Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15429
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ከባህርዳር ተፈናቅሎ አዲስ አበባ በድንኳን የሚጠበቀው ብአዴን - ሰዎቹ ተንቤን በርሃ ወረዱ ሲባል ይሰማሉ ሸሽተው ድንኳን ይቀመጣሉ።እንደ ጅብ ጓንለጓን ሳይሆን አንበሳው ፋኖ አማራ ነጥቋል።

Post by Abere » 19 Apr 2023, 12:16

ከባህርዳር ተፈናቅሎ አዲስ አበባ በድንኳን የሚጠበቀው ብአዴን - ሰዎቹ ተንቤን በርሃ ወረዱ ሲባል ይሰማሉ ሸሽተው ድንኳን ይቀመጣሉ። አሁን እንደ ጅብ ጓንለጓን ሳይሆን አንበሳው ፋኖ አማራን ከጅቦቹ ነጥቋል። የጅብ አገር አዲስ አበባ ነው።