Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

ትግራይ ለምን ያህል ጊዜ ከጦርነት ወጥታ ነዋሪወቿ እንጀራ በወጥ በልተው ዕረፍት አግኝተው ያድራሉ?

You may select 1 option

 
 
View results

Abere
Senior Member
Posts: 15434
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ትግራይ ለምን ያህል ጊዜ ከጦርነት ወጥታ ነዋሪወቿ እንጀራ በወጥ በልተው ዕረፍት አግኝተው ያድራሉ?

Post by Abere » 24 Mar 2023, 17:21

1) ከ 1 ዓመት በታች። ምክንያቱም መሪዋ ወያኔ ነው። ጌታቸው ረዳ አማራ እና ኤርትራ ላይ መፎከሩ ያሳብቃል - ፍየል ከመድረሷ ነው።

2) ከ 1 ዓመት እስከ 2 ዓመት። የትግራይ ህዝብ ገና በወያኔ ላይ እየተብላላ ነው።

3) ከ 2 ዓመት በኋላ በርካታ አዳዲስ አክራሪ ወያኔዎች ሆዳቸው ሲጠግብ ጦር ይጎስማሉ።'

4) አያውቁትም። ዐብይ አህመድ ከአማራ ተዋጉልኝ ካለቸው በማናቸውም ሰአት ይሆናል።

5) የትግራይ ህዝብ እራሱን ከወያኔ በመለየት ጸረ-ጦርነት ይሆናል።