Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 36214
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

አቶ አቢይ አህመድ ለ10 ሚሊዮን ቅልብ የብልግና መዥገር ደሞዝ ለመክፈል ባዶ ወረቀት እንደ ብር በማተም በ105 ብር 1 ዶላር እየለቀመ ነው! አዲሱ ጥቁር ገበያ $200 ብር?

Post by Horus » 24 Apr 2023, 01:31

የኢትዮጵያ ብር ፋይዳ ቢስ የወረቀት ሽክም እየሆነ ነው ! የኢትዮጵያ ባለሃብቶች ያከማቹት ብር ባዶ ወረቀት ከመሆኑ በፊት ለ1 ዶላር እስከ 200 ብር መክፈል ተጀምሯል ይባላል! የወረሞ ተረኞች ትሩፋት ይሏል ይህ ነው


Misraq
Senior Member
Posts: 15313
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: አቶ አቢይ አህመድ ለ10 ሚሊዮን ቅልብ የብልግና መዥገር ደሞዝ ለመክፈል ባዶ ወረቀት እንደ ብር በማተም በ105 ብር 1 ዶላር እየለቀመ ነው! አዲሱ ጥቁር ገበያ $200 ብር?

Post by Misraq » 24 Apr 2023, 09:25

The Amhara ang Gurage need to throw this vodoo economy to the abyss. All it needs is a traversed move of dollar against the wishes of the OPDO voodoo economists. These two steps will cripple PP to its knees. No need to wast 1,000,000 poor souls in battle

1) Amhara and Gurage diaspora stop sending the dollar or only send it through their channels
2) Amhara and Gurage in Ethiopia convert their birr in Ethiopia to dollars and hold it to choke the economy.

PP won't last 3 months if this is done

Abere
Senior Member
Posts: 13818
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: አቶ አቢይ አህመድ ለ10 ሚሊዮን ቅልብ የብልግና መዥገር ደሞዝ ለመክፈል ባዶ ወረቀት እንደ ብር በማተም በ105 ብር 1 ዶላር እየለቀመ ነው! አዲሱ ጥቁር ገበያ $200 ብር?

Post by Abere » 24 Apr 2023, 09:29

FAILED STATE! FAILED STATE! FAILED STATE! FAILED STATE!

---- THE END OF OROMMUMA KEGNA, የጋኛ መንግስት እንደ መጋዣ በልቶ እንደ መጋዣ ይሞታል።---

Right
Member
Posts: 3787
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: አቶ አቢይ አህመድ ለ10 ሚሊዮን ቅልብ የብልግና መዥገር ደሞዝ ለመክፈል ባዶ ወረቀት እንደ ብር በማተም በ105 ብር 1 ዶላር እየለቀመ ነው! አዲሱ ጥቁር ገበያ $200 ብር?

Post by Right » 24 Apr 2023, 10:26

The Amhara ang Gurage need to throw this vodoo economy to the abyss
That is exactly what is happening in Ethiopia. The levers of Addis big businesses (70%) and small businesses (85%) are controlled by a specific group of Amharas and Guraghies. Just look at the Addis board of Trade statistics. Ethiopians economy is small and we can even name big business owners and individual millionaires by name. These business men came from a specific region of Amahara and a specific region of Guraghies. They have been controlling it for decades. The Weyannies failed to destroy them.

While the Oromos have power to tax, borrow and spend, they didn’t use it wisely. They are losing in the taxes front and borrowing is difficult. And we all know printing money is not the option.
Soon the printed money as a salary of Abiye’s soldiers will be worthless.

Ethiopians abroad please don’t send hard currencies to Ethiopia to the loved ones. Instead use money laundering techniques. Pay a US dollar, Canadian $ or Euro wherever you live to fellow Ethiopians and their representatives will give market equivalent Birr in Ethiopia.
Screen out the Oromos. That is the one way of fighting dictatorship.

