Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Jirta
Member
Posts: 1505
Joined: 30 Sep 2018, 07:07

የአልቡርሃን ገምድ ከሊቢያ ሲመዘዝ የአብይ ከሱዳን ይሳባል

Post by Jirta » 21 Apr 2023, 12:58

የአፍሪካ ገዥዎች! ከሩቅ የሱሙት ቤት የሚደርስ አይመስላቸውም::ሊቢያ ላይ ጋዳፊ በክብር ሲሰዋ እልቡህራን መታነቂያውን ገመድ ከሊቢያ በኩል ያገኛል:: ይህን በህልሙ እልጠበቀውም::
የኢትዮጵያው አብይ ደግሞ እልቡርሃን የደረሰው እርሱ ጋ የሚደርስ አይመስለውም:: አሁን ከሱዳን ያንገቱን ከራባት በክብር ይቀበላል::

መንገዱም በኢሳይያስና ለነፃነት ከሚታገለው ፋኖ እማራ ይረከባል