Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Abere
Senior Member
Posts: 15429
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ያቢይ አህመድ ወረሙማ መንግስት የጉራጌን ሕዝብ በአፈሳ በማሰር ትግሉን ማስቆም ፈጽሞ አይችልም !

Post by Abere » 17 Apr 2023, 15:13


ትርፉ ቂም ይሆናል እንጅ ወረሙማ ማንንም ማንበርከክ አይችልም። እብሪተኞች በመጨረሻ የዘሩትን ግፍ እንደሚያጭዱ ታሪክ ምስክር ነው። ይህ ጨፍጫፊው ወሮሙማ የመጨረሻ የውድቀት ዘመን መገለጫ ነው።

Post Reply