Horus
Senior Member+
Posts: 36214
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አቶ አቢይ አህመድ ለ10 ሚሊዮን ቅልብ የብልግና መዥገር ደሞዝ ለመክፈል ባዶ ወረቀት እንደ ብር በማተም በ105 ብር 1 ዶላር እየለቀመ ነው! አዲሱ ጥቁር ገበያ $200 ብር?

Post by Horus » 24 Apr 2023, 13:10

$1 ዶላር በ$2.50 ብር ሲመነዘር በሕይወት ነበርኩ! በቅርቡ $1 ዶላር በ250.00 ብር ሲመነዘር አያለሁ! ይህም ማለት የብር የመግዛት አቅም በ100 እጥፍ መውደቅ ነው ። ዛሬ አንድ ኢትዮጵያዊ ሃብቱን በብር ባንክ አስቀመጠ ማለት በቀየኑ ድሃ ሆነ ማለት ነው ። ስለዚህ የኢቮሉሽን ሕግ ነውና ሕዝቡ አንድ የሰርቫይቫል ብልሃት ይፈጥራል ። አንዱና ቀላሉ ብልሃት ሰዉ በብር መገበያየት አቁሞ በዶላር መገበያየት መጀመር አለበት ። ይህን ማድረግ የሚችሉት አሁንም እያደረጉት ይመስለኛል ። ለምሳሌ በአሁን ግዜ ውጭ አገር ሃብት ያፈሩ ዲያስፖራዎች ጠንካራው ዶላራችውን አገር አስገብተው በብር መለወጥ ጂልነት ድድብና ነው።

Abere
Senior Member
Posts: 13818
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: አቶ አቢይ አህመድ ለ10 ሚሊዮን ቅልብ የብልግና መዥገር ደሞዝ ለመክፈል ባዶ ወረቀት እንደ ብር በማተም በ105 ብር 1 ዶላር እየለቀመ ነው! አዲሱ ጥቁር ገበያ $200 ብር?

Post by Abere » 24 Apr 2023, 14:41

ወንድሜ ሆረስ፤

የአንተ አገላለጽ በጥቅሉ ብር ወይም ገንዘብ የሚባል ነገር ከነ አካቴው የለም አይነት ነው በጠቢባን (heuristic guess) አገላለጽ።

በአሀዛዊ አረዳድ ግን በመቶኛ ሲሰላ (( 2.50 - 250)/2.5) x100 = 9,990 ፐርሰንት ውድቀት አሳይቷል ወይም 10,000 Percentage decline ሲደርስ ለማየት ችለሃል። ይህ የዱርዬ መንግስት ኢኮኖሚ መሆኑ ነው። በሌላ መልኩ የፓለቲካ ቁጥር የሚያመርተው ማዕከላዊ ስታትስቲክስ በሸማቾች የመግዛት አቅም (CPI = Consumers Price Index) አኳያ ምን/ስንት እንደ ወቀተው አላውቅም። በትክክል ከተመዘነ ዘግናኝ እንደሚሆን ግን እርግጠኛ ነኝ። The comparison is analogous to life in heaven ( golden age of Ethiopia) vs. in hell (in contemporary Oromumma)




Horus wrote:
24 Apr 2023, 13:10
$1 ዶላር በ$2.50 ብር ሲመነዘር በሕይወት ነበርኩ! በቅርቡ $1 ዶላር በ250.00 ብር ሲመነዘር አያለሁ! ይህም ማለት የብር የመግዛት አቅም በ100 እጥፍ መውደቅ ነው ። ዛሬ አንድ ኢትዮጵያዊ ሃብቱን በብር ባንክ አስቀመጠ ማለት በቀየኑ ድሃ ሆነ ማለት ነው ። ስለዚህ የኢቮሉሽን ሕግ ነውና ሕዝቡ አንድ የሰርቫይቫል ብልሃት ይፈጥራል ። አንዱና ቀላሉ ብልሃት ሰዉ በብር መገበያየት አቁሞ በዶላር መገበያየት መጀመር አለበት ። ይህን ማድረግ የሚችሉት አሁንም እያደረጉት ይመስለኛል ። ለምሳሌ በአሁን ግዜ ውጭ አገር ሃብት ያፈሩ ዲያስፖራዎች ጠንካራው ዶላራችውን አገር አስገብተው በብር መለወጥ ጂልነት ድድብና ነው።

kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

Re: አቶ አቢይ አህመድ ለ10 ሚሊዮን ቅልብ የብልግና መዥገር ደሞዝ ለመክፈል ባዶ ወረቀት እንደ ብር በማተም በ105 ብር 1 ዶላር እየለቀመ ነው! አዲሱ ጥቁር ገበያ $200 ብር?

Post by kibramlak » 24 Apr 2023, 15:01

As said above, Ethiopians can do a combination of the following that will bring this criminal to his knees:

Three months actions:

- kill hard currencies access by the gov (no remittances, no gov linked black market such as Ria
- kill the banking system (by withdrawing cashes for various uses: convert and hold hard currencies, do businesses in case of security crisis)
- kill gov tax income by making businesses outside the banking system


Objectives to achieve are:

==> No hard currencies to buy weapons to kill civilians
==> No money to pay the army

In the mean time, diaspora can file criminal charges against those who committed crimes

Horus
Senior Member+
Posts: 36214
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አቶ አቢይ አህመድ ለ10 ሚሊዮን ቅልብ የብልግና መዥገር ደሞዝ ለመክፈል ባዶ ወረቀት እንደ ብር በማተም በ105 ብር 1 ዶላር እየለቀመ ነው! አዲሱ ጥቁር ገበያ $200 ብር?

Post by Horus » 24 Apr 2023, 15:58

አበረ፣
በትክክል! እኔ በ%ቴጅ ማስቀመጡ ለሰው ግንዛቤ ለማመን ከሚቻል በላይ ስለሚሆን ብዬ ነው እንጂ ውድቀቱ በ% 10,000% ነው ። ብር 100% የወደቀው $1 ዶላር በ$5 ብር የተለወጠ ቀን ነው!! ያ የሆነው በዘምነ ኦሪት እንበለው!!! ቁጥሮቹ ላንጎል ስለሚከብዱ! ጥሩነቱ ገንዘብ ሰዎች የቁሳቁስ ልውውጥ ለማድረግ የፈጠሩት የዋጋ ወይም ቫልዩ ልብ ወለድ ስለሆነ የሚዳሰሱ ቁሰ ነገሮች ካላቸው ጥቅም (ቫልዩ) ስለሚለይ አንድ ሰው ቁሳዊ ፍጆታዎችን የማግኘት አቅሙ ምን እንደ ሆነ ማየት አለብን። በዚህም ምክንያትኮ ነው እያንዳንዱ የተከፈተ አፍ የሆነ ነገር በልቶ የሚያድረው! ግን ያሳዝናል!

banebris2013
Member
Posts: 821
Joined: 09 Apr 2013, 20:53

Re: አቶ አቢይ አህመድ ለ10 ሚሊዮን ቅልብ የብልግና መዥገር ደሞዝ ለመክፈል ባዶ ወረቀት እንደ ብር በማተም በ105 ብር 1 ዶላር እየለቀመ ነው! አዲሱ ጥቁር ገበያ $200 ብር?

Post by banebris2013 » 24 Apr 2023, 23:37

Misraq wrote:
24 Apr 2023, 09:25
The Amhara ang Gurage need to throw this vodoo economy to the abyss. All it needs is a traversed move of dollar against the wishes of the OPDO voodoo economists. These two steps will cripple PP to its knees. No need to wast 1,000,000 poor souls in battle

1) Amhara and Gurage diaspora stop sending the dollar or only send it through their channels
2) Amhara and Gurage in Ethiopia convert their birr in Ethiopia to dollars and hold it to choke the economy.

