባ ጢቦሽ ነበር የሚጫዎትባት። ያን ችሎታውን ለበጎ ነገር ቢያውለው አገር የት እናን የት ደርሳ በነበር፤ ኢትዮጵያዊ የዜግነት ፍቅር የትናየት በናረ ነበር። ለክፉ ስላዋለው ግን የሰፈር እና የመንደር ፓለቲካ ሁኖ ቀረ እንጅ። ታዲያ አንድ እውነት ተናግሯል ለኦሮሙማ ስልጣን የሰጠ ሰው ለህጻን ልጅ በውድ በተገዛ ብርጭቆ ውሃ መስጠት ነው በማለት። ይህ ታሪካዊ አገላለጽ በ5 አመታ ውስጥ ሙሉ በሙሉ ተረጋግጧል።
በተመሳሳይ እንድሁ በዐብይ አህመድ ነብይነት ፍቅር የተነደፉ እና በሆዳም ውታፍ ነቃይነት የንዋይ ቦርጭ ለማውጣት ለባዘኑት ደግሞ የወያኔው ቃል አቀባይ የአሆኑ መሪ ጌታቸው ረዳ በሰፊ ቃለመጠዬቅ ላይ ስለ አብይ አህመድ ይህን ተመሳሳይ ተናግሮ ነበር። በታሪክ በዱርዬ የፈረሰች አገር ብትኖር ኢትዮጵያ ብቻ ናት ብሎ ነበር። አብይ አህመድ በታሪክ መታወስ የሚችል ሰው አይደለም -ታሪክም ከመሰለው የታሪክ ድርሳን ሁሉ ይገድፉታል አይጽፉትም። ኢትዮጵያ በዱርየ የፈርሰች አገር ትባላለች። ስንቶች የደከሙባት አገር በዱርየ ፈረሰች ይባላል።አሁን ኢትዮጵያ በአስተዳደር እና ፓለቲካ ፈርሳለች ፈራርሳለች ያለችው በባህል ድር ትሥስር ብቻ ነው። ኢኮኖሚ ፈራርሷል (ትቢያ ሁኗል)፤ ስነ-መንግስት ፈራርሷል የመንደ ዱርየ ሰፍኗል (ቤት በመንጋ ያፈርሳል፤በመንጋ ይገድላል፤በመንጋ ሴቶችን ይደፍራል፤ በመንጋ ገንዘብ/ሃብት ይዘርፋል)፤ ማንም የውጭ መንግስታት እንደ ፈለጋቸው ገብተው የፓለቲካ ድርያ ዕውቅና ከሌለው( ህዝብ ከተፋው) ሽፍታ/ዱርየ ጋር ውል ይፈጽማሉ፤ አስገድደው የልዑላዊ ግዛት ይደፍራሉ፤ይነጥቃሉ ፤ የአገር ወታደር የሚባለው ህይወት ከነፍሳት ያነሰ ዋጋ ያጣ ዝም ብሎ ለአገር በማይጠቅም ሁኔታ በየጢሻው እንደ ተባይ ይደፈጠጣል- መኖር እና መሞቱ ቤተሰብ ዘመድ አያውቅ ---- የፈራረሰች አገር። በዱርዬ የፈረሰች አገር ።
መለስ ዜናው ሲበዛ መሰሪ፤ ቡዳ እና ምስጢር አዋቂ ነው። ተንኮልን እንደ ኳስ ጢባ ጢቦሽ ነበር የሚጫዎትባት። ያን ችሎታውን ለበጎ ነገር ቢያውለው አገር የት እናን የት ደርሳ በነበር፤ ኢትዮጵያዊ የዜግነት ፍቅር የትናየት በናረ ነበር። ለክፉ ስላዋለው ግን የሰፈር እና የመንደር ፓለቲካ ሁኖ ቀረ እንጅ። ታዲያ አንድ እውነት ተናግሯል ለኦሮሙማ ስልጣን የሰጠ ሰው ለህጻን ልጅ በውድ በተገዛ ብርጭቆ ውሃ መስጠት ነው በማለት። ይህ ታሪካዊ አገላለጽ በ5 አመታ ውስጥ ሙሉ በሙሉ ተረጋግጧል።
በተመሳሳይ እንድሁ በዐብይ አህመድ ነብይነት ፍቅር የተነደፉ እና በሆዳም ውታፍ ነቃይነት የንዋይ ቦርጭ ለማውጣት ለባዘኑት ደግሞ የወያኔው ቃል አቀባይ የአሆኑ መሪ ጌታቸው ረዳ በሰፊ ቃለመጠዬቅ ላይ ስለ አብይ አህመድ ይህን ተመሳሳይ ተናግሮ ነበር። በታሪክ በዱርዬ የፈረሰች አገር ብትኖር ኢትዮጵያ ብቻ ናት ብሎ ነበር። አብይ አህመድ በታሪክ መታወስ የሚችል ሰው አይደለም -ታሪክም ከመሰለው የታሪክ ድርሳን ሁሉ ይገድፉታል አይጽፉትም። ኢትዮጵያ በዱርየ የፈርሰች አገር ትባላለች። ስንቶች የደከሙባት አገር በዱርየ ፈረሰች ይባላል።አሁን ኢትዮጵያ በአስተዳደር እና ፓለቲካ ፈርሳለች ፈራርሳለች ያለችው በባህል ድር ትሥስር ብቻ ነው። ኢኮኖሚ ፈራርሷል (ትቢያ ሁኗል)፤ ስነ-መንግስት ፈራርሷል የመንደ ዱርየ ሰፍኗል (ቤት በመንጋ ያፈርሳል፤በመንጋ ይገድላል፤በመንጋ ሴቶችን ይደፍራል፤ በመንጋ ገንዘብ/ሃብት ይዘርፋል)፤ ማንም የውጭ መንግስታት እንደ ፈለጋቸው ገብተው የፓለቲካ ድርያ ዕውቅና ከሌለው( ህዝብ ከተፋው) ሽፍታ/ዱርየ ጋር ውል ይፈጽማሉ፤ አስገድደው የልዑላዊ ግዛት ይደፍራሉ፤ይነጥቃሉ ፤ የአገር ወታደር የሚባለው ህይወት ከነፍሳት ያነሰ ዋጋ ያጣ ዝም ብሎ ለአገር በማይጠቅም ሁኔታ በየጢሻው እንደ ተባይ ይደፈጠጣል- መኖር እና መሞቱ ቤተሰብ ዘመድ አያውቅ ---- የፈራረሰች አገር። በዱርዬ የፈረሰች አገር ።