ወረሚያ፡ ልጓዝ በሞት ጎዳና በወደቀው ወያኔ ፋና!
Posted: 11 Apr 2023, 09:39
ይህቺ ትንቢት አዘል ድምዳሜዬ ሶስት ሰዎች አይወዱትም ፤ የአቢየ ኦነግ የወረሞ ኤሊት፣ ወያኔያዊ የትግሬ ኤሊት እና ሻአቢያዊ የኤርትራ ኤሊት ። እኔ ቃላት በመፍለጥ አንብቢን አላሰለችም ። መልዕክቴ ግልጽ፣ አጭርና ግዙፍ ነው ። ከላይ የጠቀስኳቸው ሶስት የፖለቲካ ኤሊት የገዥ መደቦች ላለፈው 60 አመታት ሶስት ምናባዊ አላማዎችን ለማሳካት እንደ ባከኑ አሉ። እነዚህም አላማዎች የኦሮሙማ ኢምፓየር፣ አባይ ትግሬ/ታላቋ ትግሬ፣ እና ሲንጋፓራዊ ኤርትራ ። ሶስቱም አላማዎች ሊሚገነቡ የታሰቡት ኢትዮጵያ የምትባለውን አገር አፍርሶ ነበር ።
ይሃው እስከ ዛሬም ኢትዮጵያ አልፈርስም ብላ ነገሮች አንድ በአንድ በተቃራኒው የታሪክ ፋና እየተጓዙ ነው ። አው ኤርትራ ተገንጥላ አገር ሆናለች ። ሕዝቧ ግን ከ30 አመት ጦርነት በኋላ ከንጉሱ ዘመን በወረደ ድህነት ውስጥ መኖር ከጀመረ ሌላ 30 አመት ሆነው ። ኤርትራ ሲንጋፖር አልሆነችም፣ ሕዝቧም በአለም ተበተኑ፣ ብዙ መከራም ቀመሱ፣ የትግሬ ገዚ መደብ ታላቁ የትግሬ ኢምፓየር ለማቆም 17 አመት ተዋግቶ 27 አመት ኢትዮጵያን ከዘረፈ አይደለም ታላቅ ትግሬ እራሱን መመገብ የማይችል ተመጽዏችና የሰዎች መከራ ሲኦል ሆነ ።
ከነዚህ ሁለት ግዙፍ የኤርትራዎችና የትግሬዎች ታሪካዊ ስህተት ያልተማረው (የነሱ ውልድ ስለሆነ) የወረሞ ፖለቲካ ኤሊት (ከኦነግ እስከ አቢያዊ ኦብፓ) ኢትዮጵያ የምትባለውን አገር ወይም ውጠን አለያም አፍርሰን ያፍሪካ ቀንድ ወረሞ ኢምፓየር እንዘረጋለን የሚል ምናብ አንግቦ በወደቀው የትግሬ ጎዳና እየነጎደ ነው ። ይህ አቢየ ኦነግ የውድመትና የሞት እብደት ምናልባት ማረም ከማይቻልበት ደረጃ ደርሶ ይሆናል ። ያን የሚያውቁት ራሳቸው እብዶቹ ብቻ ስለሆኑ ።
ነገር ግን ይህ የዛሬ ጉዞአቸው ታሪካዊ አቅጣጫ (ሂስቶሪካል ትራጀክተሪ) ከልቀየረ የሚቀጥለው ውድመት በኢትዮጵያዊያን እና በወረሞ ኤሊቶች መሃል ይሆናል ። ውጤቱም ልክ እንደ ትግሬ የወረሞ ሕዝብ ማህበራዊ ሕይወት መፍረስ፣ ሞት፣ እልቂት፣ ረሃብ ፣ ስደትና የመላ አፍሪካ ቀንድ ይህ ነው የማይባል ቀውስና ፍጻሜ ይሆናል ። ኢትዮጵያ ፈርሳ በልቶ የሚያድር ተገንጣይ የለም ፣ አይኖርም ። ጆር ያለው ይስማ!
የጎንደሬ መፈክር፤ ኢትዮጵያን አፍርሶ የሚገነባ ሬፑብሊክ የለም!
ሆረስ ወልደ ብርሃን
ይሃው እስከ ዛሬም ኢትዮጵያ አልፈርስም ብላ ነገሮች አንድ በአንድ በተቃራኒው የታሪክ ፋና እየተጓዙ ነው ። አው ኤርትራ ተገንጥላ አገር ሆናለች ። ሕዝቧ ግን ከ30 አመት ጦርነት በኋላ ከንጉሱ ዘመን በወረደ ድህነት ውስጥ መኖር ከጀመረ ሌላ 30 አመት ሆነው ። ኤርትራ ሲንጋፖር አልሆነችም፣ ሕዝቧም በአለም ተበተኑ፣ ብዙ መከራም ቀመሱ፣ የትግሬ ገዚ መደብ ታላቁ የትግሬ ኢምፓየር ለማቆም 17 አመት ተዋግቶ 27 አመት ኢትዮጵያን ከዘረፈ አይደለም ታላቅ ትግሬ እራሱን መመገብ የማይችል ተመጽዏችና የሰዎች መከራ ሲኦል ሆነ ።
ከነዚህ ሁለት ግዙፍ የኤርትራዎችና የትግሬዎች ታሪካዊ ስህተት ያልተማረው (የነሱ ውልድ ስለሆነ) የወረሞ ፖለቲካ ኤሊት (ከኦነግ እስከ አቢያዊ ኦብፓ) ኢትዮጵያ የምትባለውን አገር ወይም ውጠን አለያም አፍርሰን ያፍሪካ ቀንድ ወረሞ ኢምፓየር እንዘረጋለን የሚል ምናብ አንግቦ በወደቀው የትግሬ ጎዳና እየነጎደ ነው ። ይህ አቢየ ኦነግ የውድመትና የሞት እብደት ምናልባት ማረም ከማይቻልበት ደረጃ ደርሶ ይሆናል ። ያን የሚያውቁት ራሳቸው እብዶቹ ብቻ ስለሆኑ ።
ነገር ግን ይህ የዛሬ ጉዞአቸው ታሪካዊ አቅጣጫ (ሂስቶሪካል ትራጀክተሪ) ከልቀየረ የሚቀጥለው ውድመት በኢትዮጵያዊያን እና በወረሞ ኤሊቶች መሃል ይሆናል ። ውጤቱም ልክ እንደ ትግሬ የወረሞ ሕዝብ ማህበራዊ ሕይወት መፍረስ፣ ሞት፣ እልቂት፣ ረሃብ ፣ ስደትና የመላ አፍሪካ ቀንድ ይህ ነው የማይባል ቀውስና ፍጻሜ ይሆናል ። ኢትዮጵያ ፈርሳ በልቶ የሚያድር ተገንጣይ የለም ፣ አይኖርም ። ጆር ያለው ይስማ!
የጎንደሬ መፈክር፤ ኢትዮጵያን አፍርሶ የሚገነባ ሬፑብሊክ የለም!
ሆረስ ወልደ ብርሃን