PP won't last 3 months if this is done
If Ethiopia belongs only to Amhara and Gurages, your plan might hold water. To me this is a sign of desperation from so called Amhara and Gurage activists. You run out of options. Tried using orthodox church and failed miserably. Tried Amhara uprising and failed again miserably. Just ask yourself why only Amhara and Gurage activists are ranting 24/7 here. Yes you are disappointed that your wish to destroy Tigray was not successful, but still have that ambition. Accept the fact peace is the only way forward and move on. If you really want to help Amhara as a people stop propaganda that alienate Amhara. Two weeks, one month, now three months. Lets wait and see.

banebris2013
Member
Posts: 821
Joined: 09 Apr 2013, 20:53

Re: አቶ አቢይ አህመድ ለ10 ሚሊዮን ቅልብ የብልግና መዥገር ደሞዝ ለመክፈል ባዶ ወረቀት እንደ ብር በማተም በ105 ብር 1 ዶላር እየለቀመ ነው! አዲሱ ጥቁር ገበያ $200 ብር?

Post by banebris2013 » 24 Apr 2023, 23:49

kibramlak wrote:
24 Apr 2023, 15:01
As said above, Ethiopians can do a combination of the following that will bring this criminal to his knees:

Three months actions:

- kill hard currencies access by the gov (no remittances, no gov linked black market such as Ria
- kill the banking system (by withdrawing cashes for various uses: convert and hold hard currencies, do businesses in case of security crisis)
- kill gov tax income by making businesses outside the banking system


Objectives to achieve are:

==> No hard currencies to buy weapons to kill civilians
==> No money to pay the army

In the mean time, diaspora can file criminal charges against those who committed crimes
If Ethiopia belongs only to Amhara and Gurages, your plan might hold water. To me this is a sign of desperation from so called Amhara and Gurage activists. You run out of options. Tried using orthodox church and failed miserably. Tried Amhara uprising and failed again miserably. Just ask yourself why only Amhara and Gurage activists are ranting 24/7 here. Yes you are disappointed that your wish to destroy Tigray was not successful, but still have that ambition. Accept the fact peace is the only way forward and move on. If you really want to help Amhara as a people stop propaganda that alienate Amhara.
"Diaspora can file criminal charges against those who committed crimes". You have my 100% support on this one

banebris2013
Member
Posts: 821
Joined: 09 Apr 2013, 20:53

Re: አቶ አቢይ አህመድ ለ10 ሚሊዮን ቅልብ የብልግና መዥገር ደሞዝ ለመክፈል ባዶ ወረቀት እንደ ብር በማተም በ105 ብር 1 ዶላር እየለቀመ ነው! አዲሱ ጥቁር ገበያ $200 ብር?

Post by banebris2013 » 25 Apr 2023, 00:03

Right wrote:
24 Apr 2023, 10:26
The Amhara ang Gurage need to throw this vodoo economy to the abyss
That is exactly what is happening in Ethiopia. The levers of Addis big businesses (70%) and small businesses (85%) are controlled by a specific group of Amharas and Guraghies. Just look at the Addis board of Trade statistics. Ethiopians economy is small and we can even name big business owners and individual millionaires by name. These business men came from a specific region of Amahara and a specific region of Guraghies. They have been controlling it for decades. The Weyannies failed to destroy them.

While the Oromos have power to tax, borrow and spend, they didn’t use it wisely. They are losing in the taxes front and borrowing is difficult. And we all know printing money is not the option.
Soon the printed money as a salary of Abiye’s soldiers will be worthless.

