Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Axumezana
Senior Member
Posts: 19173
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

አብይ፥ ኦሮሞን፥ አንድ፥ ከማድረግ፥ኢትዮጵያን፥ አንድ፥ ማድረግ፥ይቀለዋል፤ ሙስናንም፥ ከኦሮምያ፥ ማጥፋት፥ ፈተናው፥ ነው፤፤

Post by Axumezana » 19 Apr 2023, 08:12

In Oromia the main political rivalry is among Welega , Shoua and Arsi Oromo elites. Most of the Shoua Oromo ellities are allied with Abiy and could coexist with him. Same is true with Arsi elites. The Welega ellities are divided between supporting the " protestant " Abiy and their flag bearer OLF/OLA. Ultimately once Abiy forges alliance with TPLF he may be able to defeat or strike peace deal with OLA and Oromia could be at peace with itself. However, the Oromia government will continue to face challenges due to fierce rivalry between Islamist Arsi allied with Jimma Oromos ( supported by Arabs/Turkey) against protestant Oromos , with the Orthodox Shoua Oromos Allied with the Welega astute ellities. Oromos shall continue to Oromoize Ethiopia , Addis Ababa , specially Southern and Western Ethiopia but facing resistance from Amhara, Afar and Somalia. Close alliance between Tigray and Oromia shall stabilize Oromia and Confederated/Federated Ethiopia. ሙስና፥ በኦሮምያ፥ስር፥የሰደደ፥ ነው። አሩሲ፥ አለቃ፥በሆነበት፥ ከዘበኛው፥ ጀምሮ፥ አርሲ፥ ይሆንና፥ በቡድን፥ በግላጭ፥መዝረፍ፥ ነው። በሌሎችም፥ ተቀናቃኛች፥ እንደዚሁ፥

ማጠቃለያ፤
ለአብይ፥ ኦሮምያን፥ አንድ፥ ከማድረግ፥ ኢትዮጵያን፥ አንድ፥ ማድረግ፥ ይቀለዋል። ሙስናንም፥ ከኦሮምያ፥ ማፅዳት፥ አስቸጋሪ፤ ነው። የእማራና፥ የኢሳያስን፥ ኩዴታ፥ በደምብ፥ ከአከመ፥በኻላ፥ በመደመር፥ ስሌት፥ ህግ፥መንግስቱን፥ከልሶ፥ ተገንጣዩን፥ኦሮሙማን፥ አደብ፥ አስገዝቶ፥ ኢትዮጵያን፥ አንድ፤ ማድረጉ፥ የማይቀር፥ ነው።

Abere
Senior Member
Posts: 15431
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: አብይ፥ ኦሮሞን፥ አንድ፥ ከማድረግ፥ኢትዮጵያን፥ አንድ፥ ማድረግ፥ይቀለዋል፤ ሙስናንም፥ ከኦሮምያ፥ ማጥፋት፥ ፈተናው፥ ነው፤፤

Post by Abere » 19 Apr 2023, 10:52

በሬ አረገዘ፤ አምጦ ወልዶ ጥጃ አስከትሎም ይግጣል። ከዚያም ወረምያ ወተት ይጠጣል። ወረምያ የሚባል ምድር የለም። ከእም ዐልቦ ፈጥሮ አንድ ወይም አገር ማድረግ እይቻልም። It is like the euphoric dead Abay Tigray Republic that gone with Seyoum Mesfin. :lol: :lol: :lol:

Axumezana
Senior Member
Posts: 19173
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: አብይ፥ ኦሮሞን፥ አንድ፥ ከማድረግ፥ኢትዮጵያን፥ አንድ፥ ማድረግ፥ይቀለዋል፤ ሙስናንም፥ ከኦሮምያ፥ ማጥፋት፥ ፈተናው፥ ነው፤፤

Post by Axumezana » 19 Apr 2023, 15:48

አለቃ፥ አበረ፥ አሁንም፥ ኢትዮጵያን፥ የሚገዛው፥ የወያነ፥ አይዶሎጂ፥ ነው፥ ታላቋ፥ ትግራይ፥ አሁንም፥ በእየአንዳንዱ፥ ኢትዮጵያዊ፥ አስተሳሰብ፥ ውስጥ፥ አለች፥ የኢትዮጵያ፥ ማዕከል፥ ከ20 እስከ፥ 30 አመት፥ በኻላ፥ አክሱም፥ ሲሻገር፥ ታላቅዋ፥ ትግራይ፥ ተመሰረተች፥ ማለት፥ ነው።

Abere
Senior Member
Posts: 15431
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: አብይ፥ ኦሮሞን፥ አንድ፥ ከማድረግ፥ኢትዮጵያን፥ አንድ፥ ማድረግ፥ይቀለዋል፤ ሙስናንም፥ ከኦሮምያ፥ ማጥፋት፥ ፈተናው፥ ነው፤፤

Post by Abere » 19 Apr 2023, 16:05

እኔ በአክሱም ላይ ችግር የለብኝም። በዱሮ በሬ ያረሰ የለም የሚለውን ብሂል ግን ዋጋ እንስጠው። በመጀመሪያ የጥንቱን አክሱም ለመሆን በጥንቱ ህዝብ የባህል፤የስነ-ምግባር እና የግብረገብነት ውሃ ልክ ሁኖ መገኘት ይጠይቃል። ደግሞም አንተ የምትመኛት አክሱም የጅኦግራፊ ከሆነ፤ በ21ኛው ክፍለ ዘመን መስፍርት የ120 ሚልዮን ህዝብ መዲና መሆን እጅግ ይሳናታል - ማቅረብ አትችልም። በቃ አክሱም የቅርስ ከተማ ናት። የወያኔ ጥጃ እና ጭንግፍ አሳብይ ይዞ መመኘት አሁንም ትልቅ ጥፋት ነው። ሌላው ይኸ ኦነግ የሚባለውን እርሳው ይህ ድርጅት ወፍ አራሽ ነው። ሁሉም የእኔ የእኔ የሚል አክሱማ ማለት የኦሮሞንጉስ ነው እያለ ነው። የአክሱም ቋንቋ ኦሮምኛ ነው ይልሃል። ምን ይዘለቃል።

የፍጻሜው ሰዓት ደርሷል - ኦነግም እንደ ወያኔ ይደመሰሳል - አድባር ያርፋል።

Post Reply