የአማራን ትጥቅ ለማስፈታት የተንቀሳቀሰው የኦነግ- መከላከያ በአማራ ህዝብ ከተቆረጠ በኋላ ወደ ወገን ክልል ኦሮሚያ እያፈገፈገ ነው።
Posted: 06 Apr 2023, 10:28
የአማራን ትጥቅ ለማስፈታት የተንቀሳቀሰው የኦነግ- መከላከያ በአማራ ህዝብ ከተቆረጠ በኋላ ወደ ወገን ክልል ኦሮሚያ እያፈገፈገ ነው።መላው የአማራ ህዝብ መጠንቀቅ ያለበት ልማደኛው የኦነግ-ብልጽግና መከላከያ ንብረት ሊዘርፍ እንድሁም አረጋዊያን፥ እናቶች እና ህጻናት በብስጭት አጥቅቶ ሊወጣ ስለሚችል በማንኛውም መንገድ ከኦነግ-ብልጽግና ሰራዊት ጋር በየዋህነት እንዳይተባበር ፥የማምለጫ መንገድ እንዳያመላክት። የተጫነው መሳርያ በአንተ የግብር ገቢ የተገዛ በመሆኑ እራስህ ልትታጠቀው ይገባል።