Ethiopians abroad please don’t send hard currencies to Ethiopia to the loved ones. Instead use money laundering techniques. Pay a US dollar, Canadian $ or Euro wherever you live to fellow Ethiopians and their representatives will give market equivalent Birr in Ethiopia.
Screen out the Oromos. That is the one way of fighting dictatorship.
If Ethiopia belongs only to Amhara and Gurages, your plan might hold water. To me this is a sign of desperation from so called Amhara and Gurage activists. You run out of options. Tried using orthodox church and failed miserably. Tried Amhara uprising and failed again miserably. Just ask yourself why only Amhara and Gurage activists are ranting 24/7 here. Yes you are disappointed that your wish to destroy Tigray was not successful, but still have that ambition. Accept the fact peace is the only way forward and move on. If you really want to help Amhara as a people stop propaganda that alienate Amhara. As a matter of fact these group of traders you mentioned are leachers of Ethiopia. If necessary they can be crippled through boycott campaign in a very short time, just as you are campaigning to cripple Ethiopia's economy just because of your hate for PM Abey and Oromo.

Right
Member
Posts: 3787
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: አቶ አቢይ አህመድ ለ10 ሚሊዮን ቅልብ የብልግና መዥገር ደሞዝ ለመክፈል ባዶ ወረቀት እንደ ብር በማተም በ105 ብር 1 ዶላር እየለቀመ ነው! አዲሱ ጥቁር ገበያ $200 ብር?

Post by Right » 25 Apr 2023, 00:34

Accept the fact peace is the only way forward and move on.
One million people have just died in the stupid war because of your blunder. In just one year.
And you are blubbering about peace.
Animal.

banebris2013
Member
Posts: 821
Joined: 09 Apr 2013, 20:53

Re: አቶ አቢይ አህመድ ለ10 ሚሊዮን ቅልብ የብልግና መዥገር ደሞዝ ለመክፈል ባዶ ወረቀት እንደ ብር በማተም በ105 ብር 1 ዶላር እየለቀመ ነው! አዲሱ ጥቁር ገበያ $200 ብር?

Post by banebris2013 » 25 Apr 2023, 04:09

Right wrote:
25 Apr 2023, 00:34
Accept the fact peace is the only way forward and move on.
One million people have just died in the stupid war because of your blunder. In just one year.
And you are blubbering about peace.
Animal.
So by implication you want one more million to die for your Amhara supremacy. Insulting is your expertise and would have been surprised if you didn't.

Selam/
Senior Member
Posts: 15314
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: አቶ አቢይ አህመድ ለ10 ሚሊዮን ቅልብ የብልግና መዥገር ደሞዝ ለመክፈል ባዶ ወረቀት እንደ ብር በማተም በ105 ብር 1 ዶላር እየለቀመ ነው! አዲሱ ጥቁር ገበያ $200 ብር?

Post by Selam/ » 25 Apr 2023, 06:59

ነው እንዴ? በፊት በፊት፣ ሀገር እንርዳ በሚል ዲያስፖራው በባንክ ምንዛሪ ይጠቀም ነበር። ኦነግ-ሸኔው አብይ ወጥ ከረገጠ ወዲህ ግን ሁሉም ሰው በሚባል ወደ ጥቁር ገበያው ተመልሷል። Leading by Example, lol!
Horus wrote:
24 Apr 2023, 01:47
ያቢይ አህመድ ጥቁር ገበያ $1 ዶላር = $105ብር
የሕዝብ ጥቁር ገበያ $1 ዶላር = $200 ብር?

Educator
Member
Posts: 2370
Joined: 03 Jun 2021, 00:14

Re: አቶ አቢይ አህመድ ለ10 ሚሊዮን ቅልብ የብልግና መዥገር ደሞዝ ለመክፈል ባዶ ወረቀት እንደ ብር በማተም በ105 ብር 1 ዶላር እየለቀመ ነው! አዲሱ ጥቁር ገበያ $200 ብር?

