Page 1 of 1

የአማራ፥ ሊሂቃን፥ ችግር፥ መለስ፥ ዜናዊ፥ የሰፋላቸውን፥ ጥብቆ፥ አላጠልቅም፤ በማለታቸው፥ ነው!

Posted: 12 Apr 2023, 21:47
by Axumezana
- አማራነታቸውን፥ ለመቀበል፥ 30 አመት፥ ፈጅቶባቸዋል።
- ህገመንግስቱን፥ እስካሁን፤ ባይቀበሉም፥ ሰሞኑን፥ ልዩ፥ ሃይል፥ ይፍረስ፥ ሲባል፥ እያጣቀሱት፥ ነው።
- ከሚገባቸው፥ በላይ፥ የተሰጣቸውን፥ ክልል( አገው፥ ለብቻው፥ ክልል፥ ያስፈልገው፥ ነበር፥) አልቀበልም፥ ብለው፥ ወልቃይት፥ ፀለምት፥ ራያ፥ ወለጋ፥ መተከል፥ ሸዋ፥ ፥ እያሉ፥ ነገር፥ ይጭራሉ።
- የፌደራል፥ ኢትዮጵያን፥ ባንዴራ፥ ሳይቀበሉ፥ ኢትዮጵያ፥ ኢትዮጵያ፥ ይላሉ።

Re: የአማራ፥ ሊሂቃን፥ ችግር፥ መለስ፥ ዜናዊ፥ የሰፋላቸውን፥ ጥብቆ፥ አላጠልቅም፤ በማለታቸው፥ ነው!

Posted: 16 Jul 2024, 21:20
by Axumezana
Axumezana wrote:
12 Apr 2023, 21:47
- አማራነታቸውን፥ ለመቀበል፥ 30 አመት፥ ፈጅቶባቸዋል።
- ህገመንግስቱን፥ እስካሁን፤ ባይቀበሉም፥ ሰሞኑን፥ ልዩ፥ ሃይል፥ ይፍረስ፥ ሲባል፥ እያጣቀሱት፥ ነው።
- ከሚገባቸው፥ በላይ፥ የተሰጣቸውን፥ ክልል( አገው፥ ለብቻው፥ ክልል፥ ያስፈልገው፥ ነበር፥) አልቀበልም፥ ብለው፥ ወልቃይት፥ ፀለምት፥ ራያ፥ ወለጋ፥ መተከል፥ ሸዋ፥ ፥ እያሉ፥ ነገር፥ ይጭራሉ።
- የፌደራል፥ ኢትዮጵያን፥ ባንዴራ፥ ሳይቀበሉ፥ ኢትዮጵያ፥ ኢትዮጵያ፥ ይላሉ።