Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Jirta
Member
Posts: 1505
Joined: 30 Sep 2018, 07:07

ትህነግ የኢትዮጵያን መከላከያ ሠራዊት በተኛበት ጨፍጭፎ የተረዱትን በሲኖ ትራክ ጨፍልቆ በፓርላማው አሸባሪ ተብሎ ነበር:: ትላንት ደግሞ የተጨፈጭፉት ተነስተው ነው መሰል ከአሸባሪነት ተሰርዟ

Post by Jirta » 23 Mar 2023, 08:39

ምን ጉዶች ነን:: ያን ሁሉ ሰራዊት ጨፍጭፎ አሸባሪ የተባለውን ማንሳት በንፁሃን ደም መቀለድ ነው:: መንግስትበንፁሃን ደም ይቅር የማለት መብት የለውም::

justo
Member
Posts: 3226
Joined: 05 May 2013, 17:54

Re: ትህነግ የኢትዮጵያን መከላከያ ሠራዊት በተኛበት ጨፍጭፎ የተረዱትን በሲኖ ትራክ ጨፍልቆ በፓርላማው አሸባሪ ተብሎ ነበር:: ትላንት ደግሞ የተጨፈጭፉት ተነስተው ነው መሰል ከአሸባሪነት ተ

Post by justo » 23 Mar 2023, 09:06

Jirta wrote:
23 Mar 2023, 08:39
ምን ጉዶች ነን:: ያን ሁሉ ሰራዊት ጨፍጭፎ አሸባሪ የተባለውን ማንሳት በንፁሃን ደም መቀለድ ነው:: መንግስትበንፁሃን ደም ይቅር የማለት መብት የለውም::
ኣንተም ጀምረህ ነበር ኣባታችን ኣቡነ ማትያስ ማለት።
ትናንትና ሰሚቼው ኣበበ በለው የኣሜሪካ ክስ ባማራ ፋኖ ተጠያቂው ኣቢይ ነው ሲል።
Would you please choose a lane and stay there. If Abiy attacks woyane, you accuse him of being anti Tigray and pro conflict. If Abiy makes peace with woyane, you change lane and accuse him of collaborating with Ethiopia's adversaries, you're confusing us.
Choose a lane and stick to it!

Post Reply