Post by Educator » 25 Apr 2023, 07:14

banebris2013 == DefendTheTruth?
banebris2013 wrote:
25 Apr 2023, 04:09
Right wrote:
25 Apr 2023, 00:34
Accept the fact peace is the only way forward and move on.
One million people have just died in the stupid war because of your blunder. In just one year.
And you are blubbering about peace.
Animal.
So by implication you want one more million to die for your Amhara supremacy. Insulting is your expertise and would have been surprised if you didn't.

banebris2013
Member
Posts: 821
Joined: 09 Apr 2013, 20:53

Re: አቶ አቢይ አህመድ ለ10 ሚሊዮን ቅልብ የብልግና መዥገር ደሞዝ ለመክፈል ባዶ ወረቀት እንደ ብር በማተም በ105 ብር 1 ዶላር እየለቀመ ነው! አዲሱ ጥቁር ገበያ $200 ብር?

Post by banebris2013 » 25 Apr 2023, 07:31

Educator wrote:
25 Apr 2023, 07:14
banebris2013 == DefendTheTruth?
banebris2013 wrote:
25 Apr 2023, 04:09
Right wrote:
25 Apr 2023, 00:34
Accept the fact peace is the only way forward and move on.
One million people have just died in the stupid war because of your blunder. In just one year.
And you are blubbering about peace.
Animal.
So by implication you want one more million to die for your Amhara supremacy. Insulting is your expertise and would have been surprised if you didn't.
Ok Mr Know everything. Anything you say. I thought you are better than others. At the end you are all the same. I thought you were against the war. Now the war is ended and you want the war. Very funny.

Abere
Senior Member
Posts: 13818
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: አቶ አቢይ አህመድ ለ10 ሚሊዮን ቅልብ የብልግና መዥገር ደሞዝ ለመክፈል ባዶ ወረቀት እንደ ብር በማተም በ105 ብር 1 ዶላር እየለቀመ ነው! አዲሱ ጥቁር ገበያ $200 ብር?

Post by Abere » 25 Apr 2023, 10:29

ሆረስ፥

ድንቅ አገላለጽ ነው የተጠቀምከው - በዘመነ ኦሪት :mrgreen: ውድቀቱ በቁጥር ለአንጎል ይከብዳል። የኢኮኖሚው ውድቀት ዕልፍ ወይም የትዬ ሌሌ ነው።

እንዴት ነው አገራችን Failed state status የምትወጣው ነው? እንደ እኔ መልሱ የኦነግ መንግስት መወገድ ቁጥር 1 ሲሆን። በመቀጠል አጠቃላይ የሆነ ብሄራዊ መዋቅራዊ ለውጥ፤ የገንዘብ የፋይናንስ ስርዐትን ይጨምራል። የተመዘበሩ፤የተዘረፉ የህዝብ ሃብቶች ወደ ህዝብ ካዝና የሚገቡበት፤ የተጭበረበሩ ገንዘቦች ከገባያ ላይ ተለቅመው የሚጠፉበት ሲቀየስ ብቻ ነው። አንዳንድ ጊዜ ስታሰላስለው ከዜሮ መጀመር ያለበት ይመስላል.

The OLF/TPLF economy has no salvage value at all - everything is a sunk cost. Thus, staring from a clean slate financial regulations is much worth than nursing the TPLF/OLF painful failed legacy. The country and this generation wasted 32 years of their valuable life because of the failed OLF/TPLF thugs. The entire country, particularly non-Tigre and non-Oromo, has been taken hostages simply because of the so-called liberation fronts of TPLF and OLF. Almost 75% of the nation (non-Oromo/non-Tigre) has been brutalized, manipulated, harassed because of the undefined question of Tigre and Oromo as parroted by these thugs who came in their names.

The bad governance and poor macroeconomic policy resulted in the death of Ethiopian economy. Ethiopian economy is dead. The seedling of better government and economic policy on the ash of OLF is important; and is a must.



