አቤ አብርሃም፡ ስለ ብሌኖች
Posted: 20 Apr 2023, 01:15
ታሪካቸው እጅግ ኣደናቂ እና ከየኛ ጋር በጥብቅ የተሳሳረ ነው ። እኔ የማውቃቸው ራሽያ የተማረ ሓኪም የሚያጠቃልሉ በሱዳን የሚኖሩ የብሄሩ ሰዎች እንደ ቤተ-ሰባቸው ይቆጥሩኝ ነበር ። እኔም ለእነሱ እንደሱ ። የኤርትራ መንግስት ለዜጎቹ በቋንቋቸው በሚመለከት ጉዳይ የሚመሰገን ስራ ስርተዋል ። ስለሆነም በምብራቅ ሱዳን ወንድማማችነት ልንገነባ ችለናል ።Letters from Gebelein from the early sixth century suggest that some portion of the Blemmye population had converted to Christianity.