የአልቡርሃን ገምድ ከሊቢያ ሲመዘዝ የአብይ ከሱዳን ይሳባል
Posted: 21 Apr 2023, 12:58
የአፍሪካ ገዥዎች! ከሩቅ የሱሙት ቤት የሚደርስ አይመስላቸውም::ሊቢያ ላይ ጋዳፊ በክብር ሲሰዋ እልቡህራን መታነቂያውን ገመድ ከሊቢያ በኩል ያገኛል:: ይህን በህልሙ እልጠበቀውም::
የኢትዮጵያው አብይ ደግሞ እልቡርሃን የደረሰው እርሱ ጋ የሚደርስ አይመስለውም:: አሁን ከሱዳን ያንገቱን ከራባት በክብር ይቀበላል::
መንገዱም በኢሳይያስና ለነፃነት ከሚታገለው ፋኖ እማራ ይረከባል
የኢትዮጵያው አብይ ደግሞ እልቡርሃን የደረሰው እርሱ ጋ የሚደርስ አይመስለውም:: አሁን ከሱዳን ያንገቱን ከራባት በክብር ይቀበላል::
መንገዱም በኢሳይያስና ለነፃነት ከሚታገለው ፋኖ እማራ ይረከባል