Horus wrote:
24 Apr 2023, 15:58
አበረ፣
በትክክል! እኔ በ%ቴጅ ማስቀመጡ ለሰው ግንዛቤ ለማመን ከሚቻል በላይ ስለሚሆን ብዬ ነው እንጂ ውድቀቱ በ% 10,000% ነው ። ብር 100% የወደቀው $1 ዶላር በ$5 ብር የተለወጠ ቀን ነው!! ያ የሆነው በዘምነ ኦሪት እንበለው!!! ቁጥሮቹ ላንጎል ስለሚከብዱ! ጥሩነቱ ገንዘብ ሰዎች የቁሳቁስ ልውውጥ ለማድረግ የፈጠሩት የዋጋ ወይም ቫልዩ ልብ ወለድ ስለሆነ የሚዳሰሱ ቁሰ ነገሮች ካላቸው ጥቅም (ቫልዩ) ስለሚለይ አንድ ሰው ቁሳዊ ፍጆታዎችን የማግኘት አቅሙ ምን እንደ ሆነ ማየት አለብን። በዚህም ምክንያትኮ ነው እያንዳንዱ የተከፈተ አፍ የሆነ ነገር በልቶ የሚያድረው! ግን ያሳዝናል!

Horus
Senior Member+
Posts: 36214
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አቶ አቢይ አህመድ ለ10 ሚሊዮን ቅልብ የብልግና መዥገር ደሞዝ ለመክፈል ባዶ ወረቀት እንደ ብር በማተም በ105 ብር 1 ዶላር እየለቀመ ነው! አዲሱ ጥቁር ገበያ $200 ብር?

Post by Horus » 25 Apr 2023, 14:36

አበረ፣
የኢትዮጵያ ችግር እጅግ እጅግ ከመብዛቱና ከመወሳሰቡ የተነሳ ለፍልስፍናም ለትንተናም አስቸጋሪ እየሆነ ነው ። ኢትዮጵያ እንደ አንድ ማህበረሰብ ሙሉ በሙሉ ብኬኦስና ራንደምነስ (ቀውስና ቅጥ ማጣት) የተዋጠ ክስተት ሆነናል ። እንደ አገርና ማህበረሰብ ለመቆምና ወደ ፊት ፈቀቅ ለማለት ኢትዮጵያ ቢያንስ 4 ነገሮች ማድረግ አለባት/አለብን ።

(1) በቂ የሆነ ብሄራዊ አንድነት፣ መረጋጋት (እስታቢሊቲ) እና ብሄራዊ ጥንካሬ (ሕዝብና አገር) መከላከል የሚችል ጥንካሬ። ዛሬ እነዚህ 3 የብሄረ አገር መቆሚያዎች የሉንም ።

(2) የሚትዮጵያ ማህበረሰብ እንደ አንድ ሶሳዪቲ በቂ የሆነ ዴሞክራሲ፣ ነጻነት (ሲቪል ሊበርቲይ) እና ፍትህ (ጀስቲስና ኤቁዊቲ) እንፈልጋለን ። በቂ የሚለው ቃል የምጠቀመው ለአንድ ማህበረሰብ መኖር የተወሰነም ቢሆን እነዚህ አስፈላጊ ስርዓቶች መኖር ስላለባቸው ነው ። አገር የሚገነቡ ነጻ ሕዝቦች፣ በሕግ ስር በፍትህ የሚታዳደሩ ሰዎች ናቸው ። በኢትዮጵያ እነዚህ ሶስት ነገሮች ዴሞክራሲ፣ ነጻነትና ፍትህ ስለሌሉ እድገት ሊኖር አይችልም ።

(3) ኢትዮጵያ በትንሹም ቢሆን ወደ ፊት ለመሄድ በቂ ባለሃብት፣ የተማረና ጤነኛ ሕዝብ ያስፈልጋታል ። ዛሬ ቀረጥና ኪራይ ሰብስቦ ከሚበላው የቢሮ ስግብግብ ሌላ አገር ገምቢ ምትላልቸው የኢንዱስትሪ መሪና አንቀሳቃሾች በጣት የሚቆጠሩ ሲሆኑ እነሱም እየተገደዱ የጎሳ ከበርቴውን አበባና ሃውልት ማሰሪያ መዋጮ ያደማቸው ናቸው። ባንድ ቃል አንዲት አገር ብሄራዊ ባለሃብት ከበርቴ ሳይኖራት በኢኮኖሚ መበልጸግ አትችልም።

