Mereja.Forum
https://mereja.forum/content/
ሰበር ዜና: አንዱአለም አራጌ የኦሮሙማ የጭን ገረድ ከሆነው ኢዜማ ራሱን አራቀ
https://mereja.forum/content/viewtopic.php?f=2&t=319183
Page
1
of
1
ሰበር ዜና: አንዱአለም አራጌ የኦሮሙማ የጭን ገረድ ከሆነው ኢዜማ ራሱን አራቀ
Posted:
19 Apr 2023, 09:55
by
wazzupdog
የብርሃኑ ነጋና ግብራበሮቹ የአማራ ጥላቻ ከኦሮሙማዎችና ከወያኔዎች የአማራ ጥላቻ የሚለየው እነብርሃኑ ነጋ በውሸት ኢትዮጵያዊነት ውስጥ ተደብቀው ስለሚያራምዱት ነው
Re: ሰበር ዜና: አንዱአለም አራጌ የኦሮሙማ የጭን ገረድ ከሆነው ኢዜማ ራሱን አራቀ
Posted:
19 Apr 2023, 10:49
by
wazzupdog
ኢዜማና አብን የአማራን ህዝብ ሆን ብለው አደናግረው ትግሉን ያስተጓጎሉ የኦሮሙማ ቅጥረኞች ናቸው