-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4487
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
The Amhara fight for freedom started! OPDO forces opened fire on Fano and Amhara liyu in Wello.
This could have a potential to escalate to a full scale war in the country. The OPDO Gov't is in hastily mode to disarm the Amhara forces. The Amhara people are saying no to ODO /TPLF expansionism and genocidal warmongering.
-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4487
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: The Amhara fight for freedom started! OPDO forces opened fire on Fano and Amhara liyu in Wello.
The OLF militia which opened fire on the Amhara Fano in North wello is now retreating and negotiating through elders for its safe passage to Oromia.
-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4487
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: The Amhara fight for freedom started! OPDO forces opened fire on Fano and Amhara liyu in Wello.
ዛሬ በተለያዩ የአማራ ክልል አከባቢዎች መከላከያ ሰራዊት በሃይል ለማስፈታት በወሰደው እርምጃ ግጭቶች መፈጠራቸው እየተነገረ ነው። በሰሜን ወሎ ጎቢዬ፡ በደብረታቦርና ዳንሻ መስመር ዛሬ ጠዋት ህይወት የጠፋባቸው ግጭቶች በመከላከያ ሰራዊትና በአማራ ክልል ልዩ ሃይል መሀል መፈጠሩን በተጨባጭ ማስረጃ ማረጋገጥ ተችሏል።
ከዛሬ ማለዳ ጀምሮ ከባህር ዳር ወደ ጎንደር የሚወስደው መንገድ ወረታ ከተማ አካባቢ በመከላከያ ሠራዊት መዘጋቱን የአዲስ ዘይቤ ምንጮች ከስፍራው ገለፁ።
መንገዱ በመንግስት የመከላከያ ሠራዊት ኃይል አባላት የተዘጋ ሲሆን አዲስ ዘይቤ ምክንያቱን ለማጣራት ያደረገችው ሙከራ አልተሳካም። መንገዱ የተዘጋው ደቡብ ጎንደር ወረታ ከተማ ላይ ሲሆን ከተዘጋው መንገድ በቅርብ ርቀት ትልቅ የአማራ ክልል የልዩ ሀይል ካምፕ ይገኛል።
ሰሞኑን የልዩ ሀይል ትጥቅ መፍታት ወሬ በማህበራዊ የትስስር ገፆች በስፋት መዘዋወሩን ተከትሎ በክልሉ መዲና ባህር ዳር ጨምሮ አንዳንድ የክልሉ አካባቢዎች ውጥረት ተፈጥሯል።
https://mereja.com/amharic/v2/813593
ከዛሬ ማለዳ ጀምሮ ከባህር ዳር ወደ ጎንደር የሚወስደው መንገድ ወረታ ከተማ አካባቢ በመከላከያ ሠራዊት መዘጋቱን የአዲስ ዘይቤ ምንጮች ከስፍራው ገለፁ።
መንገዱ በመንግስት የመከላከያ ሠራዊት ኃይል አባላት የተዘጋ ሲሆን አዲስ ዘይቤ ምክንያቱን ለማጣራት ያደረገችው ሙከራ አልተሳካም። መንገዱ የተዘጋው ደቡብ ጎንደር ወረታ ከተማ ላይ ሲሆን ከተዘጋው መንገድ በቅርብ ርቀት ትልቅ የአማራ ክልል የልዩ ሀይል ካምፕ ይገኛል።
ሰሞኑን የልዩ ሀይል ትጥቅ መፍታት ወሬ በማህበራዊ የትስስር ገፆች በስፋት መዘዋወሩን ተከትሎ በክልሉ መዲና ባህር ዳር ጨምሮ አንዳንድ የክልሉ አካባቢዎች ውጥረት ተፈጥሯል።
https://mereja.com/amharic/v2/813593