ኢትዮጵያ የ120 ሚሊዮን ድሃ፣ ያለተማረ፣ 30% ባይምሮ በሽታ የተለከፈ ሕዝብ አገር ናት ። ይህም በመሆኑ ያፈሪቱ 70% የሆነው ወጣት ያልተማረ፣ ፈተና የማያልፍ፣ ስራ የሌለውና ለስደት፣ ለጦርና ፖሊስ ተቀጥሮ የራሱን ሕዝብ በአመጽ የሚያሰቃይ ባንድ ቃል የአመጽና የሽብር አገር ነን ። ለዚህም ነው በዚች አገር ከዳር እስከ ዳር ስለጦርነት፣ ሽብር፣ ፖሊስ፣ ልዩ ኃይል፣ ኮምናድ ፖስት፣ ወረራ፣ ድርድር ወዘተ ወዘተ እንጂ ስለሌላ ነገር የማንሰማው ።

ትላንት 1 ሚሊዮን ወጣት ሞቶ ወፍ የለም ። ዛሬ ደሞ 10 ሺ ሸኔ የመንግስት ፖሊስ ይሆናል፣ ወፍ የለም! የሚሰራ ወጣት የለም! የሚማር ወጣ የለም! ይህ ሁሉ መዥገር ፓራሳይት ነው ። ስለዚህ ያለውና የሚመጣው ትራጂክ ይሆነ ምስል ነው ።

(4) ኢትዮጵያ ወደ ፊት ፈቀቅ ለማለት አሁን ያለው ድፍን የሞራል ውድቀትና ድፍን ድንቁርና (ፈጠራ አልባነት) መቀረፍ አለበት ። ይህ ግዙፉ የካልቸር ቀውስ ነው። አሁን ያለው የኢትዮጵያ ኮሌክቲቭ ኢንተለጀንስ ወይም ብሄራዊ አይምሮ የማያስብ፣ የማይፈጥር፣ ችግር መፍታት የማይችል፣ መፍትሄ መፍጠር መፈልሰፍ የማይችል ሪታርድ ያደረገ ብሄራዊ አይምሮ ነው ያለንበት ጭለማ!

የወረሞ ድራማ፣ ይህ ሁሉ የጨረባ ተዝካር፣ ቅጥ ያጣ ርኩቻና መታመስ ሁሉም የብሄራዊ በሽታችን ሲምተም ምልክት ናቸው እንጂ ዋናው በሽታችን እጅግ ጥልቅና ሰፊ ነው ። ለዚህም ነው ዛሬ ላይ ስለአገሪቱ ችግርም ሆነ መፍትሄ የሚያስብም፣ የሚፈላሰፍም፣ የሚያልምም ሰው የሌለው !!! አንጎል ከሚሸከመው፣ አይምሮ ከሚያቅደው አልፎ ስለሄደ !!!

Abere
Senior Member
Posts: 13818
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: አቶ አቢይ አህመድ ለ10 ሚሊዮን ቅልብ የብልግና መዥገር ደሞዝ ለመክፈል ባዶ ወረቀት እንደ ብር በማተም በ105 ብር 1 ዶላር እየለቀመ ነው! አዲሱ ጥቁር ገበያ $200 ብር?

Post by Abere » 25 Apr 2023, 15:56

ሆረስ፤

እጅግ በጣም ጠቃሚ ምክረ ሀሳቦች ነው የዘረዘርከው። ጆሮ ያለው ይስማ፤ ህሌና ያለው ያስተውል።

Post Reply