ወያኔን ከአሸባሪነት ጥቁር መዝገብ መፋቁ፤ አሸባሪነቱን ይሰርዘዋል? [ይበልጥ የተሻለውን ይምረጡ]
Posted: 22 Mar 2023, 13:33
ሀ) አይሰርዘውም፤ ህዝብ አሸባሪ መሆኑን በልቡ ባህር መዝገብ ይዞታል።
ለ) አይሰርዘውም፤ አሜሪካ እራሷ በአሸባሪ ዝርዝር ቋት እንደያዘችው አለ።
ሐ) ፓርላማ ዛሬ ሰረዘው አልሰረዘው ትርጉም የለውም። ቀድሞ ነው የተሰረዘው ወያኔዎች አዲስ አበባ መቀሌ ሲመላለሱ።
መ) ወያኔ ካለቀ በኋላ ለቁሞ አልቃሾች ማስተዛዘኛ ካልሆን ፓለቲካዊ ይሁን ህዝባዊ እርባና የለውም። ትርጉም አልባ እና ጊዜ ማባከኛ ነው።
ሠ) ከትግራይ ህዝብ ፍላግት ተጻጻሪ ነው። የትግራይ ህዝብ በተለይም የጦር አካል ጉዳተኞች ወያኔ ለፍርድ እንድቀርብ እንጅ ምህረት እንድያገኝ አይፈልግም
ረ) በፓርላማው እጅ አውጥተው የሽብርተኝነት (ባይረባም እንኳን ) እንድሰረዝ ያደረጉ ወንጀሉን በእራሳቸው ላይ አድርገዋል።
ለ) አይሰርዘውም፤ አሜሪካ እራሷ በአሸባሪ ዝርዝር ቋት እንደያዘችው አለ።
ሐ) ፓርላማ ዛሬ ሰረዘው አልሰረዘው ትርጉም የለውም። ቀድሞ ነው የተሰረዘው ወያኔዎች አዲስ አበባ መቀሌ ሲመላለሱ።
መ) ወያኔ ካለቀ በኋላ ለቁሞ አልቃሾች ማስተዛዘኛ ካልሆን ፓለቲካዊ ይሁን ህዝባዊ እርባና የለውም። ትርጉም አልባ እና ጊዜ ማባከኛ ነው።
ሠ) ከትግራይ ህዝብ ፍላግት ተጻጻሪ ነው። የትግራይ ህዝብ በተለይም የጦር አካል ጉዳተኞች ወያኔ ለፍርድ እንድቀርብ እንጅ ምህረት እንድያገኝ አይፈልግም
ረ) በፓርላማው እጅ አውጥተው የሽብርተኝነት (ባይረባም እንኳን ) እንድሰረዝ ያደረጉ ወንጀሉን በእራሳቸው ላይ አድርገዋል።