Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Union

Re: ጀነራል፥ ተፈራ፥ በቅርቡ፥ አልጋ፥ ላይ፥ ሆኖ፥ ሲያጣጥር፥ አልነበረም? ታክሞ፥ መጣ፥ ወይስ፥ ከአቦይ፥ ስብሃት፥ ጋር፥የፉክክር፥ ድራማ!!

Post by Union » 16 Apr 2023, 12:28

አንቺ ሸር'ሙ'ጣ አጋሜ ህውሀት

በአለማችን አንድ በህይወት ስላለ ጀግና ታወሪያለሽ እዚ

ያ አጅዛ ፈሪ የሸኔ ሙርከኛ አቦይ ስብሀት ሰው ሆኖ ነው እንዴ ስለሱ የምታወሪው ደሞ

Axumezana
Senior Member
Posts: 19172
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ጀነራል፥ ተፈራ፥ በቅርቡ፥ አልጋ፥ ላይ፥ ሆኖ፥ ሲያጣጥር፥ አልነበረም? ታክሞ፥ መጣ፥ ወይስ፥ ከአቦይ፥ ስብሃት፥ ጋር፥የፉክክር፥ ድራማ!!

Post by Axumezana » 16 Apr 2023, 17:10

ጀግና፥ በሌለበት፥ በሚስቱ፥ እቅፍ፥ ስር፥ የሚገላበጠውን፥የወረቀት፥ ጀግና፥ ትፈጥራለህ፤ ጀግናን፥ ለማዬት፥ ከፈለክ፥ ወደ፥ ትግራይ፥ ብቅ፥ በል። ቆላ፥ ተምቤዬን፥ ወርደው፥ በማረኩት፥ መሳርያ፥ ታሪክ፥ የሰሩትን፥ አእላፋት፥ ወንዶችና፥ ሴቶች፥ ጀግኖች፥ ታገኛለህ።

Abere
Senior Member
Posts: 15429
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ጀነራል፥ ተፈራ፥ በቅርቡ፥ አልጋ፥ ላይ፥ ሆኖ፥ ሲያጣጥር፥ አልነበረም? ታክሞ፥ መጣ፥ ወይስ፥ ከአቦይ፥ ስብሃት፥ ጋር፥የፉክክር፥ ድራማ!!

Post by Abere » 16 Apr 2023, 18:47

ይህ ጀኔራል ታሪክ ሰርቷል - ወፈ ሰማያት የወያኔ መንጋ ከአንድም ሁለት ጊዜ ጠራርጎ ከአማራ ክልል በማስወጣት ለአማራ ህዝብ ታላቅ ውለታ ፈጽሟል። ጀግና ነው። ስብሃት ነጋ እጅግ ውደርት ተከናንቦ በአማራ ሃይሎች ተማርኮ የእስቲ እስቲ ለህዝብ የምርኮ ትር ዒት የነበረ ሰው ነው። ምንም የቀረው ክብር ወይም ዝና የለም - ስርቆት፥ወንጀል እና ምርኮኝነት ነው። ጀኔራል ተፈራ ከሌባ ጋር የሚያወዳድረው አውድ የለም። አብይ አህመድ ስለፈራ ብቻ ነው ወንጀል ሳይኖርበት እንዳይወጣ ያገደው።

Union

Re: ጀነራል፥ ተፈራ፥ በቅርቡ፥ አልጋ፥ ላይ፥ ሆኖ፥ ሲያጣጥር፥ አልነበረም? ታክሞ፥ መጣ፥ ወይስ፥ ከአቦይ፥ ስብሃት፥ ጋር፥የፉክክር፥ ድራማ!!

Post by Union » 16 Apr 2023, 21:35

ቆላ ትንቤን አልሽ :lol:

ሰው ጥራ ሲሉት እራሱ መጣ አለ :lol:

አንቺ ካሊፎርኒያ በርገር ታሳድጂያለሽ እነሱ አለቁ እኮ። ስለ ማን ነው የምታወሪው። ሸኔው ብርሀኑ ጅላ ነጫቸው እኮ 1.2 ሚልዮን። አለቁ። አንቺ እዚ ግመጪ ብቻ :lol: :lol: :lol:

Axumezana wrote:
16 Apr 2023, 17:10
ጀግና፥ በሌለበት፥ በሚስቱ፥ እቅፍ፥ ስር፥ የሚገላበጠውን፥የወረቀት፥ ጀግና፥ ትፈጥራለህ፤ ጀግናን፥ ለማዬት፥ ከፈለክ፥ ወደ፥ ትግራይ፥ ብቅ፥ በል። ቆላ፥ ተምቤዬን፥ ወርደው፥ በማረኩት፥ መሳርያ፥ ታሪክ፥ የሰሩትን፥ አእላፋት፥ ወንዶችና፥ ሴቶች፥ ጀግኖች፥ ታገኛለህ።

Axumezana
Senior Member
Posts: 19172
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ጀነራል፥ ተፈራ፥ በቅርቡ፥ አልጋ፥ ላይ፥ ሆኖ፥ ሲያጣጥር፥ አልነበረም? ታክሞ፥ መጣ፥ ወይስ፥ ከአቦይ፥ ስብሃት፥ ጋር፥የፉክክር፥ ድራማ!!

Post by Axumezana » 17 Apr 2023, 01:22

ከወደ፥ አማራ፥ ክልል፥ጦርነትን፥ አስመልክቶ፥ እነዚህ፥ ነገሮች፥ ይገርሙኛል፤
- ተግባር፥ ላይ፥ የማይውል፥ ቀረርቶ፥ ሽለላና፤ ድንፋታ፤
- ሲሸነፉ፥ ሽንፈቱን፥ በሌሎች፥ ማላከክ!
- ትንሽ፥ ድል፥ ስትገኝ፥ እኔ፥ ነኝ፥ ድል፥ ያደረኩት፥ እኞ፥ ቭቻ፥ ነን፥ ጀግኖች፥ ብሎ፥ ጥሩምባ፥ መንፉት፥ ብርሃኑ፥ ጅላ፥ አባት፥ ነፍስ፥ ነን፥ በሚሉት፥ ላይ፥ አስተያዬት፥ ትናንት፥ ስለሰጠ፥ ያንን፥ ማዬት፥ ይቻላል።
-

Post Reply